1 Kings 22:52 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ብመገዲ ኣቦኡን ብመገዲ ኣዲኡን ብመገዲ እቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባትን ተመላለሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ክፉ አደ​ረገ፤ በአ​ባቱ በአ​ክ​ዓብ፥ በእ​ና​ቱም በኤ​ል​ዛ​ቤል መን​ገድ፥ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ባሳ​ተው በና​ባጥ ልጅ በኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም መን​ገድ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በአባቱና በእናቱም መንገድ፥ እስራኤልንም ባሳተው በናባጥ ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካዝያስ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ባረ አዉዋነ ባረ ዳይ ኦግያንነ እስራኤልያ አሳ ናጋራ ኦስሴዳ ናባጻ ናኣ እዮርባማ ኦግያን ሀመቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaaziyaasi Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda; bare aawuwaanne bare daay ogiyaaninne Israa'eeliyaa asaa nagaraa oosisseedda Nabaas'a na'aa Iyorbbaama ogiyaan hametteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaziyaasi GODAA sinththan iita miish ooththides; izikka ba aawa, ba aayonne Isra7eele asaa nagara oosisida Nabaaxe naa Iyorba7aame oge kaallides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካዚያሲ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ኢዚካ ባ ኣዋ፥ ባ ኣዮኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ናጋራ ኦሲሲዳ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜ ኦጌ ካሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካዝያስ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ ባ አዋነ ባ አየ ኦግያንነ እስራኤለ አሳ ናጋራ ኦስስዳ፥ ናባፃ ናኣ እዮርባማ ኦግያን ሄመትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaziyaasi Godaa sinthan iitabaa oothis; ba aawanne ba aaye ogiyaninne Isra7eele asa nagara oosisida, Nabaaxa na7aa Iyorbaama ogiyan hemetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም የአባቱንና የእናቱን፣ እንዲሁም እስራኤልን ያሳተውን የናባጥን ልጅ የኢዮርብዓምን መንገድ በመከተሉ፣ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ክፉ ሥራ ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም የአባቱን የአክዓብን፥ የእናቱን የኤልዛቤልንና የእስራኤልን ሕዝብ ወደ ኃጢአት የመራውን የንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል በእግዚአብሔር ፊት በደል ሠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፤ ከም ኣቦኡ ኣክኣብን ከም እኖኡ ኤልዛቤልን ከምቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥን ክፉእ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሓዝያ ወዲ ኣከኣብ ድማ ንዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመቱ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ እሞ ክልተ ዓመት ኣብ እስራኤል ገዝኤ።