1 Kings 5:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ኣብ ኣኽራን ስሳ ሽሕ ተሸከምቲን ሰማንያ ሽሕ ቈረጽቲ ጸጉርን ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሰ​ሎ​ሞ​ንም ሰባ ሺህ ተሸ​ካ​ሚ​ዎች፥ ሰማ​ንያ ሺህም በተ​ራ​ራው ላይ ድን​ጋይ የሚ​ጠ​ርቡ ጠራ​ቢ​ዎች ነበ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰሎሞንም ሰባ ሺህ ተሸካሚዎች፥ ሰማንያ ሺህም በተራራው ላይ የሚጠርቡ ጠራቢዎች ነበሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ሰሎሞን በኮረብታማው አገር ድንጋይ የሚፈልጡ ሰማኒያ ሺህ፥ የተፈለጠውን ድንጋይ ተሸክመው የሚያመጡ ሰባ ሺህ ሰዎችን መደበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞናዉ ቶኩዋ ቶክያ ላፑን ታሙ ሻአ አሳቱነ ሹቻ ቆእያ ሆስፑን ታሙ ሻአ አሳቱ ገዝያን ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomonaw tookuwaa tookkiyaa laappun tammu sha"a asatuunne shuchchaa k'oo'iyaa hosppun tammu sha"a asatuu gezziyaan de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomoones tooho tookkiza 70,000 asatinne shuch qeriza 80,000 asati gezzen deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔስ ቶሆ ቶኪዛ 70,000 ኣሳቲኔ ሹች ቄሪዛ 80,000 ኣሳቲ ጌዜን ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነስ ቶሆ ቶክያ 70,000 አሳትነ ሹቹ ቆእያ 80,000 አሳት ገዘ ቢታን ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomones tooho tookiya 70,000 asatinne shuchu qoo7iya 80,000 asati gezze biittan de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰሎሞንም በኰረብታማው አገር ሰባ ሺሕ ተሸካሚዎችና ሰማንያ ሺሕ ድንጋይ ጠራቢዎች ነበሩት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሰሎሞን በኮረብታማው አገር ድንጋይ የሚፈልጡ ሰማኒያ ሺህ፥ የተፈለጠውን ድንጋይ ተሸክመው የሚያመጡ ሰባ ሺህ ሰዎችን መደበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሰሎሞን ኣብ እምባ ኣእማን ዝወቕሩ ሰማንያ ሽሕ፥ ነቲ ዝተወቕረ እምኒ ዝስከሙ ኸዓ ሰብዓ ሺሕ ነበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ድማ ብዘይ እቶም ነቲ ኣብ ዕዮ ዚዐዪ ህዝቢ ኺእዘዙ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ዕዮ እተሸሙ ሰለስተ ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ሓላቑ ሹማምንቲ ሰሎሞን ንሰሎሞን ጾር ዚጾሩ ሰብዓ ሽሕ፡ ኣብ ከረን ኰይኖም ዚወቕሩ ኸኣ ሰማንያ ሽሕ ነበርዎ።