1 Kings 4:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ እቲ ብሸነኽ ምዕራብ ኤፍራጥስ፡ ካብ ጢፍሳ ክሳዕ ዓዛ፡ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ነገስታት ብሸነኽ ኤፍራጥስ ይገዝእ ነበረ። ኣብ ዙርያኡ ድማ ብኹሉ ሸነኽ ሰላም ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከወ​ንዙ ወዲህ ባሉት ነገ​ሥ​ታት ሁሉ፥ ከወ​ን​ዙም ወዲህ ባለው ሀገር ሁሉ ላይ ከቲ​ላሳ ጀምሮ እስከ ጋዛ ድረስ ነግሦ ነበር፤ በዙ​ሪ​ያ​ውም ባለው በሁሉ ወገን ሰላም ሆኖ​ለት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከወንዙ ወዲህ ባሉት ነገሥታት ሁሉ ከወንዙም ወዲህ ባለው አገር ሁሉ ላይ ከቲፍሳ ጀምሮ እስከ ጋዛ ድረስ ነግሦ ነበር፤ በዙሪያውም ባለው በሁሉ ወገን ሰላም ሆኖለት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞን ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ ያለውን ምድር ሁሉ ከቲፍሳሕ ከተማ ጀምሮ እስከ ጋዛ ከተማ ድረስ ይገዛ ነበር፤ ይህም ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ የሚገኙትን ነገሥታትን ሁሉ ያጠቃልላል፤ ጐረቤቱ ከሆኑት አገሮችም ሁሉ ጋር በሰላም ይኖር ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞነ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ካዉተቱዋ ኡባ ትፍሳሀ ካታማፐ ዶሚደ ጋዛ ካታማ ጋካናዉ ሞዴዳ፤ ባረ ዩሹዋን ደእያ ቢታ ኡባናካ ሳሮ ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomone Efiraas'iisa Shaafaappe away wulliyaa baggana de'iyaa kawutetsatuwaa ubbaa Tifisaaha katamaappe doommiide Gaaza katamaa gakkanaw mooddeedda; bare yuushshuwaan de'iyaa biittaa ubbaannakka saro de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomooney Efiraaxise Shaafappe arshey wulliza baggara diza kawoteththata ubbaa Tifisa katamappe doommidi Gaaza katama gakkanaas haarides; ba yuushon diza ubbaa deretarakka saron de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔይ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ካዎቴታ ኡባ ቲፊሳ ካታማፔ ዶሚዲ ጋዛ ካታማ ጋካናስ ሃሪዴስ፤ ባ ዩሾን ዲዛ ኡባ ዴሬታራካ ሳሮን ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ዶሎሀ ባጋራ ደእያ ካዎተታ ኡባ ትፍሳ ካታማፐ ዶምድ ጋዛ ካታማ ጋካናዉ ሃርስ፤ ባ ዩሹዋን ደእያ ቢታ ኡባራ ሳሮ ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney Efraxiisa Shaafape doloha baggara de7iya kawotethata ubbaa Tifisa katamaape doomidi Gaaza katamaa gakanaw haaris; ba yuushuwan de7iya biitta ubbaara saro de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከወንዙ በስተ ምዕራብ፣ ከቲፍሳ እስከ ጋዛ ያሉትን መንግሥታት ስለ ገዛ፣ በሁሉም አቅጣጫ ሰላም ሆኖለት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞን ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ ያለውን ምድር ሁሉ ከቲፍሳሕ ከተማ ጀምሮ እስከ ጋዛ ከተማ ድረስ ይገዛ ነበር፤ ይህም ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ የሚገኙትን ነገሥታት ሁሉ ያጠቃልላል፤ ጐረቤቱ ከሆኑት አገሮችም ሁሉ ጋር በሰላም ይኖር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ ነታ ኽነዘው ሩባ ኤፍራጥስ ዘላ ዅላ ሃገር፥ ካብ ቲፍሳ ክሳዕ ጋዛ ነቶም ክነዘው ሩባ ኤፍራጥስ ዝነበሩ ዅሎም ነገስታት ይገዝእ ነበረ። ኣብ ዙርያኡ ኸዓ ብዅሉ ወገን ሰላም ኮይኑሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ ነታ ኣብ ክነጀው ርባ ዘላ ዂላ ሃገር፡ ካብ ቲፍሳሕ ክሳዕ ጋዛ ነቶም ክነጀው ርባ ዝነበሩ ዂሎም ነገስታት ይገዝእ ነበረ። ኣብ ዙርያኡ ኸኣ ብዂሉ ወገን ሰላም ነበሮ።