1 Kings 3:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ብስርዓታት ኣቦኡ ዳዊት ብምምልላስ ንእግዚኣብሄር ኣፍቀሮ። ኣብ ቁመት ጥራይ እዩ ይስውእን ትኪ ክድይብን ይገድፎ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰሎ​ሞ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይወ​ድድ ነበር፤ በአ​ባ​ቱም በዳ​ዊት ሥር​ዐት ይሄድ ነበር፤ ነገር ግን በኮ​ረ​ብ​ታው ላይ ይሠ​ዋና ያጥን ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰሎሞንም እግዚአብሔርን ይወድድ ነበር፥ በአባቱም በዳዊት ሥርዓት ይሄድ ነበር፤ ብቻ በኮረብታ መስገጃ ይሠዋና ያጥን ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞን ጌታን ይወድ ነበር፤ የአባቱንም የዳዊትን መመሪያ ይጠብቅ ነበር፤ ይሁን እንጂ እንስሶችን እያረደ በተለያዩ ኰረብቶች ላይ መሥዋዕት ያቀርብ፥ ዕጣንም ያጥን ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞነ መና ጎዳ ሲቅያዋ ባረ አዉዋ ዳዊታ ዎጋን ሀመትያዋዳን ኤርሴዳ፤ ሽን ጎይንያ ቃ ግሹዋን ያርሼዳነ እጻና ጩውሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomone Med'inaa Godaa siik'iyaawaa bare aawuwaa Daawita wogaan hamettiyaawaadan eriseedda; shin goynniyaa d'ok'k'a gishuwaan yarshsheeddanne is'aanaa c'uwisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomooney GODAA siiqees; ba aawa Dawite wogaa mala dees; gido attiin zumbullata bolla yarsho yarsheessinne exaane cuwasees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔይ ጎዳ ሲቄስ፤ ባ ኣዋ ዳዊቴ ዎጋ ማላ ዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዙምቡላታ ቦላ ያርሾ ያርሼሲኔ ኤጻኔ ጩዋሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ ጎዳ ዶስያ ባ አዋ ዳዊቲ ዎጋን ሄመትስ። ሽን ቃ ጎይኖ በሳን ያርሽሸነ እፃነ ጩይስሸ ጋምእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney Godaa dosiya ba aawa Dawita wogan hemetis. Shin dhoqa goyinno bessan yarshishenne ixaane cuyisishe gam7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰሎሞን እግዚአብሔርን ይወድድ ነበር፤ በአባቱ በዳዊት ሥርዐትም ይሄድ ነበር፤ ይሁን እንጂ፣ በኰረብታዎች ላይ መሥዋዕት ይሠዋና ዕጣን ያጥን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞን እግዚአብሔርን ይወድ ነበር፤ የአባቱንም የዳዊትን መመሪያ ይጠብቅ ነበር፤ ይሁን እንጂ እንስሶችን እያረደ በተለያዩ ኰረብቶች ላይ መሥዋዕት ያቀርብ፥ ዕጣንም ያጥን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰሎሞን ድማ ንእግዚኣብሄር ይፈትዎ ነበረ፤ ብስርዓት ኣቦኡ ዳዊትውን ይኸይድ ነበረ፤ እንተ ኾነ ኣብ ኰረብታታት ይስውእን ይዓጥንን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰሎሞን ድማ ንእግዚኣብሄር ፈተዎ እሞ፡ ብሕጋጋት ኣቦኡ ዳዊት ከደ፡ ኣብ በረኽቲ ግዳ ይስውእን ይዐጥንን ነበረ።