1 Kings 6:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጐድኒ እታ ቤት፡ ኣብ ምድሪቤትን ንመናድቕን ዕስራ እመት፡ ብሰንጠረዥ ቄድሮስ ሰርሐ። ካብ ውሽጣውን ንውሽጣዊ ቤት፡ እወ ንቅዱስ ቅዱሳን ሰሪሑላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቤተ መቅደሱ አያይዞ ከመሠረቱ ጀምሮ እስከ ጣራው ድረስ ሃያውን ክንድ በዝግባ ጠርብ ሠራ፤ ከመቅደሱም ከፍሎ ቅድስተ ቅዱሳኑን አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤቱ ውስጥ ቅድስተ ቅዱሳን ይሆን ዘንድ ኋለኛውን ሀያውን ክንድ በዝግባ እንጨት ጋረደው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቅድስተ ቅዱሳን ተብሎ የሚጠራ አንድ ውስጣዊ ክፍል ከቤተ መቅደሱ በስተ ኋላ ገባ ብሎ ተሠራ፤ የእርሱም ርዝመት ዘጠኝ ሜትር ሲሆን ከወለሉ እስከ ጣራው ድረስ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርቦ በተሠራ ሳንቃ የተከፈለ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ጎልያ ግዶን ኡባፐ አያ ጌሻ ሳኣ ግያ ቆልኡዋ መናዉ፥ ጉየ ባጋና ላታሙ ዋ ግድያ ሳኣ ሻኬዳ፤ ዉይግያፐ ካራ ጋካናዉ ዝጋ ጻዉላ ጎዳ ኤሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha Golliyaa giddon ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha sa'aa giyaa k'ol"uwaa med'd'anaw, guyye baggana laatamu wad'aa gidiyaa sa'aa shaakkeedda; wuyggiyaappe kaaraa gakkanaw zigaa s'awulaa godaa esseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththaa giddon guye baggara 20 wadhazi Ubbaafe dummatida giddo qol7a gidana mala wuygeppe biidi kaara gakkanaas ziga sanqqan gordides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ጊዶን ጉዬ ባጋራ 20 ዋዚ ኡባፌ ዱማቲዳ ጊዶ ቆልኣ ጊዳና ማላ ዉይጌፔ ቢዲ ካራ ጋካናስ ዚጋ ሳንቃን ጎርዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ግዶን ኡባፈ ጌሻ በሳ መናዉ ጉየ ባጋራ ላታሙ ዋ ግድያ በሰ ሻክድ፥ ዉይገፐ ካራ ጋካናዉ ማሰትዳ ዝጋ ጎዳ ኤስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha giddon Ubbaafe Geeshsha Bessaa medhanaw guye baggara laatamu wadha gidiya besse shaakidi, wuygepe kaara gakanaw masetida ziga godaa essis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቤተ መቅደሱም ውስጥ በስተ ኋላ በኩል፣ ሃያውን ክንድ ቅድስተ ቅዱሳን እንዲሆን፣ ከወለሉ አንሥቶ እስከ ጣራው ድረስ በዝግባ ሳንቃዎች ጋረደው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቅድስተ ቅዱሳን ተብሎ የሚጠራ አንድ ውስጣዊ ክፍል ከቤተ መቅደሱ በስተ ኋላ ገባ ብሎ ተሠራ፤ የእርሱም ርዝመት ዘጠኝ ሜትር ሲሆን ከወለሉ እስከ ጣራው ድረስ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርቦ በተሠራ ሳንቃ የተከፈለ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንውሻጠ እቲ ቤተ መቕደስ ድማ ኻብ ምድሪ ቤት ክሳዕ እቲ ላዕለዋይ መንደቕ ዕስራን ትሽዓተን ሜትር ብሉሕ ዝግባ ሰርሖ፤ እዝ ቅድስተ ቅዱሳን፥ ውሽጣዊ ኽፍሊ ናይቲ ቤተ መቕደስ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንውሻጠ እታ ቤት ድማ ካብ ምድሪ ቤት ክሳዕ እቲ ላዕላይ መንደቕ ዕስራ እመት ብኣልዋሕ ቄድሮስ ሰርሖ፡ እዚ ኸኣ ንቤት ራእይ ኪዀኖ፡ ንቅድስተ ቅዱሳን ሰርሖ። |