1 Kings 3:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ምስ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ባርነት ሒዙ፡ ንጓል ፈርኦን ወሲዱ ናብ ከተማ ዳዊት ኣእተዋ፡ ገዛእ ርእሱን ቤት እግዚኣብሄርን ካብ ዙርያ የሩሳሌም መንደቕን ክሳዕ ዚሃንጽ፡ ናብ ከተማ ዳዊት ኣእተዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን አማች ሆነ፤ የፈርዖንንም ልጅ አገባ፤ ቤቱንና የእግዚአብሔርንም ቤት፥ በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ያለውን ቅጥር ሠርቶ እስኪፈጽም ድረስ ወደ ዳዊት ከተማ አምጥቶ አስገባት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን አማች ሆነ፤ የፈርዖንን ልጅ አገባ፥ ቤቱንና የእግዚአብሔርንም ቤት በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ያለውን ቅጥር ሠርቶ እስኪፈጽም ድረስ ወደ ዳዊት ከተማ አመጣት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞን የግብጽን ንጉሥ ሴት ልጅ በማግባት ከንጉሡ ጋር ወዳጅነት መሠረተ፤ እርሷንም አምጥቶ ቤተ መንግሥቱን፥ የጌታን ቤትና የኢየሩሳሌምን ዙሪያ ቅጽር ሠርቶ እስኪጨርስ ድረስ በዳዊት ከተማ አኖራት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶሎሞነ ግብጼ ካትያና ዙፐቲደ፥ አ ናቶ ባረዉ ማቼ ኦ አኪደ ባረ ካትያ ጎልያ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያነ የሩሳላመ ዩሹዋ ድርሳ ግምቢደ ፖላናዉ፥ እዞ ዳዊታ ካታማ አሄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Solomone Gibs'e Kaatiyaanna zuppetiide, Aa naatto barew machche ootsi akkiide bare kaatiyaa golliyaa, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaanne Yerusaalame yuushshuwaa dirssaa gimbbiide polanaw, izo Daawita Katamaa aheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney Gibxe kawo Paaroonera laggetidi iza nayo machcho ekkides; kawo keeththaa, GODAA Keeththaanne Yerusalaame yuushon diza dirsaa gimbi polanaashe gakkanaas izo ehidi Dawite kataman woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔራ ላጌቲዲ ኢዛ ናዮ ማቾ ኤኪዴስ፤ ካዎ ኬ፥ ጎዳ ኬኔ ዬሩሳላሜ ዩሾን ዲዛ ዲርሳ ጊምቢ ፖላናሼ ጋካናስ ኢዞ ኤሂዲ ዳዊቴ ካታማን ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ግብፀ ካዋራ ቦሎትድ፥ እያ ናእዉ ባዉ ማቾ ኤክስ። ባ ካዎ ጋ፥ ፆሳ ኬነ የሩሳላመ ዩሹዋ ድርሳ ግምብድ ኦንጋና ጋካናዉ እዮ ዳዊታ ካታማን ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney Gibxe kawara bollotidi, iya na7iw baw macho ekis. Ba kawo gadho, Xoossa keethaanne Yerusalaame yuushuwa dirsa gimbidi ongana gakanaw iyo Dawita Kataman wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን የግብፅ ንጉሥ የፈርዖን ወዳጅ ሆነ፤ የፈርዖንንም ልጅ አገባ። እርሱም ቤተ መንግሥቱን፣ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስና የኢየሩሳሌምን ዙሪያ ቅጥር ሠርቶ እስኪጨርስ ድረስ በዳዊት ከተማ አስቀመጣት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞን የግብጽን ንጉሥ ሴት ልጅ በማግባት ከንጉሡ ጋር ወዳጅነት መሠረተ፤ እርስዋንም አምጥቶ ቤተ መንግሥቱን፥ ቤተ መቅደሱንና የኢየሩሳሌምን ከተማ ዙሪያ ቅጽር ሠርቶ እስኪጨርስ ድረስ በዳዊት ከተማ አኖራት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን ንፈርዖን ንጉስ ግብፂ ሓሙ ኾነ እሞ ንጓል ፈርዖን ኣእተዋ፤ ቤቱን ቤት እግዚኣብሄርን ነቲ ኣብ ዙርያ ኢየሩሳሌም ዘሎ ቕፅርን ሰሪሑ ኽሳዕ ዝውድእ ከዓ፥ ናብ ከተማ ዳዊት ኣምፅኣ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ድማ ምስ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ሕምነት ገበረ እሞ፡ ንጓል ፈርኦን ወሰዳ፡ ቤቱን ቤት እግዚኣብሄርን እቲ ንየሩሳሌም ዚኸብብ ቀጽርን ነዲቑ ኽሳዕ ዚውድእ ከኣ፡ ናብ ከተማ ዳዊት ኣእተዋ። |