1 Kings 5:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ እተመባጽዖ ንሰሎሞን ጥበብ ሃቦ፡ ኣብ መንጎ ሒራምን ሰሎሞንን ድማ ሰላም ኰነ። ክልቲኦም ድማ ብሓባር ቃል ኪዳን ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንደ ነገረው ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞንም መካከል ሰላም ነበረ፤ በመካከላቸውም ቃል ኪዳን አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንደ ነገረው ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞንም መካከል ሰላም ነበረ፤ ሁለቱም ቃል ኪዳን ተጋቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ አስቀድሞ የሰጠውን የተስፋ ቃል በመጠበቅ ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞን መካከል ሰላም ስለ ነበረ ሁለቱም የጋራ ስምምነት ውል አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሶሎሞናዉ እማና ጌዳዋዳን፥ አዉ አዳ ኤራ እሜዳ። ኪራመነ ሶሎሞነ ባረንቱ ግዶን ሳሮ ደኤድኖ፤ ኡንቱንቱ ላኡ ባረንቱ ግዶን ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Solomonaw immana geeddawaadan, aw aad'd'eeda era immeedda. Kiiraamenne Solomone barenttu giddon saro de'eeddino; unttunttu laa"u barenttu giddon k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Solomoones immida hidota qaalaa mala izas aadho erateth immides. Kiraamessinne Solomoones lo7o gaytoteththi diza gishshas bantta giddon caaqettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሶሎሞኔስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢዛስ ኣ ኤራቴ ኢሚዴስ። ኪራሜሲኔ ሶሎሞኔስ ሎኦ ጋይቶቴ ዲዛ ጊሻስ ባንታ ጊዶን ጫቄቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሶሎሞነስ እማና ግዳይሳዳ፥ እያዉ ጭንጫተ እሚስ። ክራምነ ሶሎሞነይ ባንታ ግዶን ሳሮ ደእዶሶና፤ ኤንቲ ናምአይ ባንታ ግዶን ጫቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Solomones immana gidaysada, iyaw cincatethi immis. Kiraaminne Solomoney banta giddon saro de7idosona; enti nam7ay banta giddon caaqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም በገባለት ተስፋ መሠረት ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞን መካከልም መልካም ግንኙነት ነበር፤ ሁለቱም ቃል ኪዳን አደረጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር አስቀድሞ የሰጠውን የተስፋ ቃል በመጠበቅ ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞን መካከል ሰላም ስለ ነበረ ሁለቱም የጋራ ስምምነት ውል አደረጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን፥ ከምቲ ዘተስፈዎ፥ ጥበብ ሃቦ። ኣብ መንጎ ኪራምን ሰሎሞንን ከዓ ሰላም ነበረ፤ ክልቲኦም ድማ ኺዳን ተኣታተዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን፡ ከምቲ ዘተስፈዎ፡ ጥበብ ሀቦ። ኣብ መንጎ ሒራምን ሰሎሞንን ከኣ ሰላም ነበረ፡ ክልቲኣቶም ድማ ኪዳን ተኣታተዉ። |