1 Kings 6:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንመናድቕ እታ ቤት ኣብ ውሽጡ ድማ ብጣውላ ቄድሮስን ንመሬት እታ ቤት ኸምኡውን ንመናድቕ እቲ ናሕሲ ሰርሖ። ንውሽጡ ድማ ብዕንጨይቲ ሸፈኖ፡ ንመሬት እታ ቤት ድማ ብናይ ጽሕዲ ሳንዱቕ ሸፈኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቤ​ቱ​ንም ግንብ ውስ​ጡን በዝ​ግባ ሳንቃ ለበጠ፤ ከቤ​ቱም መሠ​ረት ጀምሮ እስከ ጣራው ድረስ የው​ስ​ጡን ግንብ በእ​ን​ጨት ለበ​ጠው፤ ደግ​ሞም የቤ​ቱን ወለል በጥድ እን​ጨት አነ​ጠ​ፈው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቤቱንም ግንብ ውስጡን በዝግባ ሳንቃ ለበጠ፤ ከቤቱም መሠረት ጀምሮ እስከ ጣራው ድረስ ውስጡን በእንጨት ለበጠው፤ ደግሞም የቤቱን ወለል በጥድ እንጨት ከደነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቤተ መቅደሱ ግንብ ከውስጥ በኩል ከወለሉ እስከ ጣራው ድረስ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርበው በተሠሩ ሳንቃዎች ተለበደ፤ የወለሉም ጣውላ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት የተሠራ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌሻ ጎልያዉ ሶ ባጋ ጎዳ፥ ዉይግያፐ ቢደ ካራ ጋካናዉ ዝጋ ጻዉላ ልቅ ካሜዳ፤ ቃይ ዉይግያንካ ጽድያ ጻዉላ ሂጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geeshsha Golliyaw soo bagga godaa, wuyggiyaappe biide kaaraa gakkanaw zigaa s'awulaa lik'i kammeedda; k'ay wuyggiyaankka s'idiyaa s'awulaa hiis's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Keeththaa godaa soo baggara ziga sanqqan kammides; wuygeza qasse xiidda sanqqafe ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኬ ጎዳ ሶ ባጋራ ዚጋ ሳንቃን ካሚዴስ፤ ዉይጌዛ ቃሴ ጺዳ ሳንቃፌ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬ ጋ ባጋ ጎዳ፥ ዉይገፐ ብድ ካራ ጋካናዉ ማሰትዳ ዝጋ ምን ካምስ፤ ዉይግያን ማሰትዳ ፂዳ ም ሂፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossaa keetha gaatha bagga godaa, wuygepe bidi kaara gakanaw masetida ziga mithan kammis; wuygiyan masetida xiidda mithi hiixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የውስጡን ግድግዳ ከቤተ መቅደሱ ወለል እስከ ጣራው ድረስ በዝግባ ሳንቃ ለበጠ፤ የቤተ መቅደሱንም ወለል የጥድ ሳንቃ አለበሰው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤተ መቅደሱ ግንብ ከውስጥ በኩል ከወለሉ እስከ ጣራው ድረስ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት ተጠርበው በተሠሩ ሳንቃዎች ተለበደ፤ የወለሉም ጣውላ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት የተሠራ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንመንደቕ እቲ ቅድስተ ቅዱሳን ብወገን ውሽጡ ብሉሕ ዝግባ ሰርሖ። ካብ ምድሪ ቤት ክሳዕ እቲ ሰርወ ተነቢርዎ ዘሎ መንደቕ ከዓ ነቲ ውሽጢ ብዕንፀይቲ ኸደኖ። ነቲ ምድሪ ቤትውን ብሉሕ ፅሕዲ ኸደኖ።
Amharic Tigrinya 2011 ንመንደቕ እታ ቤት ብወገን ውሽጣ ኸኣ ብኣልዋሕ ቄድሮስ ሰርሖ። ካብ ምድሪ ቤት ክሳዕ እቲ ሰርወ ተነቢርዎ ዘሎ መንደቕ ነቲ ውሽጢ ብዕጨይቲ ኸደኖ። ነቲ ምድሪ ቤትውን ብኣልዋሕ ጽሕዲ ኸደኖ።