1 Kings 5:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሒራም ድማ ቃል ሰሎሞን ምስ ሰምዐ፡ ኣዝዩ ተሓጐሰ፡ ሎሚ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እዚ ዓብዪ ህዝቢ እዚ ንዳዊት ለባም ወዲ ዝሃቦ ይመስገን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኪራ​ምም የሰ​ሎ​ሞ​ንን ቃል ሰምቶ እጅግ ደስ አለ​ውና፥ “በዚህ ታላቅ ሕዝብ ላይ ጥበ​በኛ ልጅ ለዳ​ዊት የሰጠ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዛሬ ይመ​ስ​ገን” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኪራምም የሰሎሞንን ቃል ሰምቶ እጅግ ደስ አለውና። በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ እግዚአብሔር ዛሬ ይመስገን አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኪራምም የሰሎሞን መልእክት ሲደርሰው እጅግ ስለ ተደሰተ፥ “በእርሱ እግር ተተክቶ በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ እንዲነግሥ ይህን የመሰለ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ ጌታ ይመስገን!” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኪራም ሶሎሞና ኪታ ስሲደ ሎይ ናሸቲደ፥ “ሀ ዎልቃማ ካዉተ ሞዳና ማላ፥ ዳዊታዉ ሀ አዳ ኤራንቻ ናኣ እሜዳ መና ጎዳይ ጋላተቶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kiiraami Solomona kiitaa sisiide loytsi nashettiidde, «Ha wolk'k'aama kawutetsaa mooddana mala, Daawitaw ha aad'd'eeda eranchcha na'aa immeedda Med'inaa Goday galatetto» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kiraamey Solomoone kiitaza siyidi keehippe ufayettidi, «Ha wolqqama deraa ayssanaas Dawites aadho erateththan kumida naa immida GODAY hach galatetto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኪራሜይ ሶሎሞኔ ኪታዛ ሲዪዲ ኬሂፔ ኡፋዬቲዲ፥ «ሃ ዎልቃማ ዴራ ኣይሳናስ ዳዊቴስ ኣ ኤራቴን ኩሚዳ ና ኢሚዳ ጎዳይ ሃች ጋላቴቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ክራም ሶሎሞነ ኪታ ስእድ ዳሮ ኡፋይትስ፤ “ሀ ግታ ካዎተ ሃራና መላ ዳዊታስ ሀ ጭንጫ ናኣ እምዳ ጎዳይ ጋላተቶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kiraami Solomone kiitaa si7idi daro ufaytis; “Ha gita kawotethaa haarana mela Dawitas ha cinca na7aa immida Goday galatetto” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኪራም የሰሎሞን መልእክት በደረሰው ጊዜ እጅግ ደስ ስላለው፣ “ይህን ታላቅ ሕዝብ እንዲመራ ለዳዊት ጥበበኛ ልጅ ሰጥቶታልና ዛሬ ምስጋና ለእግዚአብሔር ይግባው” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኪራም የሰሎሞን መልእክት ሲደርሰው እጅግ ስለ ተደሰተ፥ “በእርሱ እግር ተተክቶ በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ እንዲነግሥ ይህን የመሰለ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ እግዚአብሔር ይመስገን!” አለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኪራም ዘረባ ሰሎሞን ምስ ሰምዐ፥ የመና ተሓጕሱ “ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እዝ ዓብዪ ህዝቢ እዙይ ጥበበኛ ወዲ ዝሃቦ እግዚኣብሄር ሎሚ ይመስገን” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ሒራም ዘረባ ሰሎሞን ምስ ሰምዔ፡ ኣዝዩ ተሐጒሱ፡ ንዳዊት ኣብ ልዕሊ እዚ ብዙሕ ህዝቢ እዚ ጥበበኛ ወዲ ዝሀቦ እግዚኣብሄር ሎሚ ብሩኽ ይኹን፡ በለ።