1 Kings 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሒራም ድማ ንሰሎሞን ከምዚ ክብል ለኣኾ፦ ነቲ ዝለኣኽካኒ ነገር ኣስተብሂለሉ እየ፣ ብዛዕባ ዕንጨይቲ ቄድሮስን ዕንጨይቲ ቄፕረስን ድማ እቲ እትደልዮ ዅሉ ክገብር እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኪራምም እንዲህ ሲል ወደ ሰሎሞን ላከ፥ “የላክህብኝን ሁሉ ሰማሁ፤ ስለ ዝግባውና ስለ ጥዱ እንጨት ፈቃድህን ሁሉ አደርጋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኪራምም። የላክህብኝን ሁሉ ሰማሁ፤ ስለ ዝግባውና ስለ ጥዱ እንጨት ፈቃድህን ሁሉ አደርጋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ኪራም ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ለሰሎሞን ላከ፦ “ያስተላለፍከው መልእክት ደርሶኛል፤ አንተ የምትፈልገውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ፤ የሊባኖሱን ዛፍና የዝግባውን ግንድ አዘጋጅቼ አቀርብልሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ኪራም ሶሎሞናዉ ሀዋዳን ያጊደ ኪቴዳ፤ “ኔን ታዉ ኪቴዳ ኪታይ ታና ጋኬዳ። ኔን ኮዬዳዋ ኡባ ታን ኦና፤ ዝጋ ሙደነ ጽድያ ሙደ ታን ነዉ ሺሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Kiiraami Solomonaw hawaadan yaagiide kiitteedda; «Neeni taw kiitteedda kiitay taana gakkeedda. Neeni koyeeddawaa ubbaa taani ootsana; zigaa mudetsaanne s'idiyaa mudetsaa taani new shiishshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Kiraamey Solomoones, «Neni taas kiittida kiitay tana gakkides. Neni koyidayssa ubbaa tani ooththana; ziga mudeththatanne xiidda mudeththata tani nees shiishshana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኪራሜይ ሶሎሞኔስ፥ «ኔኒ ታስ ኪቲዳ ኪታይ ታና ጋኪዴስ። ኔኒ ኮዪዳይሳ ኡባ ታኒ ኦና፤ ዚጋ ሙዴታኔ ጺዳ ሙዴታ ታኒ ኔስ ሺሻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ክራም ሶሎሞነኮ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ነ ኪትዳ ኪታይ ታና ጋክስ። ኔኒ ኮይዳባ ታኒ ኦና፤ ዝጋነ ፂዳ ታ ነዉ ሺሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Kiraami Solomoneko haysada yaagidi kiittis; “Ne kiitida kiitay tana gakis. Neeni koydaba taani oothana; ziganne xiidda ta new shiishana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ኪራም፣ ለሰሎሞን እንዲህ ሲል ላከበት፤ “የላክኸው መልእክት ደርሶኛል፤ የዝግባውንና የጥዱን ግንድ በማቅረብ ረገድ የምትፈልገውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኪራም ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ለሰሎሞን ላከ “ያስተላለፍከው መልእክት ደርሶኛል፤ አንተ የምትፈልገውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ፤ የሊባኖሱን ዛፍና የዝግባውን ግንድ አዘጋጅቼ አቀርብልሃለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ሰሎሞን ልኢኹ ድማ “እቲ ዝለኣኽካለይ ሰሚዐዮ ኣለኹ፤ ብዛዕባ ኣእዋም ዝግባን ብዛዕባ ኣእዋም ፅሕድን ድማ ኸምቲ ዅሉ ዝደለኻዮ ኽገብረልካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሒራም ድማ ናብ ሰሎሞን ልኢኹ፡ ብዛዕባ ኣእዋም ቄድሮስን ብዛዕባ ኣእዋም ጽሕድን ኣነ ዂሉ ድላይካ ኽገብር እየ። |