1 Kings 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሒራም ንጉስ ጢሮስ ድማ ባሮቱ ናብ ሰሎሞን ሰደደ። ሒራም ወትሩ ኣፍቃሪ ዳዊት እዩ ነይሩ እሞ፡ ኣብ ክፍሊ ኣቦኡ ንጉስ ከም ዝቐብእዎ ሰምዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጢ​ሮስ ንጉሥ ኪራም ለአ​ባቱ ለዳ​ዊት በዘ​መኑ ሁሉ ወዳጁ ስለ ነበረ፥ ሰሎ​ሞን በአ​ባቱ ፋንታ ንጉሥ ለመ​ሆን እንደ ተቀባ ሰምቶ አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹን ወደ ሰሎ​ሞን ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለዳዊት በዘመኑ ሁሉ ወዳጅ ስለ ነበረ፥ ሰሎሞን በአባቱ ፋንታ ንጉሥ ለመሆን እንደ ተቀባ ሰምቶ ባሪያዎቹን ወደ ሰሎሞን ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ከዳዊት ጋር ወዳጅነቱን አጽንቶ ቆይቶ ነበር፤ ሰሎሞን በአባቱ በዳዊት እግር መንገሡን በሰማ ጊዜ ወደ እርሱ መልእክተኞቹን ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጺሮሳ ካቲ ኪራም ዳዊታና ኡባ ገደ ሲቀቲደ ጋምኤዳ ድራዉ፥ ሶሎሞነ ባረ አዉዋ ዳዊታ ኮታን ካተታናዉ ኦከቴዳዋ ስሲደ፥ ባረ ኦሳንቻቱዋ ሶሎሞነኮ ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'iiroosa Kaatii Kiiraami Daawitana ubbaa gede siik'ettiidde gam"eedda diraw, Solomone bare aawuwaa Daawita kotaan kaatetanaw oketteeddawaa sisiide, bare oosanchchatuwaa Solomonekko kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xiroose Kawo Kiraamey Dawitera ba diza layth ubbaan siiqon gam7ida gishshas Solomooney ba aawa Dawite sohon kawotanaas tiyettidayssa siyidi ba oosanchchata Solomoonekko kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺሮሴ ካዎ ኪራሜይ ዳዊቴራ ባ ዲዛ ላይ ኡባን ሲቆን ጋምኢዳ ጊሻስ ሶሎሞኔይ ባ ኣዋ ዳዊቴ ሶሆን ካዎታናስ ቲዬቲዳይሳ ሲዪዲ ባ ኦሳንቻታ ሶሎሞኔኮ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅሮሳ ካዎይ ክራም ዳዊታራ ስጋን ጋምእዳ ግሾ፥ ሶሎሞነይ ባ አዋ ዳዊታ በሳን ካዎታናዉ ትየትዳይሳ ስእድ፥ አሰ ሶሎሞነኮ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiroosa kawoy Kiraami Dawitara sigan gam7ida gisho, Solomoney ba aawa Dawita bessan kawotanaw tiyetidaysa si7idi, ase Solomoneko kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጢሮስ ንጉሥ ኪራም በዘመኑ ሁሉ ለዳዊት ወዳጅ ስለ ነበር፣ ሰሎሞን በአባቱ እግር ለመተካት መቀባቱን በሰማ ጊዜ፣ መልእክተኞቹን ወደ ሰሎሞን ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ከዳዊት ጋር ወዳጅነቱን አጽንቶ ቈይቶ ነበር፤ ሰሎሞን በአባቱ በዳዊት እግር መንገሡን በሰማ ጊዜ ወደ እርሱ መልእክተኞቹን ላከ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኪራም ንጉስ ጢሮስ፥ ብዅሉ ዘመኑ ፈታዊ ዳዊት ስለ ዝነበረ፥ ሰሎሞን ክንዲ ኣቦኡ ኽነግስ ከም ዝተቐብአ ምስ ሰምዐ ኸዓ፥ ናብ ሰሎሞን ልኡኻቱ ሰደደሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሒራም ንጉስ ጢሮስ ድማ፡ ሰሎሞን ኣብ ክንዲ ኣቦኡ ኺነግስ ከም እተቐብኤ ሰሚዑ ነበረ እሞ፡ ሒራም ከኣ ኲሉ ጊዜ ፈታው ዳዊት ስለ ዝነበረ፡ ገላዉኡ ሰደደሉ።