1 Kings 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዛርያ ወዲ ናታን ከኣ ኣብ ልዕሊ እቶም ሰበ ስልጣን፡ ዛቡድ ወዲ ናታን ከኣ ሓለቓ መኮነንን ዓርኪ ንጉስን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የናታንም ልጅ ኦርኒያ የሹሞች አለቃ ነበረ፤ የናታንም ልጅ ዘባት የንጉሡ አማካሪና ወዳጅ ነበረ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የናታንም ልጅ ዓዛርያስ የሹሞች አለቃ ነበረ፤ የናታንም ልጅ ዛቡድ የንጉሡ አማካሪና ወዳጅ ነበረ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዓዛርያስ የተባለው የናታን ልጅ፦ የክፍላተ ሀገር ገዢዎች የበላይ ኀላፊ፤ የናታን ልጅ ካህኑ ዛቡድ፦ የንጉሡ አማካሪና ወዳጅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናታና ናአይ አዛርያስ ደርያ ሄምያዋንቱ ካፑዋ፤ ናታና ናአይ ዛቡድ ቄሰነ ካትያ ዱማ ዞርያዋ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naataana na'ay Azaariyaasi deriyaa heemmiyaawanttu kaappuwaa; Naataana na'ay Zaabudi k'eesenne kaatiyaa dumma zoriyaawaa; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naataane naa Azaariyaasi dere ayssizaytas alaafe; Naataane naa Zaabudey qeesenne kawos mata zoranchcha; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናታኔ ና ኣዛሪያሲ ዴሬ ኣይሲዛይታስ ኣላፌ፤ ናታኔ ና ዛቡዴይ ቄሴኔ ካዎስ ማታ ዞራንቻ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናታና ናአይ አዛርያስ ደርያ አይሰይሳታ ሀላቃ፤ ናታና ናአይ ካህነይ፥ ዛቡድ ካዋ ዞረይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naatana na7ay Azaariyasi deriya ayseysata halaqa; Naatana na7ay kahiney, Zabuudi kawa zoreysa; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የናታን ልጅ ዓዛርያስ፣ የአውራጃ ገዦች የበላይ ኀላፊ፤ የናታን ልጅ ዛቡድ፣ ካህንና የንጉሡ የቅርብ አማካሪ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዓዛርያስ የተባለው የናታን ልጅ፦ የክፍላተ ሀገር ገዢዎች የበላይ ኀላፊ፤ የናታን ልጅ ካህኑ ዛቡድ፦ የንጉሡ አማካሪና ወዳጅ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዛርያስ ወዲ ናታን ሓለቓ ኣሕሉቕ፥ ዛቡድ ወዲ ናታን ካህንን ፈታዊ ንጉስን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዛርያ ወዲ ናታን ድማ ሓለቓ ሹማምንቲ፡ ዛቡድ ወዲ ናታን ከኣ ንንጉስ ኣማኻሪኡን ፈታዊኡን ነበረ። |