1 Kings 3:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንግሆ ንግሆ ንውላደይ ከጥብው ምስ ተንስእኩ፡ እንሆ፡ ሞይቱ ነበረ። ንግሆ ምስ ረኣኹዎ ግና፡ እንሆ፡ እቲ ዝወለድክዎ ወደይ ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጄንም አጠባ ዘንድ በማለዳ ብነሣ፥ ያን የሞተውን ልጅ አገኘሁ፤ ነገር ግን ብርሃን በሆነ ጊዜ ተመለከትሁት፤ እነሆም፥ የወለድሁት ልጄ አልነበረም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጄንም አጠባ ዘንድ በማለዳ ብነሣ፥ እነሆ፥ ሞቶ ነበር፤ ነገር ግን ብርሃን በሆነ ጊዜ ተመለከትሁት፥ እነሆም፥ የወለድሁት ልጄ አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማግስቱ ማለዳ ተነሥቼ ልጄን ለማጥባት ስዘጋጅ የሞተ ሆኖ አገኘሁት፤ ትኲር ብዬ ስመለከተው እኔ የወለድኩት ልጅ አለመሆኑን ተገነዘብኩ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጉራን ታን ታ ናኣ ንናዉ ደንዴዳ ዎደ፥ ሀይቂክቼዳ! ሽን ታን ዎንታ ፖኡዋን ትሽ ኡዳደ ጼልያ ዎደ፥ ታን የሌዳ ናኣ ግደና” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Guuran taani ta na'aa d'antsanaw denddeedda wode, hayk'k'ikichcheedda! Shin taani wontta poo'uwaan tishshi udaade s'eelliyaa wode, taani yeleedda na'aa gidenna» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wontiin tani ta naaza dhanththanaas dendishin hayqqi beettides; gido attiin tani maalado poo7on tishshi histta xeelliin ta yeloza gidonttayssa ta eradis» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቲን ታኒ ታ ናዛ ንናስ ዴንዲሺን ሃይቂ ቤቲዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ማላዶ ፖኦን ቲሺ ሂስታ ጼሊን ታ ዬሎዛ ጊዶንታይሳ ታ ኤራዲስ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንታ ታኒ ታ ናኣ ንናዉ ደንድያ ዎደ፥ ሄኮ ሀይቅስ። ሽን ታኒ ዎንታ ፖኦን ትሽ ኦዳ ፄልያ ዎደ፥ ሄኮ፥ ታ ናኣ ግደና” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wonta taani ta na7aa dhanthanaw dendiya wode, Heko hayqis. Shin taani wonta poo7on tishshi oothada xeelliya wode, Heko, ta na7aa gidenna” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ልጄን ላጠባ ስነሣ እነሆ ሞቷል፤ ነገር ግን በማለዳ ብርሃን ትክ ብዬ ስመለከተው እኔ የወለድሁት ልጅ አለመሆኑን ተገነዘብሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱ ማለዳ ተነሥቼ ልጄን ለማጥባት ስዘጋጅ የሞተ ሆኖ አገኘሁት፤ ትኲር ብዬ ስመለከተው እኔ የወለድኩት ልጅ አለመሆኑን ተገነዘብኩ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ወደይ ከጥቡ ኢለ ንግሆ እንተ ተሳእኹ ኸዓ ሞይቱ ፀንሐ። ብምስትውዓል እንተ ጠመትክዎ ድማ እቲ ዝወለድክዎ ወደይ ኣይነበረን” በለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንግሆ ወደይ ከጥቡ ኢለ እንተ ተንሳእኩ፡ እንሆ ኸኣ፡ ሞይቱ ጸንሔ። ንግሆ ምስ ጠመትክዎ ኸኣ፡ እንሆ፡ እቲ ዝወለድክዎ ወደይ ኣይኰነን። |