1 Kings 5:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሃነጽቲ ሰሎሞንን ሃነጽቲ ሒራምን ድማ ንእኡን ሰበርቲ እምንን ቆረጽዎ። ነታ ቤት ንምህናጽ ድማ ዕንጨይትን ኣእማንን ኣዳለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ሎ​ሞ​ንና የኪ​ራም አና​ጢ​ዎች፥ ጌባ​ላ​ው​ያ​ንም ወቀ​ሩ​አ​ቸው፤ ለመ​ሠ​ረ​ትም አኖ​ሩ​አ​ቸው፤ ቤቱ​ንም ለመ​ሥ​ራት እን​ጨ​ቱ​ንና ድን​ጋ​ዮ​ቹን ሦስት ዓመት አዘ​ጋጁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰሎሞንና የኪራምም አናጢዎች ጌባላውያንም ወቀሩአቸው፥ ቤቱንም ለመሥራት እንጨቱንና ድንጋዮቹን አዘጋጁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰሎሞንና የኪራም ጥበበኞች ሠራተኞችና እንዲሁም የቢብሎስ ሰዎች ቤተ መቅደሱን ለመሥራት የሚያስችላቸውን ድንጋይና እንጨት ሁሉ አዘጋጁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞና አሳቱነ ኪራማ አሳቱ ኩሽያ ሂላ ኤርያዋንቱ፥ ጌባላ አሳቱዋናካ ግዲደ፥ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ም ቃንጺደነ ሹቻ ቆኢደ ጊግሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomona asatuunne Kiiraama asatuu kushiyaa hiillaa eriyaawanttu, Geebaala asatuwaanakka gidiide, Geeshsha Golliyaa kees's'anaw mitsaa k'ans's'iiddenne shuchchaa k'oo"iide giigisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kushe hiillateth eriza Solomoone asati, Kiraame asatinne Gebaale asati Xoossa Keeththaas koshshiza miththinne shuch qeri giigsida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኩሼ ሂላቴ ኤሪዛ ሶሎሞኔ ኣሳቲ፥ ኪራሜ ኣሳቲኔ ጌባሌ ኣሳቲ ጾሳ ኬስ ኮሺዛ ሚኔ ሹች ቄሪ ጊግሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነ አሳይነ ክራማ አሳይ ኩሸ ሂላ ኤረይሳት፥ ገባላ አሳራ ግድድ፥ ፆሳ ኬ ኬፃናዉ ም ቃንፅድ፥ ሹቻ ቆእድነ ማስድ ጊግስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomone asaynne Kiraama asay kushe hiilla ereysati, Gebaala asaara gididi, Xoossa keethaa keexanaw mithi qanxidi, shuchaa qoo7idinne massidi giigisidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰሎሞንና የኪራም የእጅ ባለሙያዎች እንዲሁም የጌባል ሰዎች ለቤተ መቅደሱ የሚያስፈልገውን ዕንጨትና ድንጋይ ፈልጠው አዘጋጁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሰሎሞንና የኪራም ጥበበኞች ሠራተኞችና እንዲሁም የቢብሎስ ሰዎች ቤተ መቅደሱን ለመሥራት የሚያስችላቸውን ድንጋይና እንጨት ሁሉ አዘጋጁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዳቖ ሰሎሞንን ነዳቖ ኪራምን ደቂ ጌባልን ኮይኖም ከዓ፥ ንመስርሒ እታ ቤተ መቕደስ ዝኸውን ኣእዋም ቈረፁ። ኣእማንውን ወቐሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ነዳቖ ሰሎሞንን ነዳቖ ሒራምን እቶም ጊብሳውያንን ኰይኖም ከኣ ንመስርሒ እታ ቤት ኣዕጻውን ኣእማንን ቈረጹን ኣዳለዉን።