1 Kings 4:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ካብ ሩባ ክሳዕ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ክሳዕ ዶብ ግብጽን ኣብ ልዕሊ ዅለን መንግስታት ይገዝእ ነበረ። ህያባት ኣምጺኦም ንሰሎሞን ብዘለዎ መዓልትታት የገልግልዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰሎ​ሞ​ንም ከወ​ንዙ ጀምሮ እስከ ግብፅ ምድር ዳርቻ እስከ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ሀገር ድረስ በመ​ን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ ላይ ነግሦ ነበር፤ ግብ​ርም ያመ​ጡ​ለት ነበር፤ በዕ​ድ​ሜ​ውም ሙሉ ለሰ​ሎ​ሞን ይገዙ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰሎሞንም ከወንዙ ጀምሮ እስከ ግብጽ ዳርቻ እስከ ፍልስጥኤም ድረስ በመንግሥታት ሁሉ ላይ ነግሦ ነበር፤ ግብርም ያመጡለት ነበር፥ በዕድሜውም ሙሉ ለሰሎሞን ይገዙ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰሎሞንም ግዛት ከኤፍራጥስ ወንዝ ጀምሮ እስከ ፍልስጥኤም ግዛት፥ ከዚያም አልፎ እስከ ግብጽ ወሰን ያለውን አገር ሁሉ ያጠቃልል ነበር፤ የእነዚህም አገሮች ሕዝቦች በጠቅላላ ሰሎሞን በነበረበት ዘመን ሁሉ ለእርሱ ተገዢዎች ሆነው ይገብሩለት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞነ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ዶሚደ ፕልስጼማ ጋድያ ጋካናዉ፥ ሄዋፐካ ግብጼ ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ካዉተቱዋ ኡባ ሞዴዳ። ሄ ቢታ አሳቱ አዉ ጊራ ጊሬድኖ፤ ኡንቱንቱ አ ደኡዋ ላይ ኡባን አዉ ሞደቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomone Efiraas'iisa Shaafaappe doommiide Piliss's'eema gadiyaa gakkanaw, hewaappekka Gibs'e zawaa gakkanaw de'iyaa kawutetsatuwaa ubbaa mooddeedda. He biittaa asatuu aw giiraa giireeddino; unttunttu Aa de'uwaa laytsaa ubbaan aw moodetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomooney Efiraaxise Shaafaappe doommidi Filisxeeme biittaa gakkanaas, hessafekka bollara Gibxe zawa gakkanaas diza kawoteththata ubbaa haarides; he biitta asati izas giira giirida; istti izi diza layth ubbaan izas haarettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔይ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ዶሚዲ ፊሊስጼሜ ቢታ ጋካናስ፥ ሄሳፌካ ቦላራ ጊብጼ ዛዋ ጋካናስ ዲዛ ካዎቴታ ኡባ ሃሪዴስ፤ ሄ ቢታ ኣሳቲ ኢዛስ ጊራ ጊሪዳ፤ ኢስቲ ኢዚ ዲዛ ላይ ኡባን ኢዛስ ሃሬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ዶምድ ፍልስፄመ ቢታ ጋካናዉ፥ ያፐ ካንድ ግብፀ ዛዋ ጋካናዉ ደእያ ካዎተታ ኡባ ሃርስ። ሄ ቢታ አሳት እያዉ ጊራ ጊርዶሶና፤ እያ ደኦ ላይ ኡባን እያዉ ሃረትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney Efraxiisa Shaafape doomidi Filisxeeme biitta gakanaw, yaape kanthidi Gibxe zawa gakanaw de7iya kawotethata ubbaa haaris. He biitta asati iyaw giira giiridosona; iya de7o laytha ubban iyaw haaretidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰሎሞንም ከወንዙ አንሥቶ እስከ ፍልስጥኤማውያን ምድር፣ ከዚያም እስከ ግብፅ ዳርቻ ያሉትን መንግሥታት ሁሉ ገዛ፤ እነዚህም አገሮች ግብር አመጡለት፤ በሕይወት ዘመኑም ሁሉ ተገዙለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሰሎሞንም ግዛት ከኤፍራጥስ ወንዝ ጀምሮ እስከ ፍልስጥኤም ግዛት፥ ከዚያም አልፎ እስከ ግብጽ ወሰን ያለውን አገር ሁሉ ያጠቃልል ነበር፤ የእነዚህም አገሮች ሕዝቦች በጠቅላላ ሰሎሞን በነበረበት ዘመን ሁሉ ለእርሱ ተገዢዎች ሆነው ይገብሩለት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰሎሞን ድማ ኻብቲ ሩባ ኤፍራጥስ ክሳዕ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ክሳዕ ወሰን ግብፅን ኣብ ልዕሊ ዅሎም መንግስታት ይገዝእ ነበረ። ንሳቶምውን ንሰሎሞን ብዅሉ ዘመን ህይወቱ ይግብሩሉን ይግዝእዎን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰሎሞን ድማ ካብቲ ርባ ኽሳዕ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ክሳዕ ዶብ ግብጽን ኣብ ልዕሊ ዂሎም መንግስታት ይገዝእ ነበረ። ንሳቶም ንሰሎሞን ብዂሉ ዘመን ህይወቱ ገጽ በረኸት የምጽእሉን ይግዝእዎምን ነበሩ።