1 Kings 5:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ኣብ ዙርያኡ ዕረፍቲ ሂቡኒ ኣሎ፣ ተጻባኢን ክፍኣትን ከይህሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም አምላኬ እግዚአብሔር በዙሪያዬ ካሉት ዕረፍት ሰጥቶኛል፤ ክፉም ነገር የሚያደርግ ጠላት የለብኝም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም አምላኬ እግዚአብሔር በዙሪያዬ ካሉት ዕረፍት ሰጥቶኛል፤ ጠላትም ክፉም ነገር የለብኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ግን ጌታ እግዚአብሔር በሀገሬ ድንበር ዙሪያ ሁሉ ሰላም ሰጥቶኛል፤ ምንም ዓይነት አደጋ የሚጥል ጠላት የለብኝም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀእ መና ጎዳይ ታ ጾሳይ ታዉ ኡባ ሳና ሸምፑዋ እሜዳ፤ ታዉ አያ ሞርኪካ ዎይ ኢታባይካ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha"i Med'inaa Goday ta S'oossay taw ubbaa saanna shemppuwaa immeedda; taw ayaa morkkiikka woy iitabaykka baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i gidikko GODAA ta Xoossay taas ubbasora saroteth immida gishshas taas morkkey woykko iita miishshi deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ጊዲኮ ጎዳ ታ ጾሳይ ታስ ኡባሶራ ሳሮቴ ኢሚዳ ጊሻስ ታስ ሞርኬይ ዎይኮ ኢታ ሚሺ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀእ ጎዳይ ታ ፆሳይ ታዉ ሸምፖ እሚስ፤ ታዉ አይባ ሞርከይ ዎይኮ ኢታባ ኦይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha77i Goday ta Xoossay taw shempo immis; taw ayba morkey woyko iitabaa oothey baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ግን አምላኬ እግዚአብሔር በዙሪያዬ ሁሉ ሰላም ሰጥቶኛል፤ ጠላትም የለብኝም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን አምላኬ እግዚአብሔር በሀገሬ ድንበር ዙሪያ ሁሉ ሰላም ሰጥቶኛል፤ ምንም ዐይነት አደጋ የሚጥል ጠላት የለብኝም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ብዅሉ ወሰናት ሃገረይ ኣዕሪፉኒ ኣሎ፤ ዝፃረረኒ የለን፤ ዝኾነ ናይ ድንገት ነገር ድማ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ግና እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ብዂሉ ዙርያ ኣዕሪፉኒ እዩ፡ ገለ ተጻራሪ የልቦን፡ ገለ ናይ ድንገት ነገር ድማ የልቦን። |