1 Kings 4:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሒማዓዝ ኣብ ንፍታሌም ነበረ፤ ንባስማት ጓል ሰሎሞን እውን ሰበይቱ ገይሩ ወሰዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በን​ፍ​ታ​ሌ​ምም አኪ​ማ​ኦስ ነበረ፤ እር​ሱም የሰ​ሎ​ሞ​ንን ልጅ ባሴ​ማ​ትን አግ​ብቶ ነበር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በንፍታሌም አኪማአስ ነበረ፥ እርሱም የሰሎሞንን ልጅ ባስማትን አግብቶ ነበር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሰሎሞን ሴቶች ልጆች መካከል ባስማት ተብላ የምትጠራውን አግብቶ የነበረ አሒመዓጽ፦ የንፍታሌም ግዛት አስተዳዳሪ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አህማኣጽ ንፍታሌማ ቢታ ሄምያዋ፤ እ ሶሎሞና ናቶ ባሰማቶ አኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ahima'aas'i Nifttaaleema biittaa heemmiyaawaa; I Solomona naatto Baasemaato akkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ahima7aasi Niftaaleme dere ayssees; izi Solomoone nayo Baasemaati azina.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሂማኣሲ ኒፍታሌሜ ዴሬ ኣይሴስ፤ ኢዚ ሶሎሞኔ ናዮ ባሴማቲ ኣዚና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አክማስ ንፍታለመ ቢታ አይሴስ፤ እ ሶሎሞነ ናእዉ ባስማቶ ኤክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akmaasi Niftaaleme biitta aysees; I Solomone na7iw Basmaato ekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አኪማአስ በንፍታሌም፣ እርሱም የሰሎሞንን ልጅ ባስማትን አግብቶ የነበረ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰሎሞን ሴቶች ልጆች መካከል ባስማት ተብላ የምትጠራውን አግብቶ የነበረ አሒመዓጽ፦ የንፍታሌም ግዛት አስተዳዳሪ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣኪማዓስ፥ እቲ ንባስማት ጓል ሰሎሞን ዝተመርዓወ፥ ኣብ ንፍታሌም፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣሒዓማጽ ኣብ ንፍታሌም፡ ንሱ ድማ ንባስማት ጓል ሰሎሞን ሰበይቱ ኽትኰኖ ወሰዳ።