1 Kings 22:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተወሳኺ ታሪኽ ኣከኣብን ዝገበሮ ዅሉን፡ እቲ ዝሰርሖ ቤት ስኒ ሓርማዝን ኵለን እተን ዝሰርሓ ከተማታትን፡ ኣብ ዜና መዋእል ነገስታት እስራኤልዶ ኣይተጻሕፈን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቀ​ረ​ውም የአ​ክ​ዓብ ነገር፥ ያደ​ረ​ገ​ውም ነገር ሁሉ፥ ከዝ​ሆን ጥር​ስም የሠ​ራው ቤት፥ የሠ​ራ​ቸ​ውም ከተ​ሞች ሁሉ፥ በእ​ስ​ራ​ኤል ነገ​ሥ​ታት የታ​ሪክ መጽ​ሐፍ ተጽ​ፎ​አል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቀረውም የአክዓብ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ ከዝሆን ጥርስም የሠራው ቤት፥ የሠራቸውም ከተሞች ሁሉ፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ አክዓብ ያደረጋቸው ነገሮች ሁሉ፥ ቤተ መንግሥቱን በዝሆን ጥርስ እንዴት አስጊጦ እንደ ሠራውና የሠራቸውም ከተሞች ሁኔታ ጭምር በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካብ ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳባይ ኡባይ፥ ዳንጋርሳ ዛልያን ካትያ ጎልያ እ ኬጼዳባይነ እ ግምቤዳ ካታማቱዋባይ ኡባይ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaabi haneedda harabay, I ootseeddabay ubbay, danggarssaa zaaliyaan kaatiyaa golliyaa I kees's'eeddabaynne I gimbbeedda katamatuwaabay ubbay Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaabey hanida hara hanoti, izi ooththidayssi ubbay, danggarsa zaalen kawo keeththaa izi keexxidayssinne izi gimbida katamata hanoti ubbay Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetti uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካቤይ ሃኒዳ ሃራ ሃኖቲ፥ ኢዚ ኦዳይሲ ኡባይ፥ ዳንጋርሳ ዛሌን ካዎ ኬ ኢዚ ኬጺዳይሲኔ ኢዚ ጊምቢዳ ካታማታ ሃኖቲ ኡባይ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካብ ሀንዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳባ ኡባይ፥ ዳንጋርሳ ዛለን ካዎ ጋ ኬፅዳባነ ግምብዳ ካታማታባይ ኡባይ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaabi hanida harabay, I oothidaba ubbay, dangarsa zaalen kawo gadho keexidabaanne gimbida katamatabay ubbay Isra7eele kawota Taarike Maxaafan xaafetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌላው በአክዓብ ዘመነ መንግሥት የተፈጸመውና ያደረገው ሁሉ፣ ቤተ መንግሥቱን መሥራቱና በዝኆን ጥርስ መለበጡ እንዲሁም የሠራቸው የምሽግ ከተሞች በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ የተጻፈ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ አክዓብ ያደረጋቸው ነገሮች ሁሉ፥ ቤተ መንግሥቱን በዝሆን ጥርስ እንዴት አስጊጦ እንደ ሰራውና የሠራቸውም ከተሞች ሁኔታ ጭምር በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተረፈ ናይ ኣክኣብ ነገርን፥ እቲ ዅሉ ዝገበሮን፥ እታ ብስኒ ሓርማዝ ዝሰርሓ ቤትን፥ እተን ዝሰርሐን ኵለን ከተማታትን ኣብ መፅሓፍ ታሪክ ነገስታት እስራኤል ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን?
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝተረፈ ናይ ኣከኣብ ነገርን እቲ ዂሉ ዝገበሮን እታ ብስኒ ሓርማዝ ዝሰርሓ ቤትን እተን ዝሰርሔን ኲለን ከተማታት ድማ፡ ንሱ ኣብ መጽሓፍ ዛንታ ዘመን ነገስታት እስራኤልዶ ተጽሒፉ ኣየሎን