1 Kings 22:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሳፋጥ ንወርቂ ናብ ኦፊር ኪኸዳ ኻብ ተርሲስ መራኽብ ሰርሐ። ንሳቶም ግና ኣይከዱን፤ ምኽንያቱ እተን መራኽብ ኣብ እስዮንገበር ተሰባቢረን ነበራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮሣፍጥም ወደ ኦፌር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ በተርሴስ መርከብን ሠራ፤ ነገር ግን መርከቢቱ በጋሴዎንጋቤር ተሰብራለችና አልሄደችም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮሣፍጥም ወደ ኦፊር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ የተርሴስን መርከቦች ሠራ፤ ነገር ግን መርከቦቹ በዔጽዮንጋብር ተሰበሩ እንጂ አልሄዱም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ዘመን የኤዶም ምድር የራስዋ ንጉሥ አልነበራትም፤ ከዚህም የተነሣ በይሁዳ ንጉሥ በሚሾመው እንደ ራሴ ትገዛ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦፊራ ጋድያ ቢደ ዎራ አሀናዳን ዮሳፌጸ ዎልቃማ ማርካባቱዋ መዳ፤ ሽን ሄ ማርካባቱ ኤጽዮን-ጋብራን መኤረቴድኖፐ አትና ኡባካ ብበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ofiira gadiyaa biide wora ahanaadan Yoosaafees'e wolk'k'aama markkabatuwaa med'd'eedda; shin he markkabatuu Ees'iyooni-Gaabiran me'eretteeddinoppe attina ubbakka bibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ofire biitta biidi worqqa ehana mala Iyoosaafixey gita markabeta medhdhides; gido attiin he markabeti Eexiyoon-Gaabiren meqqi attida gishshas mulekka hee baana dandaybeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦፊሬ ቢታ ቢዲ ዎርቃ ኤሃና ማላ ኢዮሳፊጼይ ጊታ ማርካቤታ ሜዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ማርካቤቲ ኤጺዮን-ጋቢሬን ሜቂ ኣቲዳ ጊሻስ ሙሌካ ሄ ባና ዳንዳይቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦፍራ ቢታፈ ዎርቃ ኤሀና መላ እዮሳፈፅ ግታ ማርካበታ ኦስስስ፤ ሽን ሄ ማርካበት ኤፅዮን-ጋብራን መቀረትዶሶናፐ አትሽን፥ ኩም ብቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ofira biittafe worqa ehana mela Iyosaafexi gita markabeta oosisis; shin he markabeti Exiyoon-Gabiran meqeretidosonape attishin, kumthi bibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮሣፍጥ ወርቅ ለማምጣት ወደ ኦፊር የሚሄዱ የንግድ መርከቦች አሠርቶ ነበር፤ ይሁን እንጂ በዔጽዮንጋብር ስለ ተሰበሩ ከቶ ወደዚያ መሄድ አልቻሉም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ውቅያኖስን አቋርጠው ከኦፊር ወርቅ የሚያመጡለትን የተርሴስ ዐይነት መርከቦች አሠርቶ ነበር፤ ነገር ግን መርከቦቹ በኤጽዮንጋብር ወደብ ላይ ስለ ተሰበሩ መጓዝ አልቻሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮሳፍጥ ድማ ናብ ኦፊር ከይደን ወርቂ ኸምፅኣ መራኽብ ተርሴስ ሰርሐ፤ ግና እተን መራኽብ ኣብ ዔፅዮንጋብር ስለ ዝተሰበራ ኣይከዳን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ግና ኣብ ኤዶም ንጉስ ኣይነበረን፡ ምስሌነ እዩ ዚገዝእ ዝነበረ። |