1 Kings 6:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ እዛ እትሃንጻ ቤት እዚኣ፡ ብሕግታተይ እንተ ተመላሊስኩም፡ ስርዓታተይ እንተ ፈጺምኩም፡ ኣብኣ ኽትመላለሱ ድማ ኵሉ ትእዛዛተይ እንተ ሓሊኹም። ሽዑ ነቲ ንኣቦኻ ዳዊት ዝበልክዎ ቃለይ ክፍጽሞ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስለዚህ ስለምትሠራልኝ ቤት በሥርዐቴ ብትሄድ፥ ፍርዴንም ብታደርግ፥ ትመላለስባቸውም ዘንድ ትእዛዞቼን ሁሉ ብትጠብቅ፥ ለአባትህ ለዳዊት የነገርሁትን ቃል ከአንተ ጋር አጸናለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ስለምትሠራው ቤት በሥርዓቴ ብትሄድ፥ ፍርዴንም ብታደርግ፥ ትመላለስበትም ዘንድ ትእዛዜን ሁሉ ብትጠብቅ፥ ለአባትህ ለዳዊት የነገርሁትን ቃል ከአንተ ጋር አጸናለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ስለዚህ ስለምትሠራው ቤት ሕጎቼን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቴን ሁሉ ብትጠብቅ፥ ለአባትህ ለዳዊት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል ለአንተ አጸናለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀ ኔን ኬጽያ ጌሻ ጎልያ ግዶፐ፥ ኔን ታ አዋዩዋ ካሎፐ፥ ታ ዎጋ ኦፐ፥ ታ አዛዙዋ ኡባ ናጎፐነ አዛዘቶፐ፥ ታን ነ አዉዋ ዳዊታዉ እሜዳ ህዶታ ነ ባጋና ፖላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha neeni kees's'iyaa Geeshsha Golliyaa gidooppe, neeni ta awaayuwaa kaallooppe, ta wogaa ootsooppe, ta azazuwaa ubbaa naagooppenne azazettooppe, taani ne aawuwaa Daawitaw immeedda hidoota ne baggana polana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | histtidi, «Hayssa neni keexxida Xoossa Keeththaan ta wogaa, ta azazonne maaraa ne naagikko tani ne aawa Dawites immida hidota qaalaa ne baggara polana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ፥ «ሃይሳ ኔኒ ኬጺዳ ጾሳ ኬን ታ ዎጋ፥ ታ ኣዛዞኔ ማራ ኔ ናጊኮ ታኒ ኔ ኣዋ ዳዊቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ኔ ባጋራ ፖላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀ ኔኒ ኬፅያ ፆሳ ኬን፥ ኔኒ ታ አዋጁዋ ካልኮ፥ ታ ዎጋ ኦኮ፥ ታ ኪታ ናግኮነ ታ ኪታ ኪተትኮ፥ ታኒ ነ አዋ ዳዊታስ እምዳ ኡፋይሳ ቃላ ነ ባጋራ ፖላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha neeni keexiya Xoossa keethan, neeni ta awaajuwa kaalliko, ta wogaa oothiko, ta kiita naagikonne ta kiitaa kiitetiko, taani ne aawa Dawitas immida ufaysa qaala ne baggara polana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለምትሠራው ስለዚህ ቤተ መቅደስ ሥርዐቴን ብትከተል፣ ፍርዴን በተግባር ብትገልጸው፣ ትእዛዞቼን ብትጠብቅና ብትመላለስባቸው ለአባትህ ለዳዊት የሰጠሁትን ተስፋ በአንተ እፈጽመዋለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕጎቼን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቴን ሁሉ ብትጠብቅ፥ ለአባትህ ለዳዊት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል ለአንተ አጸናለሁ፤ በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ሆኜ አንተ በምትሠራው በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ እኖራለሁ። ከቶም አልለያቸውም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብዛዕባ እዛ ንስኻ እትሰርሓ ዘለኻ ቤተ መቕደስ፥ ብሕግታተይ እንተ ኼድካ፥ ስርዓታተይ ከዓ እንተ ጌርካ፥ ንዅሉ ትእዛዛተይውን እንተ ሓለኻዮ፥ እቲ ነቦኻ ዳዊት ዘተስፈኽዎ ቓለይ ምሳኻ ኸፅንዖ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ እዛ ንስኻ እትሰርሓ ዘሎኻ ቤት፡ ብሕጋጋተይ እንተ ኸድካ፡ ፍርድታተይ ከኣ እንተ ገበርካ፡ ንዂሉ ትእዛዛተይውን ክትከደሉ እንተ ሐሎኻዮ፡ እቲ ነቦኻ ዳዊት እተዛረብክዎ ቓለይ ምሳኻ ኸጽንዖ እየ። |