1 Kings 22:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ሓላፊ ጸዊዑ፡ ንሚክያ ወዲ ጂምላ፡ ኣብዚ ቅልጥፍ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ አን​ዱን ጃን​ደ​ረባ ጠርቶ፥ “የይ​ም​ላን ልጅ ሚክ​ያ​ስን ፈጥ​ነህ ጥራው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ንጉሥ አንዱን ጃንደረባ ጠርቶ። የይምላን ልጅ ሚክያስን ፈጥነህ አምጣ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ አክዓብ ከቤተ መንግሥቱ ባለሟሎች አንዱን ጠርቶ “ሚክያስን ፈልገህ በማግኘት በፍጥነት እንዲመጣ አድርግ” ሲል አዘዘው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን እስራኤልያ ካቲ ባረ ኦሳንቻቱዋፐ እቱዋ ጼሲደ፥ “ይምላ ናኣ ምካሳ ኤለካ አካደ ያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Israa'eeliyaa kaatii bare oosanchchatuwaappe ittuwaa s'eesiide, «Yimila na'aa Mikaasa ellekka akkaade ya» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Isra7eele kawoy ba shuumetappe issaa xeygidi, «Yimila naa Mikiyaasa eeson ekka ya» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ሹሜታፔ ኢሳ ጼይጊዲ፥ «ዪሚላ ና ሚኪያሳ ኤሶን ኤካ ያ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ካዎይ ባ ሞርናታፐ እሱዋ ፄግድ፥ “ይምላ ናኣ ምክያሳ ኤለ ኤካዳ ያ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Isra7eele kawoy ba moorinatape issuwa xeegidi, “Yimila na7aa Mikiyaasa elle ekada ya” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ከሹማምቱ አንዱን ጠርቶ፣ “በል የይምላን ልጅ ሚክያስን በፍጥነት አምጣው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ አክዓብ ከቤተ መንግሥቱ ባለሟሎች አንዱን ጠርቶ “ሚክያስን ፈልገህ በማግኘት በፍጥነት እንዲመጣ አድርግ” ሲል አዘዘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ኻብ ሹመኛታቱ ፀዊዑ “ንነቢይ ሚክያስ ወዲ ይምላ፥ ቀልጢፍካ ናብዙይ ኣምፅኣዮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቲ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ስሉብ ጸዊዑ፡ ንሚክያስ ወዲ ዪምላ ቐልጢፍካ ኣምጽኣዮ፡ በሎ።