1 Kings 4:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካ ሓራምዝን ሻሞይስን ፍረ ሓራምዝን ስብሕቲ ኣዕዋፍን ዓሰርተ ስብሕቲ ከብትን ካብ መጓሰ ዕስራ ከብትን፡ ሚእቲ ንኣሽቱ ጥሪትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዋ​ሊ​ያና ከሚ​ዳቋ፥ ከበ​ረሃ ፍየ​ልና ከሰቡ ወፎች በቀር ዐሥር ፍሪ​ዳ​ዎች፥ ሃያም የተ​ሰ​ማሩ በሬ​ዎች፥ አንድ መቶም በጎች ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዋላና ከሚዳቋ ከበረሀ ፍየልና ከሰቡ ወፎች በቀር አሥር ፍሪዳዎች ሀያም የተሰማሩ በሬዎች አንድ መቶም በጎች ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በበረት ውስጥ እየተመገቡ የደለቡ ዐሥር ሰንጋዎችና በግጦሽ መስክ ተሰማርተው የተመገቡ ኻያ ፍሪዳዎችና አንድ መቶ በጎች፥ ከዚህም ሌላ አጋዘኖች፥ የሜዳ ፍየሎች፥ ሚዳቋዎችና ምርጥ ወፎች ያስፈልጉት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ክና ሞዳ ታሙ ቦራቱዋ፥ የዳን ሜዳ ላታሙ ቦራቱዋነ ጼቱ ዶርሳቱዋ፥ ኡንቱንቱ ቦላካ ጋራቱዋ፥ ገንኤቱዋነ ኦርዶ ኩቶቱዋ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) d'iikkina mod'd'eedda tammu booratuwaa, yedan meedda laatamu booratuwaanne s'eetu dorssatuwaa, unttunttu bollakka gaaratuwaa, gen"etuwaanne orddo kuttotuwaa koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) dhiikettida 10 boorata, yeda miza 20 booratanne 100 dorsata, istta bollaka cofoshota, gaarata, genessatanne lo7o kafota koshshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኬቲዳ 10 ቦራታ፥ ዬዳ ሚዛ 20 ቦራታኔ 100 ዶርሳታ፥ ኢስታ ቦላካ ጮፎሾታ፥ ጋራታ፥ ጌኔሳታኔ ሎኦ ካፎታ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ከትዳ ታሙ ሳንጋታ፥ የዳን ምዳ ላታሙ መሄነ ፄቱ ዶርሳታ፤ ቃስ ጮፎሾታ፥ ጋራታ፥ ገንኤታነ ኦርደ ኩቶታ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) dhiiketida tammu sangata, yedan mida laatamu mehenne xeetu dorsata; qassi cofoshota, gaarata, gen7etanne orde kuttota koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዐሥር ቅልብ ሰንጋዎች፣ ሃያ ግጦሽ መሬት ላይ የሚውሉ በሬዎች፣ መቶ በግና ፍየል እንዲሁም ዋሊያ፣ ሚዳቋ፣ የበረሓ ፍየልና ምርጥ አዕዋፍ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በበረት ውስጥ እየተመገቡ የደለቡ ዐሥር ሰንጋዎችና በግጦሽ መስክ ተሰማርተው የተመገቡ ኻያ ፍሪዳዎችና አንድ መቶ በጎች፥ ከዚህም ሌላ አጋዘኖች፥ የሜዳ ፍየሎች፥ ሚዳቋዎችና ምርጥ ወፎች ያስፈልጉት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዓሰርተ ስቡሓት ኣብዑር፥ ዕስራ ኣብዑር ካብ መጓሰዪ፥ ሚእቲ ኣባጊዕ ነበረ። እዙይ ድማ ብዘይ ዋልያታትን ሰስሓታትን ዓጋዜንን ስቡሓት ኣዕዋፍን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዓሰርተ ስቡሓት ኣብዑርን ዕስራ ኣብዑር ካብ መጓሰይን ሚእቲ በጊዕን ነበረ፡ እዚ ድማ ብዘይ እርባትን ሰሰውሕን ዓጋዝንን ስቡሓት ኣዕዋፍን እዩ።