1 Kings 22:49 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሓዝያ ወዲ ኣከኣብ ድማ፡ ንዮሳፋጥ ከምዚ በሎ፦ “ገሮተይ ምስ ባሮትካ ኣብ መራኽብ ይኸዱ። ዮሳፋጥ ግን ኣይፈተወን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ክ​ዓ​ብም ልጅ አካ​ዝ​ያስ ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥን፥ “አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ከአ​ገ​ል​ጋ​ዮቼ ጋር በመ​ር​ከብ ይሂዱ” አለው፤ ኢዮ​ሣ​ፍጥ ግን አል​ወ​ደ​ደም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአክዓብም ልጅ አካዝያስ ኢዮሣፍጥን። ባሪያዎቼ ከባሪያዎችህ ጋር በመርከብ ይሂዱ አለው፤ ኢዮሣፍጥ ግን አልወደደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ውቅያኖስን አቋርጠው ከኦፊር ወርቅ የሚያመጡለትን የተርሴስን ዓይነት መርከቦች አሠርቶ ነበር፤ ነገር ግን መርከቦቹ በኤጽዮንጋብር ወደብ ላይ ስለ ተሰበሩ መጓዝ አልቻሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ አካባ ናአይ አካዝያስ ዮሳፌጻ፥ “ታ ቆማቱዋና ነ ቆማቱዋ እትፐ ማርካብያን ቢኖ” ያጌዳ፤ ሽን ዮሳፌጸ እጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Akaaba na'ay Akaaziyaasi Yoosaafees'a, «Ta k'oomatuu ne k'oomatuwaanna ittippe markkabiyaan biino» yaageedda; shin Yoosaafees'e is's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Akaabe naa Akaziyaasi Iyoosaafixes, «Ta asay ne asaara issife markaben biikkochchii?» gi oychchiin Iyoosaafixey ixxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኣካቤ ና ኣካዚያሲ ኢዮሳፊጼስ፥ «ታ ኣሳይ ኔ ኣሳራ ኢሲፌ ማርካቤን ቢኮቺ?» ጊ ኦይቺን ኢዮሳፊጼይ ኢጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ አካባ ናአይ አካዝያስ፥ “ታ ኦሳንቾት ነ ኦሳንቾታራ እስፈ ማርካብያን ቦ” ያግስ፤ ሽን እዮሳፈፅ እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Akaaba na7ay Akaziyaasi, “Ta oosanchoti ne oosanchotara issife markabiyan boo” yaagis; shin Iyosaafexi ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜም የአክዓብ ልጅ አካዝያስ ኢዮሣፍጥን “ሰዎቼ ከሰዎችህ ጋር በመርከብ ይሂዱ” ሲል ጠይቆት ነበር፤ ኢዮሣፍጥ ግን እሺ አላለውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ የእስራኤል ንጉሥ አካዝያስ መርከበኞቹ ከኢዮሣፍጥ መርከበኞች ጋር በኅብረት እንዲሠሩ የውል ድርድር አቅርቦ ነበር፤ ኢዮሣፍጥ ግን ሐሳቡን አልተቀበለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣካዝ ወዲ ኣክኣብ ንኢዮሳፍጥ “ኣገልገልተይ ምስ ኣገልገልትካ ብመራኽብ ይኪዱ” በሎ። ኢዮሳፍጥ ግና ኣይፈተወን።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሳፋጥ ድማ ናብ ኦፊር ከይደን ወርቂ ኼምጽኣ መራኽብ ተርሲስ ሰርሔ፡ ግናኸ እተን መራኽብ ኣብ ዔጽዮንጋበር ተሰብራ እምበር፡ ኣይከዳን።