1 Kings 5:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሃነጽቲ ሰሎሞንን ሃነጽቲ ሒራምን ድማ ንእኡን ሰበርቲ እምንን ቆረጽዎ። ነታ ቤት ንምህናጽ ድማ ዕንጨይትን ኣእማንን ኣዳለዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰሎሞንና የኪራም አናጢዎች፥ ጌባላውያንም ወቀሩአቸው፤ ለመሠረትም አኖሩአቸው፤ ቤቱንም ለመሥራት እንጨቱንና ድንጋዮቹን ሦስት ዓመት አዘጋጁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰሎሞንና የኪራምም አናጢዎች ጌባላውያንም ወቀሩአቸው፥ ቤቱንም ለመሥራት እንጨቱንና ድንጋዮቹን አዘጋጁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰሎሞንና የኪራም ጥበበኞች ሠራተኞችና እንዲሁም የቢብሎስ ሰዎች ቤተ መቅደሱን ለመሥራት የሚያስችላቸውን ድንጋይና እንጨት ሁሉ አዘጋጁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞና አሳቱነ ኪራማ አሳቱ ኩሽያ ሂላ ኤርያዋንቱ፥ ጌባላ አሳቱዋናካ ግዲደ፥ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ም ቃንጺደነ ሹቻ ቆኢደ ጊግሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomona asatuunne Kiiraama asatuu kushiyaa hiillaa eriyaawanttu, Geebaala asatuwaanakka gidiide, Geeshsha Golliyaa kees's'anaw mitsaa k'ans's'iiddenne shuchchaa k'oo"iide giigisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kushe hiillateth eriza Solomoone asati, Kiraame asatinne Gebaale asati Xoossa Keeththaas koshshiza miththinne shuch qeri giigsida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኩሼ ሂላቴ ኤሪዛ ሶሎሞኔ ኣሳቲ፥ ኪራሜ ኣሳቲኔ ጌባሌ ኣሳቲ ጾሳ ኬስ ኮሺዛ ሚኔ ሹች ቄሪ ጊግሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነ አሳይነ ክራማ አሳይ ኩሸ ሂላ ኤረይሳት፥ ገባላ አሳራ ግድድ፥ ፆሳ ኬ ኬፃናዉ ም ቃንፅድ፥ ሹቻ ቆእድነ ማስድ ጊግስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomone asaynne Kiraama asay kushe hiilla ereysati, Gebaala asaara gididi, Xoossa keethaa keexanaw mithi qanxidi, shuchaa qoo7idinne massidi giigisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰሎሞንና የኪራም የእጅ ባለሙያዎች እንዲሁም የጌባል ሰዎች ለቤተ መቅደሱ የሚያስፈልገውን ዕንጨትና ድንጋይ ፈልጠው አዘጋጁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰሎሞንና የኪራም ጥበበኞች ሠራተኞችና እንዲሁም የቢብሎስ ሰዎች ቤተ መቅደሱን ለመሥራት የሚያስችላቸውን ድንጋይና እንጨት ሁሉ አዘጋጁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዳቖ ሰሎሞንን ነዳቖ ኪራምን ደቂ ጌባልን ኮይኖም ከዓ፥ ንመስርሒ እታ ቤተ መቕደስ ዝኸውን ኣእዋም ቈረፁ። ኣእማንውን ወቐሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ነዳቖ ሰሎሞንን ነዳቖ ሒራምን እቶም ጊብሳውያንን ኰይኖም ከኣ ንመስርሒ እታ ቤት ኣዕጻውን ኣእማንን ቈረጹን ኣዳለዉን። |