1 Kings 3:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ካብ ድቃሱ ተበራበረ። እንሆ ድማ ሕልሚ እዩ ነይሩ። ናብ የሩሳሌም መጺኡ ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ደው በለ፡ ዝሓርር መስዋእትን መስዋእቲ ምስጋናን ኣቕረበ፡ ንዅሎም ባሮቱ ድማ ድግስ ኣዳለወሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ነቃ፤ እነሆም፥ ሕልም ነበረ፤ ተነሥቶም ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ፤ በጽዮንም በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ቆመ፤ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አሳረገ፤ የደኅንነትንም መሥዋዕት አቀረበ፤ ለአገልጋዮቹም ሁሉ ታላቅ ግብዣ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ነቃ፥ እነሆም፥ ሕልም ነበረ፤ ወደ ኢየሩሳሌምም መጥቶ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ቆመ፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አሳረገ፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት አቀረበ፥ ለባሪያዎቹም ሁሉ ግብዣ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን ከእንቅልፉ በነቃ ጊዜ እግዚአብሔር በሕልም ተገልጦ ያነጋገረው መሆኑን ተገነዘበ፤ ከዚህ በኋላ ሰሎሞን ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሶ ሄደ፤ በጌታ የቃል ኪዳን ታቦት ፊት ቆሞ የሚቃጠል መሥዋዕትንና የኅብረት መሥዋዕት አቀረበ፤ ለባለሟሎቹም ሁሉ ግብዣ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሶሎሞነ ቤጎቲደ ሄዌ አኩሙዋ ግድያዋ አኬኬዳ። እ የሩሳላመ ስም ቢደ፥ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ስንን ኤቂደ ጹግያ ያርሹዋነ እትፐተ ያርሹዋ ያርሼዳ። ያቲደ ባረ ኦሳንቻቱ ኡባዉ ባላ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Solomone beegottiide hewe akumuwaa gidiyaawaa akeekeedda. I Yerusaalame simmi biide, S'oossaa K'aalaa c'aak'uwaa Taabootaa sintsan ek'k'iide s'uuggiyaa yarshshuwaanne ittippetetsaa yarshshuwaa yarshsheedda. Yaatiide bare oosanchchatuu ubbaw baalaa keseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Solomooney dhiskofe beeggidi hessi agumo gididayssa akeekides; izi Yerusalaame simmi biidi GODAA Caaqo Qaala Taabotaa sinththan eqqides; xuugettiza yarshonne issifeteththa yarsho yarshides. Histtidi ba shuume ubbatas gibira kessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይ ስኮፌ ቤጊዲ ሄሲ ኣጉሞ ጊዲዳይሳ ኣኬኪዴስ፤ ኢዚ ዬሩሳላሜ ሲሚ ቢዲ ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ሲንን ኤቂዴስ፤ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ያርሺዴስ። ሂስቲዲ ባ ሹሜ ኡባታስ ጊቢራ ኬሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ስኮፈ ባርክድ፥ ሄኮ፥ ፆሳይ እያዉ አሙሆን ኦድዳይሳ አኬክስ። እ፥ የሩሳላመ ስሚድ፥ ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ስንን ኤቅድ፥ ፁሳ ያርሾነ እስፈተ ያርሾ ያርሽስ። ያትድ፥ ባ ሞርናታስ ግብራ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney dhiskofe barkidi, Heko, Xoossay iyaw amuhon odidaysa akeekis. I, Yerusalaame simmidi, Godaa caaqo taabotiya sinthan eqidi, xuussa yarshonne issifetetha yarsho yarshis. Yaatidi, ba moorinnatas gibira giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞንም ከእንቅልፉ ነቃ፤ እነሆ ሕልም መሆኑን ተረዳ። ከዚያም ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሶ፣ በጌታ ኪዳን ታቦት ፊት ቆመ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕት አቀረበ፤ ለሹማምቱም ሁሉ ግብዣ አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን ከእንቅልፉ በነቃ ጊዜ እግዚአብሔር በሕልም ተገልጦ ያነጋገረው መሆኑን ተገነዘበ፤ ከዚህ በኋላ ሰሎሞን ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሶ ሄደ፤ በእግዚአብሔርም የቃል ኪዳን ታቦት ፊት ቆሞ የሚቃጠል መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቀረበ፤ ከዚህም በኋላ ባለሟሎቹ ለሆኑ ባለሥልጣኖች ሁሉ ግብዣ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን ድማ ተበራበረ፤ እንሆ፥ ሕልሚ ኸም ዝኾነ ፈለጠ። ናብ ኢየሩሳሌም መፂኡ ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ቆመ፤ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸዓ ኣዕረገ፤ መስዋእቲ ምስጋናውን ኣቕረበ። ንዅሎም ሹመኛታቱ ድማ ምሳሕ ገበረሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ድማ ተበራበረ፡ እንሆ ኸኣ፡ ሕልሚ እዩ ዝነበረ። ናብ የሩሳሌም መጺኡ ድማ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ቈመ፡ ዚሐርር መስዋእቲ ኸኣ ኣዕረገ፡ መስዋእቲ ምስጋናውን ኣቕረበ። ንዂሎም ገላዉኡ ድማ ምሳሕ ገበረሎም። |