1 Kings 22:48 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሳፋጥ ንወርቂ ናብ ኦፊር ኪኸዳ ኻብ ተርሲስ መራኽብ ሰርሐ። ንሳቶም ግና ኣይከዱን፤ ምኽንያቱ እተን መራኽብ ኣብ እስዮንገበር ተሰባቢረን ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም ወደ ኦፌር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ በተ​ር​ሴስ መር​ከ​ብን ሠራ፤ ነገር ግን መር​ከ​ቢቱ በጋ​ሴ​ዎ​ን​ጋ​ቤር ተሰ​ብ​ራ​ለ​ችና አል​ሄ​ደ​ችም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮሣፍጥም ወደ ኦፊር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ የተርሴስን መርከቦች ሠራ፤ ነገር ግን መርከቦቹ በዔጽዮንጋብር ተሰበሩ እንጂ አልሄዱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ዘመን የኤዶም ምድር የራስዋ ንጉሥ አልነበራትም፤ ከዚህም የተነሣ በይሁዳ ንጉሥ በሚሾመው እንደ ራሴ ትገዛ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦፊራ ጋድያ ቢደ ዎራ አሀናዳን ዮሳፌጸ ዎልቃማ ማርካባቱዋ መዳ፤ ሽን ሄ ማርካባቱ ኤጽዮን-ጋብራን መኤረቴድኖፐ አትና ኡባካ ብበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ofiira gadiyaa biide wora ahanaadan Yoosaafees'e wolk'k'aama markkabatuwaa med'd'eedda; shin he markkabatuu Ees'iyooni-Gaabiran me'eretteeddinoppe attina ubbakka bibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ofire biitta biidi worqqa ehana mala Iyoosaafixey gita markabeta medhdhides; gido attiin he markabeti Eexiyoon-Gaabiren meqqi attida gishshas mulekka hee baana dandaybeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦፊሬ ቢታ ቢዲ ዎርቃ ኤሃና ማላ ኢዮሳፊጼይ ጊታ ማርካቤታ ሜዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ማርካቤቲ ኤጺዮን-ጋቢሬን ሜቂ ኣቲዳ ጊሻስ ሙሌካ ሄ ባና ዳንዳይቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦፍራ ቢታፈ ዎርቃ ኤሀና መላ እዮሳፈፅ ግታ ማርካበታ ኦስስስ፤ ሽን ሄ ማርካበት ኤፅዮን-ጋብራን መቀረትዶሶናፐ አትሽን፥ ኩም ብቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ofira biittafe worqa ehana mela Iyosaafexi gita markabeta oosisis; shin he markabeti Exiyoon-Gabiran meqeretidosonape attishin, kumthi bibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሣፍጥ ወርቅ ለማምጣት ወደ ኦፊር የሚሄዱ የንግድ መርከቦች አሠርቶ ነበር፤ ይሁን እንጂ በዔጽዮንጋብር ስለ ተሰበሩ ከቶ ወደዚያ መሄድ አልቻሉም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ውቅያኖስን አቋርጠው ከኦፊር ወርቅ የሚያመጡለትን የተርሴስ ዐይነት መርከቦች አሠርቶ ነበር፤ ነገር ግን መርከቦቹ በኤጽዮንጋብር ወደብ ላይ ስለ ተሰበሩ መጓዝ አልቻሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮሳፍጥ ድማ ናብ ኦፊር ከይደን ወርቂ ኸምፅኣ መራኽብ ተርሴስ ሰርሐ፤ ግና እተን መራኽብ ኣብ ዔፅዮንጋብር ስለ ዝተሰበራ ኣይከዳን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ግና ኣብ ኤዶም ንጉስ ኣይነበረን፡ ምስሌነ እዩ ዚገዝእ ዝነበረ።