1 Kings 4:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ንሰረገላታቱ ዚኸውን ኣርብዓ ሽሕ ድፋዕን ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሰ​ሎ​ሞ​ንም ሰረ​ገላ የሚ​ስቡ አርባ ሺህ ፈረ​ሶች፥ ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረ​ሰ​ኞች ነበ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሰሎሞንም በአርባ ሺህ ጋጥ የሚገቡ የሰረገላ ፈረሶች አሥራ ሁለትም ሺህ ፈረሰኞች ነበሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞን ሠረገላ የሚስቡ አርባ ሺህ ቅልብ ፈረሶችና ለጦርነት የሚያገለግሉ ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሶች ነበሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞናዉ ኦላ ፓራ ጋረቱዋ ጎችያ ኦይታሙ ሻአ ጋጻታ ፓራቱነ ታማነ ላኡ ሻአ ፓራ አሳቱ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomonaw olaa paraa gaaretuwaa goochchiyaa oytamu sha"a gaas'aataa paratuunne tammanne laa"u sha"a paraa asatuu de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomoones para-gaareta goochchiza 40,000 paratinne 12,000 toga asati deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔስ ፓራ-ጋሬታ ጎቺዛ 40,000 ፓራቲኔ 12,000 ቶጋ ኣሳቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነስ ኦላ ፓራ ጋረታ ጎችያ ኦይታሙ ሙኩሉ ጋፃታ ፓራትነ ታማነ ናምኡ ሙኩሉ ፓራ አሳት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomones ola para gaareta goochiya oytamu mukulu gaaxata paratinne tammanne nam7u mukulu para asati de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰሎሞን ሠረገላ የሚጐትቱ ፈረሶች የሚያድሩበት አራት ሺሕ ጋጣና ዐሥራ ሁለት ሺሕ ፈረሶች ነበሩት ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞን ሠረገላ የሚስቡ አርባ ሺህ ቅልብ ፈረሶችና ለጦርነት የሚያገለግሉ ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሶች ነበሩት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰሎሞን ድማ ሰረገላታቱ ንዝስሕቡ ኣፍራስ ዝኸውን ኣርብዓ ሽሕ ስፍራ ነበሮ። ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ፈረሰኛታትውን ነበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰሎሞን ድማ ንሰረገላታቱ ኣርብዓ ሽሕ ስፍራ ኣፍራስ፡ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ከኣ ፈረሰኛታት ነበርዎ።