1 Kings 5:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሒራም ድማ ንሰሎሞን ከምዚ ክብል ለኣኾ፦ ነቲ ዝለኣኽካኒ ነገር ኣስተብሂለሉ እየ፣ ብዛዕባ ዕንጨይቲ ቄድሮስን ዕንጨይቲ ቄፕረስን ድማ እቲ እትደልዮ ዅሉ ክገብር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኪራ​ምም እን​ዲህ ሲል ወደ ሰሎ​ሞን ላከ፥ “የላ​ክ​ህ​ብ​ኝን ሁሉ ሰማሁ፤ ስለ ዝግ​ባ​ውና ስለ ጥዱ እን​ጨት ፈቃ​ድ​ህን ሁሉ አደ​ር​ጋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኪራምም። የላክህብኝን ሁሉ ሰማሁ፤ ስለ ዝግባውና ስለ ጥዱ እንጨት ፈቃድህን ሁሉ አደርጋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ኪራም ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ለሰሎሞን ላከ፦ “ያስተላለፍከው መልእክት ደርሶኛል፤ አንተ የምትፈልገውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ፤ የሊባኖሱን ዛፍና የዝግባውን ግንድ አዘጋጅቼ አቀርብልሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ኪራም ሶሎሞናዉ ሀዋዳን ያጊደ ኪቴዳ፤ “ኔን ታዉ ኪቴዳ ኪታይ ታና ጋኬዳ። ኔን ኮዬዳዋ ኡባ ታን ኦና፤ ዝጋ ሙደነ ጽድያ ሙደ ታን ነዉ ሺሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Kiiraami Solomonaw hawaadan yaagiide kiitteedda; «Neeni taw kiitteedda kiitay taana gakkeedda. Neeni koyeeddawaa ubbaa taani ootsana; zigaa mudetsaanne s'idiyaa mudetsaa taani new shiishshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kiraamey Solomoones, «Neni taas kiittida kiitay tana gakkides. Neni koyidayssa ubbaa tani ooththana; ziga mudeththatanne xiidda mudeththata tani nees shiishshana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኪራሜይ ሶሎሞኔስ፥ «ኔኒ ታስ ኪቲዳ ኪታይ ታና ጋኪዴስ። ኔኒ ኮዪዳይሳ ኡባ ታኒ ኦና፤ ዚጋ ሙዴታኔ ጺዳ ሙዴታ ታኒ ኔስ ሺሻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ ክራም ሶሎሞነኮ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ነ ኪትዳ ኪታይ ታና ጋክስ። ኔኒ ኮይዳባ ታኒ ኦና፤ ዝጋነ ፂዳ ታ ነዉ ሺሻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kiraami Solomoneko haysada yaagidi kiittis; “Ne kiitida kiitay tana gakis. Neeni koydaba taani oothana; ziganne xiidda ta new shiishana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ኪራም፣ ለሰሎሞን እንዲህ ሲል ላከበት፤ “የላክኸው መልእክት ደርሶኛል፤ የዝግባውንና የጥዱን ግንድ በማቅረብ ረገድ የምትፈልገውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ኪራም ከዚህ የሚከተለውን መልእክት ለሰሎሞን ላከ “ያስተላለፍከው መልእክት ደርሶኛል፤ አንተ የምትፈልገውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ፤ የሊባኖሱን ዛፍና የዝግባውን ግንድ አዘጋጅቼ አቀርብልሃለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ሰሎሞን ልኢኹ ድማ “እቲ ዝለኣኽካለይ ሰሚዐዮ ኣለኹ፤ ብዛዕባ ኣእዋም ዝግባን ብዛዕባ ኣእዋም ፅሕድን ድማ ኸምቲ ዅሉ ዝደለኻዮ ኽገብረልካ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ሒራም ድማ ናብ ሰሎሞን ልኢኹ፡ ብዛዕባ ኣእዋም ቄድሮስን ብዛዕባ ኣእዋም ጽሕድን ኣነ ዂሉ ድላይካ ኽገብር እየ።