1 Kings 22:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሳፋጥ ኪነግስ ከሎ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ኣሱባ ጓል ሲልሂ ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜ የሠ​ላሳ አም​ስት ዓመት ጎበዝ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሃያ አም​ስት ዓመት ነገሠ። እና​ቱም ዓዙባ የተ​ባ​ለች የሴ​ሜይ ልጅ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮሣፍጥ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሠላሳ አምስት ዓመት ጎበዝ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ። እናቱም ዓዙባ የተባለች የሺልሒ ልጅ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም በሠላሳ አምስት ዓመት ዕድሜው ነግሦ ኻያ አምስት ዓመት በኢየሩሳሌም ገዛ፤ እናቱም ዐዙባ ተብላ የምትጠራ የሺልሒ ልጅ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ሀታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ እቼሹ ላይ ካተቴዳ። አ ዳያ ሺልሀ ናቶ አዙቦ ጌተታዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I kaatetiyaa wode laytsay aw hattamanne ichchesha; I Yerusaalamen laatamanne ichcheshu laytsaa kaateteedda. Aa daaya Shiiliha naatto Azuubo geetettaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi kawotiza wode izas layththay 35; izi Yerusalaamen 25 layth kawotides; iza aayeya Shilihe naa Azubbo geetettawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 35፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 25 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣዬያ ሺሊሄ ና ኣዙቦ ጌቴታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ሀስታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ እቻሹ ላይ ካዎትስ። እያ አይያ ሽልሀ ናእዉ አዙቦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I kawotiya wode laythi iyaw hastamanne ichasha; I Yerusalaamen laatamanne ichashu laythi kawotis. Iya aayiya Shiliha na7iw Azuubo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሣፍጥ ሲነግሥ ዕድሜው ሠላሳ አምስት ዓመት ነበር፤ እርሱም በኢየሩሳሌም ሃያ አምስት ዓመት ገዛ። እናቱ ዓዙባ ትባላለች፤ እርሷም የሺልሒ ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም በሠላሳ አምስት ዓመት ዕድሜው ነግሦ ኻያ አምስት ዓመት በኢየሩሳሌም ገዛ፤ እናቱም ዐዙባ ተብላ የምትጠራ የሺልሒ ልጅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮሳፍጥ ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ኸዓ ዓዙባ እትብሃል ጓል ሺልሒ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሳፋጥ ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ ዓዙባ ነበረ፡ ንሳ ጓል ሺልሂ እያ።