1 Kings 4:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፎም ድማ ከም ትእዛዛቶም ናብቲ እቶም ሓለውቲ ዝነበሩሉ ቦታ ስገምን ሓሰርን ንኣፍራስን ድሮሜዳሪታትን ኣምጽኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እያንዳንዱም እንደ ደንቡ የንጉሡን ሰረገላዎች ለሚስቡ ለፈረሶችና ለሰጋር በቅሎዎች ገብስና ገለባ፥ እንዲሁም ዕቃዎችን ወደ ስፍራቸው ያመጡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እያንዳንዱም እንደ ደንቡ ለፈረሶቹና ለሰጋር በቅሎች ገብስና ጭድ ወደ ስፍራቸው ያመጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በቀር እያንዳንዱ ገዢ እንደ አስፈላጊነቱ የሚደርስበትን ሠረገላ ለሚስቡ ፈረሶችና ሌላም አገልግሎት ለሚያበረክቱ የጋማ ከብቶች ገብስና ገፈራ ያቀርብ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቃይ ጋርያ ፓራቱነ የንኮ ፓራቱ ማናዉ ባንጋነ ዳላ ባረንታ ጋኬዳዋ ጋኬዳዋ አሂደ አ ዎያ ሳኣን ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu k'ay gaariyaa paratuunne yenkko paratuu maanaw banggaanne dalaa barentta gakkeeddawaa gakkeeddawaa ahiide Aa wotsiyaa sa'aan wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka gaare goochchiza paratinne hankko parati bangganne harqqo ehidi woththizason woththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጋሬ ጎቺዛ ፓራቲኔ ሃንኮ ፓራቲ ባንጋኔ ሃርቆ ኤሂዲ ዎዛሶን ዎቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጋረ ፓራትነ ሀንኮ ፓራት ማናዉ ባንጋነ ፔን ኤንታ ጋክዳ ዳላ ኤህድ እያ ምንጃ ኬን ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti gaare paratinne hanko parati maanaw banganne peedhen enta gakida dalaa ehidi iya minja keethan wothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ለሠረገላ ፈረሶችና ለፈጣን ፈረሶች የተመደበውን ገብስና ጭድ ከተፈለገው ቦታ ድረስ ያመጡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በቀር እያንዳንዱ ገዢ እንደአስፈላጊነቱ የሚደርስበትን ሠረገላ ለሚስቡ ፈረሶችና ሌላም አገልግሎት ለሚያበረክቱ የጋማ ከብቶች ገብስና ገፈራ ያቀርብ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፍ መመሓደሪ ኸዓ ነቶም ሰረገላታት ዝስሕቡ ኣፍራስን ካልኦት ኣፍራስን ከምቲ ዝተሰርዐሉ ስገምን ሓሰርን ናብቲ ምዱብ ቦታ የምፅእ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍራስን ነቶም ጋለብቲ ኣፍራስን ዚኸውን ነፍሲ ወከፍ ከምቲ እተሰርዖ ስገምን ሓሰርን ናብታ ንሱ ዘለዋ ቦታ የምጽኡ ነበሩ። |