1 Kings 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገላውየይ ካብ ሊባኖስ ናብ ባሕሪ ከውርድዎም እዮም። ናብታ እተመልከተለይ ቦታ ድማ ብመንሳፈፊ ባሕሪ ኸምጽኦም እየ፣ ካብኡ ድማ ከም ዝውሕዝ ክገብሮም እየ፣ ክትቅበሎም ድማ ኢኻ፤ ንስኻ ድማ ክትውድኣኒ ኢኻ። ድሌት፣ ንቤተሰበይ መግቢ ብምሃብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አገልጋዮቼ ከሊባኖስ ወደ ባሕር ያወርዱልሃል፤ እኔም በመርከብ አድርጌ በባሕር ላይ እያንሳፈፍሁ አንተ እስከ ወሰንኸው ስፍራ ድረስ አደርስልሃለሁ፤ በዚያም እፈታዋለሁ፤ አንተም ከዚያ ታስወስደዋለህ፤ አንተም ፈቃዴን ታደርጋለህ፤ ለቤተ ሰቦቼም ቀለብ የሚሆነውን ትሰጠኛለህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባሪያዎቼ ከሊባኖስ ወደ ባሕር ይጐትቱታል፤ እኔም በታንኳ አድርጌ በባሕር ላይ እያንሳፈፍሁ አንተ እስከ ወሰንኸው ስፍራ ድረስ አደርስልሃለሁ፥ በዚያም እፈታዋለሁ፥ አንተም ከዚያ ታስወስደዋለህ፤ አንተም ፈቃዴን ታደርጋለህ፤ ለቤቴም ቀለብ የሚሆነውን ትሰጠኛለህ ብሎ ወደ ሰሎሞን ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእኔ ሰዎችም ግንዶቹን ከሊባኖስ ወደ ባሕር ያወርዳሉ፤ አንድነት ጠፍረው አስረውም አንተ ወደምትመርጠው ጠረፍ ተንሳፍፈው እንዲደርሱ ያደርጋሉ፤ በዚያም የእኔ ሰዎች ማሰሪያውን ፈተው ለአንተ ሰዎች ያስረክቡአቸዋል፤ አንተም በበኩልህ በቤተ መንግሥቴ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ምግብ በመላክ ፍላጎቴን ታረካለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳቱ ነ ሙደ ሊባኖሳፐ ዱገ አባዉ ኬዛናዋንታ። ታን ቃሽሳደ፥ አባ ቦላና ቶከቲደ ኔን ማላቶ ሳኣ ጋካናዳን ኦና፤ ታን ያን ብልሳደ ያፐ አፍሳና። ሄዋፐ ጉይያን ኔን ነ ባጋና ታ ካትያ ጎለን ደእያ አሳዉ ምያባ ኪትያዋን ታ ኮይያዋ ፖላናሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta asatuu ne mudetsaa Liibaanoosappe duge abbaw keezannawantta. Taani k'ashissaade, abbaa bollanna tookettiide neeni malaato sa'aa gakkanaadan ootsana; taani yaan bilissaade yaappe afissana. Hewaappe guyyiyaan neeni ne baggana ta kaatiyaa gollen de'iyaa asaw miyaabaa kiittiyaawan ta koyiyaawaa polanaassa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta asay mudeththata Libaanooseppe duge abba mata gakkanaas miiyana; tanikka istta qachcha caanada abbaa bollara tookettidi neni malatidaso gaththada ta birshisana; neni heeppe ekkada ne baggara ta kawoteththa keeththan diza asaas miza kath yeddada ta amo kunththa» gi kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኣሳይ ሙዴታ ሊባኖሴፔ ዱጌ ኣባ ማታ ጋካናስ ሚያና፤ ታኒካ ኢስታ ቃቻ ጫናዳ ኣባ ቦላራ ቶኬቲዲ ኔኒ ማላቲዳሶ ጋዳ ታ ቢርሺሳና፤ ኔኒ ሄፔ ኤካዳ ኔ ባጋራ ታ ካዎቴ ኬን ዲዛ ኣሳስ ሚዛ ካ ዬዳዳ ታ ኣሞ ኩን» ጊ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አሳይ ዱሩማ ጪነ ልባኖሰፐ አባኮ ጋዛና። ታኒ ቃሽሳዳ፥ አባ ቦላራ ቶከትድ ነ ኮይያ በሲ ጋናዳ ኦና፤ ያን ኤንቲ ብርሽድ ነ አሳስ እማና። ሄሳፈ ጉየ፥ ኔኒ ነ ባጋራ ታ ካዎ ኬን ደእያ አሳስ ምያባ ኪታዳ ታ አሙዋ ፖላና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta asay duruma ciinetha Libaanosepe abbaako gaazana. Taani qashisada, abba bollara tooketidi ne koyiya bessi gathanaada oothana; yan enti birshidi ne asaas immana. Hessafe guye, neeni ne baggara ta kawo keethan de7iya asaas miyaba kiittada ta amuwa polana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቼ ግንዱን ከሊባኖስ እስከ ባሕሩ ድረስ ጐትተው ያወርዳሉ፤ እኔም ግንዱ ሁሉ ታስሮ አንተ እስከ ወሰንኸው ስፍራ በባሕር ተንሳፍፎ እንዲደርስ አደርጋለሁ፤ እዚያም እኔ እፈታዋለሁ፤ አንተም ትወስደዋለህ፤ አንተም ለቤተ ሰቤ ቀለብ በመስጠት ፍላጎቴን ታሟላለህ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእኔ ሰዎችም ግንዶቹን ከሊባኖስ ወደ ባሕር ያወርዳሉ፤ አንድነት ጠፍረው አስረውም አንተ ወደምትመርጠው ጠረፍ ተንሳፍፈው እንዲደርሱ ያደርጋሉ፤ በዚያም የእኔ ሰዎች ማሰሪያውን ፈተው ለአንተ ሰዎች ያስረክቡአቸዋል፤ አንተም በበኩልህ በቤተ መንግሥቴ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ምግብ በመላክ ፍላጎቴን ታረካለህ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣገልገልተይ ካብ ሊባኖስ ናብ ባሕሪ ኸውርድዎ እዮም፤ ኣነውን ብታንኳ ገይረ ብባሕሪ እናንሳፈፍኩ ናብታ ንስኻ ዝመደብካያ ቦታ ኸብፅሖ እየ፤ ኣብኡውን ክፈትሖ እየ፤ ንስኻ ኸዓ ኻብኡ ትወስዶ። ንስኻ ድማ ድልየተይ ክትገብር ኢኻ፤ ንቤተይ ቀለብ ዝኸውን ክትህበኒ ኢኻ” ኢሉ ናብ ሰሎሞን ለኣኸ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገላዎይ ካብ ሊባኖስ ናብ ባሕሪ ኼውርድዎ እዮም፡ ኣነ ኸኣ ጠሚረ ብባሕሪ ገይረ ናብታ እትልእከለይ ቦታ ኣብጽሔ ኣብኡ ኽፈትሖ እየ፡ ንስኻውን ትወስዶ። ንስኻ ድማ ንቤተይ ምግቢ ብምሃብካ ድላየይ ትገብረለይ፡ በሎ። |