1 Kings 3:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ምስ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ባርነት ሒዙ፡ ንጓል ፈርኦን ወሲዱ ናብ ከተማ ዳዊት ኣእተዋ፡ ገዛእ ርእሱን ቤት እግዚኣብሄርን ካብ ዙርያ የሩሳሌም መንደቕን ክሳዕ ዚሃንጽ፡ ናብ ከተማ ዳዊት ኣእተዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰሎ​ሞ​ንም ለግ​ብፅ ንጉሥ ለፈ​ር​ዖን አማች ሆነ፤ የፈ​ር​ዖ​ን​ንም ልጅ አገባ፤ ቤቱ​ንና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቤት፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ዙሪያ ያለ​ውን ቅጥር ሠርቶ እስ​ኪ​ፈ​ጽም ድረስ ወደ ዳዊት ከተማ አም​ጥቶ አስ​ገ​ባት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰሎሞንም ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን አማች ሆነ፤ የፈርዖንን ልጅ አገባ፥ ቤቱንና የእግዚአብሔርንም ቤት በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ያለውን ቅጥር ሠርቶ እስኪፈጽም ድረስ ወደ ዳዊት ከተማ አመጣት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞን የግብጽን ንጉሥ ሴት ልጅ በማግባት ከንጉሡ ጋር ወዳጅነት መሠረተ፤ እርሷንም አምጥቶ ቤተ መንግሥቱን፥ የጌታን ቤትና የኢየሩሳሌምን ዙሪያ ቅጽር ሠርቶ እስኪጨርስ ድረስ በዳዊት ከተማ አኖራት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶሎሞነ ግብጼ ካትያና ዙፐቲደ፥ አ ናቶ ባረዉ ማቼ ኦ አኪደ ባረ ካትያ ጎልያ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያነ የሩሳላመ ዩሹዋ ድርሳ ግምቢደ ፖላናዉ፥ እዞ ዳዊታ ካታማ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Solomone Gibs'e Kaatiyaanna zuppetiide, Aa naatto barew machche ootsi akkiide bare kaatiyaa golliyaa, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaanne Yerusaalame yuushshuwaa dirssaa gimbbiide polanaw, izo Daawita Katamaa aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Solomooney Gibxe kawo Paaroonera laggetidi iza nayo machcho ekkides; kawo keeththaa, GODAA Keeththaanne Yerusalaame yuushon diza dirsaa gimbi polanaashe gakkanaas izo ehidi Dawite kataman woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶሎሞኔይ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔራ ላጌቲዲ ኢዛ ናዮ ማቾ ኤኪዴስ፤ ካዎ ኬ፥ ጎዳ ኬኔ ዬሩሳላሜ ዩሾን ዲዛ ዲርሳ ጊምቢ ፖላናሼ ጋካናስ ኢዞ ኤሂዲ ዳዊቴ ካታማን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ ግብፀ ካዋራ ቦሎትድ፥ እያ ናእዉ ባዉ ማቾ ኤክስ። ባ ካዎ ጋ፥ ፆሳ ኬነ የሩሳላመ ዩሹዋ ድርሳ ግምብድ ኦንጋና ጋካናዉ እዮ ዳዊታ ካታማን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney Gibxe kawara bollotidi, iya na7iw baw macho ekis. Ba kawo gadho, Xoossa keethaanne Yerusalaame yuushuwa dirsa gimbidi ongana gakanaw iyo Dawita Kataman wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰሎሞን የግብፅ ንጉሥ የፈርዖን ወዳጅ ሆነ፤ የፈርዖንንም ልጅ አገባ። እርሱም ቤተ መንግሥቱን፣ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስና የኢየሩሳሌምን ዙሪያ ቅጥር ሠርቶ እስኪጨርስ ድረስ በዳዊት ከተማ አስቀመጣት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰሎሞን የግብጽን ንጉሥ ሴት ልጅ በማግባት ከንጉሡ ጋር ወዳጅነት መሠረተ፤ እርስዋንም አምጥቶ ቤተ መንግሥቱን፥ ቤተ መቅደሱንና የኢየሩሳሌምን ከተማ ዙሪያ ቅጽር ሠርቶ እስኪጨርስ ድረስ በዳዊት ከተማ አኖራት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰሎሞን ንፈርዖን ንጉስ ግብፂ ሓሙ ኾነ እሞ ንጓል ፈርዖን ኣእተዋ፤ ቤቱን ቤት እግዚኣብሄርን ነቲ ኣብ ዙርያ ኢየሩሳሌም ዘሎ ቕፅርን ሰሪሑ ኽሳዕ ዝውድእ ከዓ፥ ናብ ከተማ ዳዊት ኣምፅኣ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰሎሞን ድማ ምስ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ሕምነት ገበረ እሞ፡ ንጓል ፈርኦን ወሰዳ፡ ቤቱን ቤት እግዚኣብሄርን እቲ ንየሩሳሌም ዚኸብብ ቀጽርን ነዲቑ ኽሳዕ ዚውድእ ከኣ፡ ናብ ከተማ ዳዊት ኣእተዋ።