1 Kings 4:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጌበር ወዲ ኡሪ ኣብ ምድሪ ጊልዓድ፡ ኣብ ምድሪ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያንን ኣብ ምድሪ ኦግ ንጉስ ባሳንን ነበረ። ኣብታ ሃገር ዝነበረ እንኮ መኮነን ድማ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎንና በባሳን ንጉሥ በዐግ ሀገር፥ በጋድ ሀገር፥ የአዴ ልጅ ጌቤር ነበረ፤ በይሁዳም ምድር ላይ እርሱ ብቻውን ሹም ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎንና በባሳን ንጉሥ በዐግ አገር፥ በገለዓድ አገር፥ የኡሪ ልጅ ጌበር ነበረ፤ በዚያችም ምድር ላይ እርሱ ብቻውን ሹም ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌቤር የተባለው የኡሪ ልጅ፦ በአሞራውያን ንጉሥ ሲሖንና በባሳን ንጉሥ ዖግ ትገዛ የነበረችው የገለዓድ ግዛት አስተዳዳሪ። እነዚህን ዐሥራ ሁለቱን አስተዳዳሪዎች የሚቆጣጠር በመላ አገሪቱ ሌላ አንድ የበላይ ኀላፊ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡራ ናአይ ገቤር ጋላኣደ ቢታን አሞራዋናቱዋ ካቲ ስሆንነ ባሳነ ካቲ ኦግ ካተቴዳ ቢታቱዋ ሄምያዋ፤ ሄ ቢታቱዋ ሄምያዌ አ ጻላላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Uura na'ay Gebeeri Gala'aade biittan Amoorawaanatuwaa Kaatii Sihooninne Baasaane Kaatii Oogi kaateteedda biittatuwaa heemmiyaawaa; he biittatuwaa heemmiyaawe Aa s'alala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Uure naa Gebeeri Gala7aade biittan diza Amooreta kawo Sihoone derenne Baasaane kawo Aage dere ayssees. He dereta ubbaa ayssizayta bolla alaafeteththi diza issi asi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሬ ና ጌቤሪ ጋላኣዴ ቢታን ዲዛ ኣሞሬታ ካዎ ሲሆኔ ዴሬኔ ባሳኔ ካዎ ኣጌ ዴሬ ኣይሴስ። ሄ ዴሬታ ኡባ ኣይሲዛይታ ቦላ ኣላፌቴ ዲዛ ኢሲ ኣሲ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡረ ናአይ ጋቤር፥ ጋላዳ ቢታን አሞረ ካዎይ ስሆንነ ባሳነ ካዎይ ኦገይ ካዎትዳ ቢታ አይሴስ፤ ሄ ቢታታ አይሰይ እያ ፃላላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ure na7ay Gabeeri, Galada biittan Amoore kawoy Sihooninne Baasane kawoy Oogey kawotida biitta aysees; he biittata aysey iya xalaala. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኡሪ ልጅ ጌበር፤ በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን ምድር፣ በባሳን ንጉሥ በዐግ አገር፣ እርሱም የአውራጃው ብቸኛ ገዥ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌቤር የተባለው የኡሪ ልጅ፦ በአሞራውያን ንጉሥ ሲሖንና በባሳን ንጉሥ ዖግ ትገዛ የነበረችው የገለዓድ ግዛት አስተዳዳሪ። እነዚህን ዐሥራ ሁለቱን አስተዳዳሪዎች የሚቈጣጠር በመላ አገሪቱ ሌላ አንድ የበላይ ኀላፊ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጌበር ወዲ ኡሪ ኣብ ሃገር ገለዓድ፥ ኣብታ ናይ ሴዎን ንጉስ ኣሞራውያንን ናይ ዓግ ንጉስ ባሳንን ዝነበረት ሃገር። ብዘይ እዞም ዓሰርተ ኽልተ ድማ ኣብ ልዕሊ እታ ሃገር ዝገዝእ ሓደ ሹም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጌበር ወዲ ኡሪ ኣብ ሃገር ጊልዓድ፡ እታ ናይ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ናይ ኦግ ንጉስ ባሳንን ዝነበረት ሃገር፡ ኣብታ ሃገር እቲኣ ንሱ በይኑ ሹም ነበረ። |