1 Kings 22:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ብመገዲ ኣቦኡን ብመገዲ ኣዲኡን ብመገዲ እቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባትን ተመላለሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፤ በአባቱ በአክዓብ፥ በእናቱም በኤልዛቤል መንገድ፥ እስራኤልንም ባሳተው በናባጥ ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በአባቱና በእናቱም መንገድ፥ እስራኤልንም ባሳተው በናባጥ ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካዝያስ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ባረ አዉዋነ ባረ ዳይ ኦግያንነ እስራኤልያ አሳ ናጋራ ኦስሴዳ ናባጻ ናኣ እዮርባማ ኦግያን ሀመቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaaziyaasi Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda; bare aawuwaanne bare daay ogiyaaninne Israa'eeliyaa asaa nagaraa oosisseedda Nabaas'a na'aa Iyorbbaama ogiyaan hametteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akaziyaasi GODAA sinththan iita miish ooththides; izikka ba aawa, ba aayonne Isra7eele asaa nagara oosisida Nabaaxe naa Iyorba7aame oge kaallides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣካዚያሲ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ኢዚካ ባ ኣዋ፥ ባ ኣዮኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ናጋራ ኦሲሲዳ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜ ኦጌ ካሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካዝያስ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ ባ አዋነ ባ አየ ኦግያንነ እስራኤለ አሳ ናጋራ ኦስስዳ፥ ናባፃ ናኣ እዮርባማ ኦግያን ሄመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaziyaasi Godaa sinthan iitabaa oothis; ba aawanne ba aaye ogiyaninne Isra7eele asa nagara oosisida, Nabaaxa na7aa Iyorbaama ogiyan hemetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም የአባቱንና የእናቱን፣ እንዲሁም እስራኤልን ያሳተውን የናባጥን ልጅ የኢዮርብዓምን መንገድ በመከተሉ፣ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ክፉ ሥራ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም የአባቱን የአክዓብን፥ የእናቱን የኤልዛቤልንና የእስራኤልን ሕዝብ ወደ ኃጢአት የመራውን የንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል በእግዚአብሔር ፊት በደል ሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፤ ከም ኣቦኡ ኣክኣብን ከም እኖኡ ኤልዛቤልን ከምቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥን ክፉእ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሓዝያ ወዲ ኣከኣብ ድማ ንዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመቱ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ እሞ ክልተ ዓመት ኣብ እስራኤል ገዝኤ። |