1 Kings 22:53 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንበዓል ኣገልገለ፡ ሰገደሉ፡ ከምቲ ኣቦኡ ዝገበሮ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ድማ የላገጸሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዓሊምንም አመለከ፤ ሰገደላቸውም፤ ከእርሱም አስቀድሞ አባቶቹ እንዳደረጉት ሁሉ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔርን አስቈጣው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኣልንም አመለከ ሰገደለትም፤ አባቱም እንዳደረገ ሁሉ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን አስቈጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም የአባቱን የአክዓብን፥ የእናቱን የኤልዛቤልንና የእስራኤልን ሕዝብ ወደ ኃጢአት የመራውን የንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል በጌታ ፊት በደል ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካዝያስ ባኣላዉ ኦዳነ ጎይኔዳ። አ አዉ ካሰ ኦዳዋዳን፥ መና ጎዳ፥ እስራኤልያ ጾሳ እ ሀንቀዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaaziyaasi Ba'aalaw ootseeddanne goynneedda. Aa aawuu kase ootseeddawaadan, Med'inaa Godaa, Israa'eeliyaa S'oossaa I hank'k'etseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akaziyaasi kase iza aaway ooththidayssaththo izikka Ba7aales ooththidessinne goynnides; izi hessankka GODAY, Isra7eele Xoossay hanqettana mala ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣካዚያሲ ካሴ ኢዛ ኣዋይ ኦዳይሳ ኢዚካ ባኣሌስ ኦዴሲኔ ጎይኒዴስ፤ ኢዚ ሄሳንካ ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጾሳይ ሃንቄታና ማላ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካዝያስ ባኣለ ኤቃስ ኦስ፤ እያ ጎይንስ። እያ አዋይ ካሰ ኦዳይሳዳ፥ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሀንቀስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaziyaasi Ba7aale eeqas oothis; iya goyinnis. Iya aaway kase oothidaysada, Godaa Isra7eele Xoossaa hanqethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቱ እንዳደረገው ሁሉ፣ እርሱም በኣልን አመለከ፤ ሰገደለትም። በዚህም የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ለቍጣ እንዲነሣሣ አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱም በፊት እንደ ነበረው እንደ አባቱ ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ በመስገድና በማገልገል የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኣቦኡ ዝገበሮ ዅሉ፥ ንበዓል ስለ ዘገልገለን ስለ ዝሰገደሉን ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣቘጥዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ብመገዲ ኣቦኡን ብመገዲ ኣዲኡን ብመገዲ እቲ ንእስራኤል ዘስሐተ የሮብዓም ወዲ ናባጥን ከደ። ከምቲ ኣቦኡ ዝገበሮ ዂሉ፡ ንበዓል ኣገልገለ ሰገደሉውን እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣዀረዮ። |