1 Kings 22:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ብዅሉ መገድታት ኣሳ ኣቦኡ ተመላለሰ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ብምግባር ካብኡ ኣይወጸን፤ እቲ ቁመት ግን ኣይተወሰደን፤ ምኽንያቱ እቲ ህዝቢ ገና ኣብ በረኽቲ ይስውእን ትኪ ይዓርግን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአባቱም በአሳ መንገድ ሁሉ ሄደ፤ ከእርሱም ፈቀቅ አላለም፤ በእግዚአብሔርም ፊት ቅን አደረገ፤ ነገር ግን በኮረብቶቹ ላይ ያሉትን መስገጃዎችን አላራቀም፤ ሕዝቡም ገና በኮረብቶቹ ላይ ባሉት መስገጃዎች ይሠዋና ያጥን ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአባቱም በአሳ መንገድ ሁሉ ሄደ፥ ከእርሱም ፈቀቅ አላለም፥ በእግዚአብሔርም ፊት ቅን አደረገ፤ ነገር ግን በኮረብቶች ላይ ያሉትን መስገጃዎች አላራቀም፤ ሕዝቡ ገና በኮረብቶቹ ላይ ባሉት መስገጃዎች ይሠዋና ያጥን ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮሣፍጥ ከእርሱ በፊት እንደነበረው እንደ አሳ በጌታ ፊት መልካም የሆነውን ነገር ሁሉ ሠራ፤ ይሁን እንጂ የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን አልደመሰሰም ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሳፌጸ ባረ አዉዋ አሳ ኦግያን ኡባን ሀመቴዳ፤ እ ሄ ኦግያፐ ሸርእ ግቤና፤ መና ጎዳ ስንን ሱረባ ኦዳ። ግዶፐነ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣ ይስቤና፤ አሳይ ሄ ግሹዋን ያርሹዋ ያርሽያዋነ እጻና ጩዋይያዋ አግቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosaafees'e bare aawuwaa Asaa ogiyaan ubbaan hametteedda; I he ogiyaappe sher"i gibeenna; Med'inaa Godaa sintsan suurebaa ootseedda. Gidooppenne, goynniyaa d'ok'k'a sa'aa d'ayisibeenna; Asay he gishuwaan yarshshuwaa yarshshiyaawaanne is'aanaa c'uwayiyaawaa aggibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixey ba aawaa Aasa oge ubbaa kaallides; izi he ogeppe sher7i gibeenna; GODAA sinththan suure miish ooththides. Gidikkoka dhoqqasohon diza eeqas goynnizasohota dhayssibeenna; asay he sohotan yarsho shiishonne exaane cuwaseth aggibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይ ባ ኣዋ ኣሳ ኦጌ ኡባ ካሊዴስ፤ ኢዚ ሄ ኦጌፔ ሼርኢ ጊቤና፤ ጎዳ ሲንን ሱሬ ሚሽ ኦዴስ። ጊዲኮካ ቃሶሆን ዲዛ ኤቃስ ጎይኒዛሶሆታ ይሲቤና፤ ኣሳይ ሄ ሶሆታን ያርሾ ሺሾኔ ኤጻኔ ጩዋሴ ኣጊቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮሳፈፅ ባ አዋ አሳ ኦግያን ሄመትስ፤ እ ሄ ኦግያፐ ገደ ሃ ግቤና፤ ጎዳ ስንን ሱረባ ኦስ። ግዶሽን፥ ቃ ጎይኖ በሳታ ይስቤና፤ አሳይ ሄ በሳን ያርሾነ እፃነ ጩይሰ አግቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosaafexi ba aawa Asa ogiyan hemetis; I he ogiyape gede haa gibeenna; Godaa sinthan suureba oothis. Gidoshin, dhoqa goyinno bessata dhaysibeenna; asay he bessan yarshonne ixaane cuyisethi aggibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአካሄዱም ሁሉ የአባቱን የአሳን መንገድ ተከተለ፤ ከዚያች ፈቀቅ አላለም፤ በእግዚአብሔርም ፊት መልካም የሆነውን አደረገ፤ ይሁን እንጂ በየኰረብታው ላይ ያሉትን የማምለኪያ ቦታዎች አላጠፋም፤ ሕዝቡም በዚያ መሥዋዕት ይሠዋ፣ ዕጣንም ያጥን ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮሣፍጥ ከእርሱ በፊት እንደ ነበረው እንደ አሳ በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነውን ነገር ሁሉ ሠራ፤ ይሁን እንጂ የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን አልደመሰሰም ነበር፤ ስለዚህም ሕዝቡ በእነዚያ ቦታዎች መሥዋዕት ማቅረብና ዕጣን የማጠን ተግባሩን አልተወም ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮሳፍጥ ከም ኣቦኡ ኣሳ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ዝኾነ ዅሉ ገበረ፤ ካብኡ ኸዓ ኣይዘምበለን። እቲ ንጣዖት ዝሰግዱሉ ዀረብታታት ግና ኣየግለሶን ነበረ፤ እቶም ህዝቢ ኸዓ ገና ኣብቲ ዀረብታታት ንጣዖት ይስውኡን ይዓጥኑን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ብዂሉ መገዱ ኣቦኡ ኣሳ ኸደ፡ ነቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ዝዀነ ምግባር ካብኡ ኣየግለሰን። |