1 Kings 5:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ኸኣ ካብ ሊባኖስ ኣእዋም ቄድሮስ ኪቘርጹለይ ትእዛዝካ ሃበ። ባሮተይ ድማ ምስ ባሮትካ ኪዀኑ እዮም፣ ንባሮትካ ድማ ከምቲ ዝደለኻዮ ዅሉ ደሞዝ ክህበካ እየ። ካባና ከም ሲዶናውያን ዕንጨይቲ ክቖርጽ ዝኽእል ከም ዘየለ ትፈልጡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ከወ​ገኔ እንደ ሲዶ​ና​ው​ያን እን​ጨት መቍ​ረጥ የሚ​ያ​ውቅ እን​ደ​ሌለ ታው​ቃ​ለ​ህና የዝ​ግባ ዛፍ ከሊ​ባ​ኖስ ይቈ​ር​ጡ​ልኝ ዘንድ አገ​ል​ጋ​ዮ​ች​ህን እዘዝ፤ አገ​ል​ጋ​ዮቼም ከአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ጋር ይሁኑ፤ የአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ች​ህ​ንም ዋጋ እንደ ተና​ገ​ር​ኸው ሁሉ እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ከወገኔ እንደ ሲዶናውያን እንጨት መቈረጥ የሚያውቅ እንደሌለ ታውቃለህና የዝግባ ዛፍ ከሊባኖስ ይቈርጡልኝ ዘንድ ባሪያዎችህን እዘዝ፤ ባሪያዎቼም ከባሪያዎችህ ጋር ይሁኑ፤ የባሪያዎችህንም ዋጋ እንደ ተናገርኸው ሁሉ እሰጥሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት የሚቆርጡ ሰዎችን ወደ ሊባኖስ ላክልኝ፤ የእኔም ሰዎች ከእነርሱ ጋር አብረው እንዲሠሩ አደርጋለሁ፤ ለሰዎችህም አንተ የምትወስነውን ደመወዝ እከፍላለሁ፤ አንተ እንደምታውቀው የእኔ ሰዎች ስለ ዛፍ አቆራረጥ የአንተን ሰዎች ያኽል ዕውቀት የላቸውም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሊባኖሳፐ ዝጋ ታዉ ቃንጽያ አሳቱዋ አዛዛ፤ ታ አሳቱ ነ አሳቱዋና ኦናዋንታ። ያቶፐ ነ አሳቶ ኔን ጭጋ ጌዳ ድርጉዋ አያ ግዶፐነ፥ ታን ጭጋና። ሲዶና አሳቱዋዳን ም ቃንጹዋ ሂላ ኑ አሳይ ኤረናዋ ኔን ኤራሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Liibaanoosappe zigaa taw k'ans's'iyaa asatuwaa azaza; ta asatuu ne asatuwaana ootsanawantta. Yaatooppe ne asatoo neeni c'igga geedda dirgguwaa ayaa giddooppene, taani c'iggana. Sidoona asatuwaadan mitsaa k'ans's'uwaa hiillaa nu Asay erennawaa neeni eraasa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Libaanooseppe ziga taas qanxxiza asata azaza; ta asati ne asatara ooththana; ne asatas neni qanxxa gida damoza tani qanxxana. Sidoona asaa mala miththa qanxxo hiilla nu asay eronttayssa neni eraasa» gi kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሊባኖሴፔ ዚጋ ታስ ቃንጺዛ ኣሳታ ኣዛዛ፤ ታ ኣሳቲ ኔ ኣሳታራ ኦና፤ ኔ ኣሳታስ ኔኒ ቃንጻ ጊዳ ዳሞዛ ታኒ ቃንጻና። ሲዶና ኣሳ ማላ ሚ ቃንጾ ሂላ ኑ ኣሳይ ኤሮንታይሳ ኔኒ ኤራሳ» ጊ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ልባኖሰፐ ዝጋ ማስያ አሳታ የዳ፤ ታ አሳት ነ አሳታራ ኦና። ነ አሳታስ ነ ቃንፃ ግዳባ ታ ቃንፃና። ስዶና አሳታዳ ም ማሰ ሂላ ኑ አሳይ ኤሮናይሳ ነ ኤራሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Libaanosepe ziga massiya asata yedda; ta asati ne asatara oothana. Ne asatas ne qanxa gidaba ta qanxana. Sidoona asatada mithaa masetha hiilla nu asay eronnaysa ne eraasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ የሊባኖስ ዝግባ እንዲቈረጥልኝ ትእዛዝ ስጥ፤ ሰዎቼ ከሰዎችህ ጋር አብረው ይሠራሉ፤ የሰዎችህንም ደመወዝ አንተ በወሰንኸው እከፍልሃለሁ፤ ከሰዎቼ መካከል እንደ ሲዶናውያን ዕንጨት በመቍረጥ እስከዚህ የሠለጠነ ሰው አለመኖሩን ራስህም ታውቃለህና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት የሚቈርጡ ሰዎችን ወደ ሊባኖስ ላክልኝ፤ የእኔም ሰዎች ከእነርሱ ጋር አብረው እንዲሠሩ አደርጋለሁ፤ ለሰዎችህም አንተ የምትወስነውን ደመወዝ እከፍላለሁ፤ አንተ እንደምታውቀው የእኔ ሰዎች ስለ ዛፍ አቈራረጥ የአንተን ሰዎች ያኽል ዕውቀት የላቸውም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ኸዓ ኻባና ኸም ሲዶናውያን ገይሮም ምቝራፅ ኦም ዝፈልጡ ኸም ዘየለዉ ንስኻ ትፈልጥ ኢኻ እሞ፥ ካብ ሊባኖስ ኣእዋም ዝግባ ኽቘርፁለይ ንኣገልገልትኻ ኣዝዝ። ኣገልገልተይውን ምስቶም ኣገልገልትኻ ይኹኑ፤ ውዕለት ኣገልገልትኻ ድማ ኸምቲ ዅሉ እትብለኒ ገይረ ኽህበካ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ ካባናስ ከም ሲዶናውያን ገይሩ ምቚራጽ ኦም ዚፈልጥ ከም ዜልቦ፡ ንስኻ ትፈልጥ ኢኻ እሞ፡ ካብ ሊባኖስ ኣእዋም ቄድሮስ ኪቘርጹለይ አዝዝ። ገላዎይውን ምስቶም ገላዉኻ ይኹኑ፡ ውዕልለት ገላዉኻ ድማ ከምቲ እትብለኒ ዂሉ ገይረ ኽህበካ እየ።