1 Kings 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣምላኽ በሎ፦ እዚ ነገር እዚ ስለ ዝሓተትካ፡ ንርእስኻ ድማ ነዊሕ ዕድመ ስለ ዘይለመንካ። ሃብትኻ ኣይሓተትካን፣ ህይወት ጸላእትኻ እውን ኣይለመንካን፤ ፍርዲ ንምፍላጥ ግና ምስትውዓልካ ሓቲትካ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አለው፥ “ፍርድን ትለይ ዘንድ ለራስህ ማስተዋልን ለመንህ እንጂ ለራስህ ብዙ ዘመናትን፥ ባለጠግነትንም፥ የጠላቶችህንም ነፍስ ሳትለምን ይህን ነገር ለምነሃልና፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አለው። ፍርድን ትለይ ዘንድ ለራስህ ማስተዋልን ለመንህ እንጂ ለራስህ ብዙ ዘመናትን ባለጠግነትንም የጠላቶችህንም ነፍስ ሳትለምን ይህን ነገር ለምነሃልና እነሆ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “ለራስህ ረጅም ዕድሜ ወይም ሀብት ለማግኘት ወይም ጠላቶችህ እንዲጠፉልህ መመኘት ሳይሆን በትክክለኛ ፍርድ ማስተዳደር የምትችልበትን ጥበብ ስለ ጠየቅህ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳይ አ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔን ነዉ ላይይ አዱቃናዉ፥ ዎይ ዱረ ግዳናዉ፥ ዎይ ነ ሞርከቱ ሀይቃናዉ ኦቼናን አጋደ፥ ሀዋ አሳ ሱረ ፕርዳን አይስያ አዳ ኤራ ኦቼዳ ድራዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, S'oossay Aa hawaadan yaageedda; «Neeni new laytsay aduk'k'anaw, woy dure gidanaw, woy ne morkketuu hayk'k'anaw oochchennan aggaade, hawaa asaa suure pirddan ayissiyaa aad'd'eeda era oochcheedda diraw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Xoossay iza, «Neni nees layththi aduqqana mala woykko durettana mala, woykko ne morkketi hayqqana mala gidontta deraa wogara ayssanaas aadho erateth oychchida gishshas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጾሳይ ኢዛ፥ «ኔኒ ኔስ ላይ ኣዱቃና ማላ ዎይኮ ዱሬታና ማላ፥ ዎይኮ ኔ ሞርኬቲ ሃይቃና ማላ ጊዶንታ ዴራ ዎጋራ ኣይሳናስ ኣ ኤራቴ ኦይቺዳ ጊሻስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ እያኮ፥ “ኔኒ ነዉ ላይ አዱቃና መላ ዎይኮ ዱረ ግዳናዉ ዎይኮ ነ ሞርከት ሀይቃና መላ ኦይቾናሽን፥ ሀ አሳ ሱረ ፕርዳን አይስያ ጭንጫተ ኦይችዳ ግሾ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay iyako, “Neeni new laythi aduqana mela woyko dure gidanaw woyko ne morketi hayqana mela oychonashin, ha asaa suure pirdan aysiya cincatethi oychida gisho, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እንዲህ አለው፤ “ለራስህ ረዥም ዕድሜ፣ ብልጽግና እንድታገኝ ወይም ጠላቶችህ እንዲጠፉልህ ሳይሆን፣ በትክክል ማስተዳደር እንድትችል ማስተዋልን ስለ ጠየቅህ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “ለራስህ ረጅም ዕድሜ ወይም ሀብት ለማግኘት ወይም ጠላቶችህ እንዲጠፉልህ መመኘት ሳይሆን በትክክለኛ ፍርድ ማስተዳደር የምትችልበትን ጥበብ ስለ ጠየቅህ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄርውን፥ “ፍርዲ ንምፍላጥ ምስትውዓል ለመንካ እምበር፥ ንባዕልኻ ብዙሕ ዘመናት፥ ብዙሕ ሃብቲ፥ ነፍሲ ፀላእትኻ እንተይለመንካ፥ ነዝ ነገር እዙይ ለሚንካ ኢኻሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከኣ በሎ፡ ነዊሕ ዕድመ ኣይለመንካን፡ ሃብቲውን ኣይለመንካን፡ ነፍሲ ጸላእትኻ ድማ ኣይለመንካን፡ እዚ ነገር እዚ ደኣ ስለ ዝለመንካ፡ ፍርዲ ንምፍላይ ምስትውዓል ስለ ዝለመንካ፡ |