1 Kings 22:51 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሓዝያ ወዲ ኣከኣብ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመት ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ፣ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ ንኽልተ ዓመት ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳም ንጉሥ በኢዮሣፍጥ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመተ መንግሥት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ በእስራኤልም ላይ ሁለት ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳም ንጉሥ በኢዮሣፍጥ በአሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ በእስራኤልም ላይ ሁለት ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ሞተ፤ በዳዊት ከተማ በሚገኘውም በነገሥታት መካነ መቃብር ተቀበረ፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ልጁ ኢዮራም ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ ዮሳፌጸ ካተቴዳ ታማነ ላፑን ላይን አካባ ናአይ አካዝያስ እስራኤልያ ቦላ ሳማርያን ካተቴዳ፤ እስራኤልያ ቦላ ላኡ ላይ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Yoosaafees'e kaateteedda tammanne laappuntsa laytsan Akaaba na'ay Akaaziyaasi Israa'eeliyaa bolla Samaariyaan kaateteedda; Israa'eeliyaa bolla laa"u laytsaa kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda Kawo Iyoosaafixey kawotida tammanne laappunththa layththan Akaabe naa Akaziyaasi Isra7eele bolla Samaariyan kawotides; Isra7eele 2 layth haarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼይ ካዎቲዳ ታማኔ ላፑን ላይን ኣካቤ ና ኣካዚያሲ ኢስራኤሌ ቦላ ሳማሪያን ካዎቲዴስ፤ ኢስራኤሌ 2 ላይ ሃሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ እዮሳፈፅ ካዎትዳ ታማነ ላፑን ላይን፥ አካባ ናአይ አካዝያስ እስራኤለ ቦላ ሳማረን ካዎትስ፤ እስራኤለ ቦላ ናምኡ ላይ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Iyosaafexi kawotida tammanne laapuntho laythan, Akaaba na7ay Akaziyaasi Isra7eele bolla Samaaren kawotis; Isra7eele bolla nam7u laythi kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ የእስራኤል ንጉሥ ሆኖ በሰማርያ ነገሠ፤ እስራኤልንም ሁለት ዓመት ገዛ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮሳፍጥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸውዓተ ዓመቱ ኣካዝ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ። ክልተ ዓመት ከዓ ኣብ እስራኤል ገዝአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሳፋጥ ድማ ምስ ኣቦታቱ ደቀሰ፡ ምስ ኣቦታቱ ኸኣ ኣብ ከተማ ዳዊት ኣቦኡ ተቐብረ። ኣብ ክንዳኡ ድማ ወዱ ዮራም ነገሰ። |