1 Kings 22:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ኣራም ግና ነቶም ኣብ ሰረገላታቱ ዚገዝኡ ዝነበሩ ሰላሳን ክልተን ኣዘዝቱ ከምዚ ኢሉ ኣዘዞም፦ ምስ ንጉስ እስራኤል ጥራይ እንተ ዘይኰይኑ፡ ምስ ንኣሽቱ ወይ ዓበይቲ ኣይትዋጋኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ያም ንጉሥ ሠላሳ ሁለ​ቱን የሰ​ረ​ገ​ሎች አለ​ቆች፥ “ከእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ በቀር፥ ታናሽ ቢሆን ወይም ታላቅ ከማ​ና​ቸ​ውም ጋር አትዋጉ” ብሎ አዝዞ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሶርያም ንጉሥ ሠላሳ ሁለቱን የሰረገሎች አለቆች። ከእስራኤል ንጉሥ በቀር፥ ታናሽ ቢሆን ወይም ታላቅ ከማናቸውም ጋር አትግጠሙ ብሎ አዝዞ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሶርያ ንጉሥ “በንጉሡ ላይ እንጂ በሌላ በማንም ላይ አደጋ አትጣሉ” ሲል ለሠላሳ ሁለቱ የሠረገላ ጦር አዛዦች ትእዛዝ አስተላለፈ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶርያ ካቲ ባረ ፓራ ጋረቱዋ አዛዝያ ሀታማነ ላኡ አሳቱዋ፥ “ግታትና ጉጽና ሀራ አሳ ኦናናካ ኦለቶፕተ፤ እስራኤልያ ካትያ ጻላላና ኦለትተ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sooriyaa kaatii bare paraa gaaretuwaa azaziyaa hattamanne laa"u asatuwaa, «Gitatina guus's'ina hara asaa oonanakka olettoppite; Israa'eeliyaa kaatiyaa s'alalana olettite» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aaraame kawoy ba para-gaareta azaziza 32 shuumeta, «Isra7eele kawozarappe attiin guuth gidiin gita gidiin hara oonarakka olettofte» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣራሜ ካዎይ ባ ፓራ-ጋሬታ ኣዛዚዛ 32 ሹሜታ፥ «ኢስራኤሌ ካዎዛራፔ ኣቲን ጉ ጊዲን ጊታ ጊዲን ሃራ ኦናራካ ኦሌቶፍቴ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶረ ካዎይ ባ ፓራ ጋረታ ኪትያ ሀስታማነ ናምኡ አሳታኮ፥ “ካዋ ፃላል አትሽን፥ ሀራ ኦደራካ ኦለቶፍተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soore kawoy ba para gaareta kiittiya hastamanne nam7u asatako, “Kawa xalaali attishin, hara ooderaka oletofite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ የሶርያ ንጉሥ ሠላሳ ሁለቱን የሠረገላ አዛዦች፣ “ከራሱ ከእስራኤል ንጉሥ በቀር ትንሽም ይሁን ትልቅ ከማንም ጋር እንዳትገጥሙ” ሲል አዝዟቸው ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሶርያ ንጉሥ “በንጉሡ ላይ እንጂ በሌላ በማንም ላይ አደጋ አትጣሉ” ሲል ለሠላሳ ሁለቱ የሠረገላ ጦር አዛዦች ትእዛዝ አስተላለፈ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሶርያ ኸዓ ነቶም ሰላሳን ክልተን ኣሕሉቕ ሰረገላታቱ “ንንጉስ እስራኤል ጥራሕ ደኣ እምበር፥ ምስ ንእሽተይ ኮነ፥ ምስ ዓብዪ ኣይትዋግኡ” ኢሉ ኣዚዙዎም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ሶርያ ኸኣ ነቶም ሰላሳን ክልተን ሓላቑ ሰረገላታቱ፡ ንንጉስ እስራኤል ጥራይ ደኣ እምበር፡ ምስ ንእሽቶ ዀነ፡ ምስ ዓብዪ ዀነ ኣይትዋግኡ፡ ኢሉ ኣዘዞም።