1 Kings 3:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ፡ እቲ ሓደ፡ እዚ ብህይወት ዘሎ ወደይ እዩ፡ ወድኻ ድማ ሞይቱ፡ በለ። እቲ ካልእ ድማ፥ ኣይፋልን! ወድኻ ግና ሞይቱ፡ ወደይ ድማ ብህይወት ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ጊዜም ንጉሡ፥ “አንቺ፦ ደኅነኛው የእኔ ልጅ ነው፤ የሞተውም የአንቺ ልጅ ነው ትያለሽ፤ አንቺም፦ አይደለም የሞተው የአንቺ ልጅ ነው፤ ደኅነኛውም የእኔ ልጅ ነው ትያለሽ”። አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም ንጉሡ። ይህች። ደኅነኛው የእኔ ልጅ ነው፥ የሞተውም የአንቺ ልጅ ነው ትላለች፤ ያችኛይቱም። አይደለም፥ የሞተው የአንቺ ልጅ ነው ደኅነኛውም የእኔ ልጅ ነው ትላለች አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን “አንደኛዋ ‘በሕይወት ያለው ልጅ የእኔ ነው፤ የሞተው ግን የአንቺ ነው!’ ትላለች፤ ሌላይቱ ደግሞ ‘አይደለም! የአንቺ ልጅ ሞቷል፤ የእኔ ልጅ በሕይወት ያለው ነው!’ ትላታለች አለ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሶሎሞነ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ ምሽራታ፥ ‘ፓጻ ደእያ ናአይ ታዋ፤ ሀይቄዳዌ ነዋ’ ያጋዉ፤ የንኮራካ፥ ‘ቱይት! ነ ናአይ ሀይቄዳዋ፤ ታ ናአይ ፓጻ ደእያዋ’ ያጋዉ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Solomone hawaadan yaageedda; «Ha mishiratta, ‹Pas'a de'iyaa na'ay tawaa; hayk'k'eeddawe newaa› yaagaw; yenkkorakka, ‹tuytti! Ne na'ay hayk'k'eeddawaa; ta na'ay pas'a de'iyaawaa› yaagaw» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooney isttas, «Ha maccassaya, ‹Paxa diza naazi tayssa; hayqqida nay neyssa› gawus; hankkoorakka, ‹Chii! Hayqqidayssi ne naaza; paxa diza naazi ta naaza› gawus» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔይ ኢስታስ፥ «ሃ ማጫሳያ፥ ‹ፓጻ ዲዛ ናዚ ታይሳ፤ ሃይቂዳ ናይ ኔይሳ› ጋዉስ፤ ሃንኮራካ፥ ‹ቺ! ሃይቂዳይሲ ኔ ናዛ፤ ፓጻ ዲዛ ናዚ ታ ናዛ› ጋዉስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሶሎሞነይ፥ “ሀ ማጫስያ፥ ‘ፓፃ ደእያ ናአይ ታይሳ፤ ሀይቅዳይስ ነይሳ’ ያጋዉሱ፤ ሀንክያካ፥ ‘አካይ፥ ነ ናአይ ሀይቅዳይሳ፤ ታ ናአይ ፓፃ ደኤይሳ’ ያጋዉሱ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Solomoney, “Ha maccasiya, ‘Paxa de7iya na7ay taysa; hayqidaysi neysa’ yaagawusu; hankiyaka, ‘Akay, ne na7ay hayqidaysa; ta na7ay paxa de7eysa’ yaagawusu” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም፣ “ይህችኛዪቱ፣ ‘የእኔ ልጅ በሕይወት ያለው ነው፣ የአንቺ የሞተው ነው’ ትላለች፤ ያችኛዪቱ ደግሞ፣ ‘አይደለም የአንቺ ልጅ ሞቷል፣ በሕይወት ያለው የእኔ ነው’ ትላለች” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን “አንደኛዋ ‘በሕይወት ያለው ልጅ የእኔ ነው፤ የሞተው ግን የአንቺ ነው!’ ትላለች፤ ሌላይቱ ደግሞ ‘አይደለም! የአንቺ ልጅ ሞቶአል፤ የእኔ ልጅ በሕይወት ያለው ነው!’ ትላታለች አለ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ንጉስ “እዚኣ ‘እዝ ብህይወቱ ዘሎ ወደይ እዩ፥ እቲ ምዉት ከዓ ወድኺ እዩ’ ትብል ኣላ፥ እዚኣ ኸዓ ‘ኣይፋሉን፥ እቲ ምዉት ወድኺ እዩ፥ እዝ ብህይወቱ ዘሎ ግና ወደይ እዩ’ ትብል ኣላ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ንጉስ፡ እዚኣ፡ እዚ ህያው ወደይ እዩ፡ እቲ ምዉት ከኣ ወድኺ እዩ፡ ትብል ኣላ፡ እዚኣ ኸኣ፡ ኣይፋል፡ እቲ ምዉት ወድኺ፡ እዚ ህያው ግና ወደይ እዩ፡ ትብል አላ። |