1 Kings 4:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጌበር ወዲ ኡሪ ኣብ ምድሪ ጊልዓድ፡ ኣብ ምድሪ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያንን ኣብ ምድሪ ኦግ ንጉስ ባሳንን ነበረ። ኣብታ ሃገር ዝነበረ እንኮ መኮነን ድማ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ሞ​ራ​ው​ያን ንጉሥ በሴ​ዎ​ንና በባ​ሳን ንጉሥ በዐግ ሀገር፥ በጋድ ሀገር፥ የአዴ ልጅ ጌቤር ነበረ፤ በይ​ሁ​ዳም ምድር ላይ እርሱ ብቻ​ውን ሹም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎንና በባሳን ንጉሥ በዐግ አገር፥ በገለዓድ አገር፥ የኡሪ ልጅ ጌበር ነበረ፤ በዚያችም ምድር ላይ እርሱ ብቻውን ሹም ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌቤር የተባለው የኡሪ ልጅ፦ በአሞራውያን ንጉሥ ሲሖንና በባሳን ንጉሥ ዖግ ትገዛ የነበረችው የገለዓድ ግዛት አስተዳዳሪ። እነዚህን ዐሥራ ሁለቱን አስተዳዳሪዎች የሚቆጣጠር በመላ አገሪቱ ሌላ አንድ የበላይ ኀላፊ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡራ ናአይ ገቤር ጋላኣደ ቢታን አሞራዋናቱዋ ካቲ ስሆንነ ባሳነ ካቲ ኦግ ካተቴዳ ቢታቱዋ ሄምያዋ፤ ሄ ቢታቱዋ ሄምያዌ አ ጻላላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Uura na'ay Gebeeri Gala'aade biittan Amoorawaanatuwaa Kaatii Sihooninne Baasaane Kaatii Oogi kaateteedda biittatuwaa heemmiyaawaa; he biittatuwaa heemmiyaawe Aa s'alala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Uure naa Gebeeri Gala7aade biittan diza Amooreta kawo Sihoone derenne Baasaane kawo Aage dere ayssees. He dereta ubbaa ayssizayta bolla alaafeteththi diza issi asi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡሬ ና ጌቤሪ ጋላኣዴ ቢታን ዲዛ ኣሞሬታ ካዎ ሲሆኔ ዴሬኔ ባሳኔ ካዎ ኣጌ ዴሬ ኣይሴስ። ሄ ዴሬታ ኡባ ኣይሲዛይታ ቦላ ኣላፌቴ ዲዛ ኢሲ ኣሲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡረ ናአይ ጋቤር፥ ጋላዳ ቢታን አሞረ ካዎይ ስሆንነ ባሳነ ካዎይ ኦገይ ካዎትዳ ቢታ አይሴስ፤ ሄ ቢታታ አይሰይ እያ ፃላላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ure na7ay Gabeeri, Galada biittan Amoore kawoy Sihooninne Baasane kawoy Oogey kawotida biitta aysees; he biittata aysey iya xalaala.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኡሪ ልጅ ጌበር፤ በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን ምድር፣ በባሳን ንጉሥ በዐግ አገር፣ እርሱም የአውራጃው ብቸኛ ገዥ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌቤር የተባለው የኡሪ ልጅ፦ በአሞራውያን ንጉሥ ሲሖንና በባሳን ንጉሥ ዖግ ትገዛ የነበረችው የገለዓድ ግዛት አስተዳዳሪ። እነዚህን ዐሥራ ሁለቱን አስተዳዳሪዎች የሚቈጣጠር በመላ አገሪቱ ሌላ አንድ የበላይ ኀላፊ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጌበር ወዲ ኡሪ ኣብ ሃገር ገለዓድ፥ ኣብታ ናይ ሴዎን ንጉስ ኣሞራውያንን ናይ ዓግ ንጉስ ባሳንን ዝነበረት ሃገር። ብዘይ እዞም ዓሰርተ ኽልተ ድማ ኣብ ልዕሊ እታ ሃገር ዝገዝእ ሓደ ሹም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ጌበር ወዲ ኡሪ ኣብ ሃገር ጊልዓድ፡ እታ ናይ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ናይ ኦግ ንጉስ ባሳንን ዝነበረት ሃገር፡ ኣብታ ሃገር እቲኣ ንሱ በይኑ ሹም ነበረ።