1 Kings 3:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ብስርዓታት ኣቦኡ ዳዊት ብምምልላስ ንእግዚኣብሄር ኣፍቀሮ። ኣብ ቁመት ጥራይ እዩ ይስውእን ትኪ ክድይብን ይገድፎ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም እግዚአብሔርን ይወድድ ነበር፤ በአባቱም በዳዊት ሥርዐት ይሄድ ነበር፤ ነገር ግን በኮረብታው ላይ ይሠዋና ያጥን ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም እግዚአብሔርን ይወድድ ነበር፥ በአባቱም በዳዊት ሥርዓት ይሄድ ነበር፤ ብቻ በኮረብታ መስገጃ ይሠዋና ያጥን ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን ጌታን ይወድ ነበር፤ የአባቱንም የዳዊትን መመሪያ ይጠብቅ ነበር፤ ይሁን እንጂ እንስሶችን እያረደ በተለያዩ ኰረብቶች ላይ መሥዋዕት ያቀርብ፥ ዕጣንም ያጥን ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ መና ጎዳ ሲቅያዋ ባረ አዉዋ ዳዊታ ዎጋን ሀመትያዋዳን ኤርሴዳ፤ ሽን ጎይንያ ቃ ግሹዋን ያርሼዳነ እጻና ጩውሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone Med'inaa Godaa siik'iyaawaa bare aawuwaa Daawita wogaan hamettiyaawaadan eriseedda; shin goynniyaa d'ok'k'a gishuwaan yarshsheeddanne is'aanaa c'uwisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney GODAA siiqees; ba aawa Dawite wogaa mala dees; gido attiin zumbullata bolla yarsho yarsheessinne exaane cuwasees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ጎዳ ሲቄስ፤ ባ ኣዋ ዳዊቴ ዎጋ ማላ ዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዙምቡላታ ቦላ ያርሾ ያርሼሲኔ ኤጻኔ ጩዋሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ጎዳ ዶስያ ባ አዋ ዳዊቲ ዎጋን ሄመትስ። ሽን ቃ ጎይኖ በሳን ያርሽሸነ እፃነ ጩይስሸ ጋምእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney Godaa dosiya ba aawa Dawita wogan hemetis. Shin dhoqa goyinno bessan yarshishenne ixaane cuyisishe gam7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን እግዚአብሔርን ይወድድ ነበር፤ በአባቱ በዳዊት ሥርዐትም ይሄድ ነበር፤ ይሁን እንጂ፣ በኰረብታዎች ላይ መሥዋዕት ይሠዋና ዕጣን ያጥን ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን እግዚአብሔርን ይወድ ነበር፤ የአባቱንም የዳዊትን መመሪያ ይጠብቅ ነበር፤ ይሁን እንጂ እንስሶችን እያረደ በተለያዩ ኰረብቶች ላይ መሥዋዕት ያቀርብ፥ ዕጣንም ያጥን ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን ድማ ንእግዚኣብሄር ይፈትዎ ነበረ፤ ብስርዓት ኣቦኡ ዳዊትውን ይኸይድ ነበረ፤ እንተ ኾነ ኣብ ኰረብታታት ይስውእን ይዓጥንን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ድማ ንእግዚኣብሄር ፈተዎ እሞ፡ ብሕጋጋት ኣቦኡ ዳዊት ከደ፡ ኣብ በረኽቲ ግዳ ይስውእን ይዐጥንን ነበረ። |