1 Kings 6:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣብ ውሽጢ እታ ቤት ዝነበረ ቄድሮስ ድማ ብቡቕልን ብኽፉት ዕምባባታትን ተቖሪጹ ነበረ። ኩሉ ቄድሮስ እዩ ነይሩ፤ ዝኾነ እምኒ ኣይተራእየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቤቱንም ውስጥ በተጐበጐበና በፈነዳ አበባ፥ በተቀረጸ ዝግባ ለበጠው፤ ሁሉም ዝግባ ነበረ፤ ድንጋዩም አልታየም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቤቱንም ውስጥ በተጐበጐበና በፈነዳ አበባ በተቀረጸ ዝግባ ለበጠው፤ ሁሉም ዝግባ ነበረ፤ ድንጋዩም አልታየም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ሳንቃዎች በአበባ እንቡጦችና በፈኩ አበባዎች ቅርጽ አጊጠው ነበር፤ ውስጡም ሁሉ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርቦ በተሠራ ሳንቃ ስለ ተለበደ የግንቡ ድንጋዮች አይታዩም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ጎልያዉ ሶ ባጋይ ማሴዳ ጎስያነ ጪሼዳ ጪሻ ምስልያ መዳ ዝጋ ጻዉላን ልቅ ካመቴዳ፤ ኡባባይካ ዝጋ፤ አይ ሹችነ ቤተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha Golliyaw soo baggay masseedda gosiyaanne c'iishsheedda c'iishshaa misiliyaa med'd'eedda zigaa s'awulaan lik'i kameteedda; ubbabaykka zigaa; ay shuchchinne beettena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththas soo baggay pudhiza ciishshataninne ciishshata mislen aleqettides; giddo baggara ziga sanqqan kamettida gishshas mulekka gimbe shuchchi beettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬስ ሶ ባጋይ ፑዛ ጪሻታኒኔ ጪሻታ ሚስሌን ኣሌቄቲዴስ፤ ጊዶ ባጋራ ዚጋ ሳንቃን ካሜቲዳ ጊሻስ ሙሌካ ጊምቤ ሹቺ ቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ሶ ባጋይ ጎሰነ ጪሻ ምስልያ መዳ ማሰትዳ ዝጋ ምን ካመትስ፤ ኡባይ ዝጋፐ ኦሰትስ፤ አይ ሹችካ በንተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha soo baggay gosenne ciishsha misiliya medhida masetida ziga mithan kametis; ubbay zigape oosetis; ay shuchika bentenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቤተ መቅደሱም፣ ውስጡ በሙሉ በዝግባ የተለበጠ ሲሆን፣ ይህም በእንቡጥ አበቦችና በፈኩ አበቦች ቅርጽ የተጌጠ ነበር፤ በሙሉ ዝግባ እንጂ የሚታይ ድንጋይ አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ሳንቃዎች በአበባ እንቡጦችና በፈኩ አበባዎች ቅርጽ አጊጠው ነበር፤ ውስጡም ሁሉ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርቦ በተሠራ ሳንቃ ስለ ተለበደ የግንቡ ድንጋዮች አይታዩም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ውሽጢ ቤተ መቕደስ ከዓ ዝመዓጐ ተኽልን ዝፈኸኸ ዕምበባታትን ዝተቐርፆ ዝግባ ለበጦ። ኵሉ ዝግባ ስለ ዝነበረ ዝረአ እምኒ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ውሽጢ ቤት ከኣ ኣጒማን ክፉት ዕምባባን እተቐርጾ ቄድሮስ ነበረ። እምኒ እኳ ኣይተራእየን። |