1 Kings 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሒራም ንጉስ ጢሮስ ድማ ባሮቱ ናብ ሰሎሞን ሰደደ። ሒራም ወትሩ ኣፍቃሪ ዳዊት እዩ ነይሩ እሞ፡ ኣብ ክፍሊ ኣቦኡ ንጉስ ከም ዝቐብእዎ ሰምዐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለአባቱ ለዳዊት በዘመኑ ሁሉ ወዳጁ ስለ ነበረ፥ ሰሎሞን በአባቱ ፋንታ ንጉሥ ለመሆን እንደ ተቀባ ሰምቶ አገልጋዮቹን ወደ ሰሎሞን ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለዳዊት በዘመኑ ሁሉ ወዳጅ ስለ ነበረ፥ ሰሎሞን በአባቱ ፋንታ ንጉሥ ለመሆን እንደ ተቀባ ሰምቶ ባሪያዎቹን ወደ ሰሎሞን ሰደደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ከዳዊት ጋር ወዳጅነቱን አጽንቶ ቆይቶ ነበር፤ ሰሎሞን በአባቱ በዳዊት እግር መንገሡን በሰማ ጊዜ ወደ እርሱ መልእክተኞቹን ላከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጺሮሳ ካቲ ኪራም ዳዊታና ኡባ ገደ ሲቀቲደ ጋምኤዳ ድራዉ፥ ሶሎሞነ ባረ አዉዋ ዳዊታ ኮታን ካተታናዉ ኦከቴዳዋ ስሲደ፥ ባረ ኦሳንቻቱዋ ሶሎሞነኮ ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'iiroosa Kaatii Kiiraami Daawitana ubbaa gede siik'ettiidde gam"eedda diraw, Solomone bare aawuwaa Daawita kotaan kaatetanaw oketteeddawaa sisiide, bare oosanchchatuwaa Solomonekko kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xiroose Kawo Kiraamey Dawitera ba diza layth ubbaan siiqon gam7ida gishshas Solomooney ba aawa Dawite sohon kawotanaas tiyettidayssa siyidi ba oosanchchata Solomoonekko kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሮሴ ካዎ ኪራሜይ ዳዊቴራ ባ ዲዛ ላይ ኡባን ሲቆን ጋምኢዳ ጊሻስ ሶሎሞኔይ ባ ኣዋ ዳዊቴ ሶሆን ካዎታናስ ቲዬቲዳይሳ ሲዪዲ ባ ኦሳንቻታ ሶሎሞኔኮ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሮሳ ካዎይ ክራም ዳዊታራ ስጋን ጋምእዳ ግሾ፥ ሶሎሞነይ ባ አዋ ዳዊታ በሳን ካዎታናዉ ትየትዳይሳ ስእድ፥ አሰ ሶሎሞነኮ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xiroosa kawoy Kiraami Dawitara sigan gam7ida gisho, Solomoney ba aawa Dawita bessan kawotanaw tiyetidaysa si7idi, ase Solomoneko kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም በዘመኑ ሁሉ ለዳዊት ወዳጅ ስለ ነበር፣ ሰሎሞን በአባቱ እግር ለመተካት መቀባቱን በሰማ ጊዜ፣ መልእክተኞቹን ወደ ሰሎሞን ላከ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ከዳዊት ጋር ወዳጅነቱን አጽንቶ ቈይቶ ነበር፤ ሰሎሞን በአባቱ በዳዊት እግር መንገሡን በሰማ ጊዜ ወደ እርሱ መልእክተኞቹን ላከ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኪራም ንጉስ ጢሮስ፥ ብዅሉ ዘመኑ ፈታዊ ዳዊት ስለ ዝነበረ፥ ሰሎሞን ክንዲ ኣቦኡ ኽነግስ ከም ዝተቐብአ ምስ ሰምዐ ኸዓ፥ ናብ ሰሎሞን ልኡኻቱ ሰደደሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሒራም ንጉስ ጢሮስ ድማ፡ ሰሎሞን ኣብ ክንዲ ኣቦኡ ኺነግስ ከም እተቐብኤ ሰሚዑ ነበረ እሞ፡ ሒራም ከኣ ኲሉ ጊዜ ፈታው ዳዊት ስለ ዝነበረ፡ ገላዉኡ ሰደደሉ። |