1 Kings 22:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ሓላፊ ጸዊዑ፡ ንሚክያ ወዲ ጂምላ፡ ኣብዚ ቅልጥፍ በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ አንዱን ጃንደረባ ጠርቶ፥ “የይምላን ልጅ ሚክያስን ፈጥነህ ጥራው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ አንዱን ጃንደረባ ጠርቶ። የይምላን ልጅ ሚክያስን ፈጥነህ አምጣ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ አክዓብ ከቤተ መንግሥቱ ባለሟሎች አንዱን ጠርቶ “ሚክያስን ፈልገህ በማግኘት በፍጥነት እንዲመጣ አድርግ” ሲል አዘዘው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን እስራኤልያ ካቲ ባረ ኦሳንቻቱዋፐ እቱዋ ጼሲደ፥ “ይምላ ናኣ ምካሳ ኤለካ አካደ ያ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Israa'eeliyaa kaatii bare oosanchchatuwaappe ittuwaa s'eesiide, «Yimila na'aa Mikaasa ellekka akkaade ya» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele kawoy ba shuumetappe issaa xeygidi, «Yimila naa Mikiyaasa eeson ekka ya» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ሹሜታፔ ኢሳ ጼይጊዲ፥ «ዪሚላ ና ሚኪያሳ ኤሶን ኤካ ያ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ካዎይ ባ ሞርናታፐ እሱዋ ፄግድ፥ “ይምላ ናኣ ምክያሳ ኤለ ኤካዳ ያ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele kawoy ba moorinatape issuwa xeegidi, “Yimila na7aa Mikiyaasa elle ekada ya” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ከሹማምቱ አንዱን ጠርቶ፣ “በል የይምላን ልጅ ሚክያስን በፍጥነት አምጣው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ አክዓብ ከቤተ መንግሥቱ ባለሟሎች አንዱን ጠርቶ “ሚክያስን ፈልገህ በማግኘት በፍጥነት እንዲመጣ አድርግ” ሲል አዘዘው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ኻብ ሹመኛታቱ ፀዊዑ “ንነቢይ ሚክያስ ወዲ ይምላ፥ ቀልጢፍካ ናብዙይ ኣምፅኣዮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ስሉብ ጸዊዑ፡ ንሚክያስ ወዲ ዪምላ ቐልጢፍካ ኣምጽኣዮ፡ በሎ። |