1 Kings 4:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳን እስራኤልን ከም ኣብ ጥቓ ባሕሪ ዘሎ ሑጻ ብብዝሒ፡ ዚበልዑን ዝሰትዩን ዚሕጐሱን ብዙሓት ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳና እስራኤልም እንደ ባሕር አሸዋ ብዛት ብዙ ነበሩ፤ ይበሉና ይጠጡም፥ ደስም ይላቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳና እስራኤልም እንደ ባሕር አሸዋ ብዛት ብዙ ነበሩ፤ በልተውም ጠጥተውም ደስ ብሎአቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳና የእስራኤል ሕዝብ ብዛት እንደ ባሕር ዳር አሸዋ ነበር፤ እነዚህ ሁሉ እየበሉና እየጠጡ ዘወትር ደስ ይሰኙ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ አሳይነ እስራኤልያ አሳይ አባ ዶና ሻፍያዳን ጮራቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ሚድነ ኡሺደ ናሸቲደ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa asaynne Israa'eeliyaa Asay abbaa doonaa shafiyaadan c'oratteeddino; unttunttu miiddinne ushiidde nashettiidde de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda asaa qoodaynne Isra7eele asaa qooday abba shaamintta mala corattides; istti mishenne uyishe ufayssan de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ኣሳ ቆዳይኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ቆዳይ ኣባ ሻሚንታ ማላ ጮራቲዴስ፤ ኢስቲ ሚሼኔ ኡዪሼ ኡፋይሳን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ አሳይነ እስራኤለ አሳይ አባ ጋፃን ደእያ ሻፈዳ ዳርዶሶና፤ ኤንቲ ምሸነ ኡይሸ ኡፋይትድ ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda asaynne Isra7eele asay abba gaxan de7iya shafeda daridosona; enti mishenne uyishe ufaytidi de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳና የእስራኤል ሕዝቦች ብዛታቸው እንደ ባሕር ዳር አሸዋ ሆነ፤ ይበሉ፣ ይጠጡና ይደሰቱም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳና የእስራኤል ሕዝብ ብዛት እንደ ባሕር ዳር አሸዋ ነበር፤ እነዚህ ሁሉ እየበሉና እየጠጡ ዘወትር ደስ ይሰኙ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳን እስራኤልን ከም ሑፃ ባሕሪ በዚሖም ነበሩ። ይበልዑን ይሰትዩን ነበሩ፤ ሕጕሳት ድማ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳን እስራኤልን ምብዛሖም ከም ሑጻ ባሕሪ በዚሖም ነበሩ። ይበልዑን ይሰትዩን ይሕጐሱን ነበሩ። |