1 Kings 22:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተወሳኺ ታሪኽ ኣከኣብን ዝገበሮ ዅሉን፡ እቲ ዝሰርሖ ቤት ስኒ ሓርማዝን ኵለን እተን ዝሰርሓ ከተማታትን፡ ኣብ ዜና መዋእል ነገስታት እስራኤልዶ ኣይተጻሕፈን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውም የአክዓብ ነገር፥ ያደረገውም ነገር ሁሉ፥ ከዝሆን ጥርስም የሠራው ቤት፥ የሠራቸውም ከተሞች ሁሉ፥ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውም የአክዓብ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ ከዝሆን ጥርስም የሠራው ቤት፥ የሠራቸውም ከተሞች ሁሉ፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ አክዓብ ያደረጋቸው ነገሮች ሁሉ፥ ቤተ መንግሥቱን በዝሆን ጥርስ እንዴት አስጊጦ እንደ ሠራውና የሠራቸውም ከተሞች ሁኔታ ጭምር በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካብ ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳባይ ኡባይ፥ ዳንጋርሳ ዛልያን ካትያ ጎልያ እ ኬጼዳባይነ እ ግምቤዳ ካታማቱዋባይ ኡባይ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaabi haneedda harabay, I ootseeddabay ubbay, danggarssaa zaaliyaan kaatiyaa golliyaa I kees's'eeddabaynne I gimbbeedda katamatuwaabay ubbay Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akaabey hanida hara hanoti, izi ooththidayssi ubbay, danggarsa zaalen kawo keeththaa izi keexxidayssinne izi gimbida katamata hanoti ubbay Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetti uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣካቤይ ሃኒዳ ሃራ ሃኖቲ፥ ኢዚ ኦዳይሲ ኡባይ፥ ዳንጋርሳ ዛሌን ካዎ ኬ ኢዚ ኬጺዳይሲኔ ኢዚ ጊምቢዳ ካታማታ ሃኖቲ ኡባይ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካብ ሀንዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳባ ኡባይ፥ ዳንጋርሳ ዛለን ካዎ ጋ ኬፅዳባነ ግምብዳ ካታማታባይ ኡባይ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaabi hanida harabay, I oothidaba ubbay, dangarsa zaalen kawo gadho keexidabaanne gimbida katamatabay ubbay Isra7eele kawota Taarike Maxaafan xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌላው በአክዓብ ዘመነ መንግሥት የተፈጸመውና ያደረገው ሁሉ፣ ቤተ መንግሥቱን መሥራቱና በዝኆን ጥርስ መለበጡ እንዲሁም የሠራቸው የምሽግ ከተሞች በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አክዓብ ያደረጋቸው ነገሮች ሁሉ፥ ቤተ መንግሥቱን በዝሆን ጥርስ እንዴት አስጊጦ እንደ ሰራውና የሠራቸውም ከተሞች ሁኔታ ጭምር በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ናይ ኣክኣብ ነገርን፥ እቲ ዅሉ ዝገበሮን፥ እታ ብስኒ ሓርማዝ ዝሰርሓ ቤትን፥ እተን ዝሰርሐን ኵለን ከተማታትን ኣብ መፅሓፍ ታሪክ ነገስታት እስራኤል ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ ኣከኣብ ነገርን እቲ ዂሉ ዝገበሮን እታ ብስኒ ሓርማዝ ዝሰርሓ ቤትን እተን ዝሰርሔን ኲለን ከተማታት ድማ፡ ንሱ ኣብ መጽሓፍ ዛንታ ዘመን ነገስታት እስራኤልዶ ተጽሒፉ ኣየሎን |