1 Kings 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ኣብ ልዕሊ ብዘሎ እስራኤል ዓሰርተው ክልተ ሰበ ስልጣን ነበሮ፣ ንጉስን ንቤቱን ምግቢ የዳልዉ። ነፍሲ ወከፎም ኣብ ዓመት ወርሓቶም የዳልዉ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ለንጉሡና ለቤተሰቡ ቀለብ የሚሰጡ በእስራኤል ሁሉ ላይ ዐሥራ ሁለት ሹሞችን ሾመ። ከዓመቱ ውስጥ እያንዳንዱን ወር እያንዳንዳቸው ይቀልቡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለንጉሡና ለቤተ ሰቡም ቀለብ የሚሰጡ በእስራኤል ሁሉ ላይ አሥራ ሁለት ሹሞች ለሰሎሞን ነበሩት። ከዓመቱ ውስጥ አንዱን ወር እያንዳንዳቸው ይቀልቡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን በመላው እስራኤል ዐሥራ ሁለት የክፍላተ ሀገር ገዢዎችን ሾመ፤ የእነርሱም ተግባር ከየግዛታቸው ለንጉሡና ለንጉሡ ቤተሰብ ቀለብ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ማቅረብ ነበር፤ እያንዳንዳቸውም በዓመት ውስጥ ለአንድ ወር ቀለብ የማቅረብ ግዴታ ነበረባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሶሎሞናዉ እስራኤልያ ቢታን ኡባን ታማነ ላኡ ደረቱዋ ሄምያዋንቱ ደኢኖ፤ ኡንቱንቱ ካትያዉነ ካትያ ሶን ደእያ አሳ ኡባዉ ምያ ካ አህያዋንታ። ኡንቱንቱፐ እቱ እቱ ላይ ግዶን እት እት አግና ካ አሄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Solomonaw Israa'eeliyaa biittan ubbaan tammanne laa"u deretuwaa heemmiyaawanttu de'iino; unttunttu kaatiyawunne kaatiyaa son de'iyaa asaa ubbaw miyaa katsaa ahiyaawantta. Unttunttuppe ittuu ittuu laytsaa giddon itti itti aginaa katsaa ahee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Solomoones Isra7eele biitta ubbaan tammanne nam7u dereta ayssizayti deettes; istti kawossinne kawoson diza asaa ubbaas miza kath shiishshizayta; istti taran taran layththa giddon issi issi aginas gidiza kath eheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሶሎሞኔስ ኢስራኤሌ ቢታ ኡባን ታማኔ ናምኡ ዴሬታ ኣይሲዛይቲ ዴቴስ፤ ኢስቲ ካዎሲኔ ካዎሶን ዲዛ ኣሳ ኡባስ ሚዛ ካ ሺሺዛይታ፤ ኢስቲ ታራን ታራን ላይ ጊዶን ኢሲ ኢሲ ኣጊናስ ጊዲዛ ካ ኤሄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ሶሎሞነስ እስራኤለ ቢታን ታማነ ናምኡ ደረ አይስያ ሀላቃት ደኦሶና፤ ኤንቲ ካዋስነ ካዋ ሶን ደእያ አሳ ኡባስ ምያ ካ ኤሄይሳታ። ኤንታፈ እሶይ እሶይ ላይ ግዶን እስ እስ አጌና ካ ኤሄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Solomones Isra7eele biittan tammanne nam7u dere aysiya halaqati de7oosona; enti kawasinne kawa son de7iya asa ubbaas miya katha eheyisata. Entafe issoy issoy laytha giddon issi issi ageena kathi ehees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ሰሎሞን ለንጉሡና ለንጉሡ ቤት የሚሆነውን ቀለብ ከመላው እስራኤል የሚሰበስቡ ዐሥራ ሁለት የአውራጃ ገዦች ነበሩት፤ እነዚህም እያንዳንዳቸው በዓመት ውስጥ የወር ቀለብ የሚያቀርቡ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን በመላው እስራኤል ዐሥራ ሁለት የክፍላተ ሀገር ገዢዎችን ሾመ፤ የእነርሱም ተግባር ከየግዛታቸው ለንጉሡና ለንጉሡ ቤተሰብ ቀለብ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ማቅረብ ነበር፤ እያንዳንዳቸውም በዓመት ውስጥ ለአንድ ወር ቀለብ የማቅረብ ግዴታ ነበረባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ርእሲ እዙይ ድማ ሰሎሞን ኣብ ልዕሊ ዅሉ እስራኤል ዓሰርተ ኽልተ መመሓደርቲ ሃገር ነበርዎ። ንሳቶም ንንጉስን ንቤቱን ዝምግቡ ነበሩ። ነፍሲ ወከፎም ኣብ ዓመት ሓሓንቲ ወርሒ ኽምግቡ ሓላፍነት ነበሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ከኣ ኣብ ልዕሊ ዂሉ እስራኤል ዓሰርተው ክልተ ሹማምንቲ ነበርዎ። ንሳቶም ንንጉስን ንቤቱን ይምግቡ ነበሩ። ነፍሲ ወከፎም ኣብ ዓመት ሓሓንቲ ወርሒ ኺምግቡ መዚ ነበሮም። |