1 Kings 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሒራም ድማ ቃል ሰሎሞን ምስ ሰምዐ፡ ኣዝዩ ተሓጐሰ፡ ሎሚ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እዚ ዓብዪ ህዝቢ እዚ ንዳዊት ለባም ወዲ ዝሃቦ ይመስገን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኪራምም የሰሎሞንን ቃል ሰምቶ እጅግ ደስ አለውና፥ “በዚህ ታላቅ ሕዝብ ላይ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ እግዚአብሔር ዛሬ ይመስገን” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኪራምም የሰሎሞንን ቃል ሰምቶ እጅግ ደስ አለውና። በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ እግዚአብሔር ዛሬ ይመስገን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኪራምም የሰሎሞን መልእክት ሲደርሰው እጅግ ስለ ተደሰተ፥ “በእርሱ እግር ተተክቶ በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ እንዲነግሥ ይህን የመሰለ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ ጌታ ይመስገን!” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኪራም ሶሎሞና ኪታ ስሲደ ሎይ ናሸቲደ፥ “ሀ ዎልቃማ ካዉተ ሞዳና ማላ፥ ዳዊታዉ ሀ አዳ ኤራንቻ ናኣ እሜዳ መና ጎዳይ ጋላተቶ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kiiraami Solomona kiitaa sisiide loytsi nashettiidde, «Ha wolk'k'aama kawutetsaa mooddana mala, Daawitaw ha aad'd'eeda eranchcha na'aa immeedda Med'inaa Goday galatetto» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kiraamey Solomoone kiitaza siyidi keehippe ufayettidi, «Ha wolqqama deraa ayssanaas Dawites aadho erateththan kumida naa immida GODAY hach galatetto» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪራሜይ ሶሎሞኔ ኪታዛ ሲዪዲ ኬሂፔ ኡፋዬቲዲ፥ «ሃ ዎልቃማ ዴራ ኣይሳናስ ዳዊቴስ ኣ ኤራቴን ኩሚዳ ና ኢሚዳ ጎዳይ ሃች ጋላቴቶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክራም ሶሎሞነ ኪታ ስእድ ዳሮ ኡፋይትስ፤ “ሀ ግታ ካዎተ ሃራና መላ ዳዊታስ ሀ ጭንጫ ናኣ እምዳ ጎዳይ ጋላተቶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiraami Solomone kiitaa si7idi daro ufaytis; “Ha gita kawotethaa haarana mela Dawitas ha cinca na7aa immida Goday galatetto” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኪራም የሰሎሞን መልእክት በደረሰው ጊዜ እጅግ ደስ ስላለው፣ “ይህን ታላቅ ሕዝብ እንዲመራ ለዳዊት ጥበበኛ ልጅ ሰጥቶታልና ዛሬ ምስጋና ለእግዚአብሔር ይግባው” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኪራም የሰሎሞን መልእክት ሲደርሰው እጅግ ስለ ተደሰተ፥ “በእርሱ እግር ተተክቶ በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ እንዲነግሥ ይህን የመሰለ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ እግዚአብሔር ይመስገን!” አለ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኪራም ዘረባ ሰሎሞን ምስ ሰምዐ፥ የመና ተሓጕሱ “ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እዝ ዓብዪ ህዝቢ እዙይ ጥበበኛ ወዲ ዝሃቦ እግዚኣብሄር ሎሚ ይመስገን” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ሒራም ዘረባ ሰሎሞን ምስ ሰምዔ፡ ኣዝዩ ተሐጒሱ፡ ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እዚ ብዙሕ ህዝቢ እዚ ጥበበኛ ወዲ ዝሀቦ እግዚኣብሄር ሎሚ ብሩኽ ይኹን፡ በለ። |