1 Kings 22:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንዮሳፋጥ በሎ፦ “ኣነ ተሸፊነ ናብ ውግእ ክኣቱ እየ። ክዳውንትኻ ግና ለበስ። ንጉስ እስራኤል ድማ ተመሲሉ ናብ ውግእ ኣተወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ የይ​ሁ​ዳን ንጉሥ ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥን፥ “ልብ​ሴን ለውጬ ወደ ሰልፍ እገ​ባ​ለሁ፤ አንተ ግን የእ​ኔን ልብስ ልበስ” አለው። የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ልብ​ሱን ለውጦ ወደ ሰልፍ ገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። ልብሴን ለውጬ ወደ ሰልፍ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብስህን ልበስ አለው። የእስራኤልም ንጉሥ ልብሱን ለውጦ ወደ ሰልፍ ገባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አክዓብም ኢዮሣፍጥን “ወደ ጦርነት ለመሄድ ስንነሣ እኔ ሌላ ሰው መስዬ ለመታየት ሌላ ልብስ እለብሳለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ሌላ ልብስ ለብሶ ማንነቱን በመሰወር ዘመተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲ ዮሳፌጻ፥ “ታን ማዩዋ ላማደ፥ ሀራ አሳ ማላታደ፥ ኦላዉ ገላና፤ ሽን ኔን ነ ካትያ ማዩዋ ማያ” ያጌዳ። እስራኤልያ ካቲ ማዩዋ ላሚደ፥ ሀራ አሳ ማላቲደ፥ ኦላዉ ገሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa kaatii Yoosaafees'a, «Taani mayuwaa laammaade, hara asaa malataade, olaw gelana; shin neeni ne kaatiyaa mayuwaa mayya» yaageedda. Israa'eeliyaa kaatii mayuwaa laammiide, hara asaa malatiide, olaw geleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy Iyoosaafixes, «Tani may7o laammada hara as misatada olan gelana; ne gidikko ne kawoteththa may7o may7a» gides. Hessa gishshas Isra7eele kawoy ba may7o laammi hara as misatidi qotetti olaza giddo gelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎይ ኢዮሳፊጼስ፥ «ታኒ ማይኦ ላማዳ ሃራ ኣስ ሚሳታዳ ኦላን ጌላና፤ ኔ ጊዲኮ ኔ ካዎቴ ማይኦ ማይኣ» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ማይኦ ላሚ ሃራ ኣስ ሚሳቲዲ ቆቴቲ ኦላዛ ጊዶ ጌሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ እዮሳፈፅ፥ “ታ ማኡዋ ላማዳ፥ ሀራ አስ ዳናዳ ኦላ ገላና፤ ሽን ኔኒ ነ ካዎ ማኡዋ ማአ” ያግስ። እስራኤለ ካዎይ ማኡዋ ላምድ፥ ሀራ አስ ዳንድ ኦላ ገልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy Iyosaafexi, “Ta ma7uwa laammada, hara asi daanada olaa gelana; shin neeni ne kawo ma7uwa ma7a” yaagis. Isra7eele kawoy ma7uwa laammidi, hara asi daanidi olaa gelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ንጉሥ ኢዮሣፍጥን፣ “እንዳልታወቅ እኔ ልብስ ለውጬና ሌላ ሰው መስዬ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው። ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ራሱን ደብቆ ወደ ጦርነቱ ገባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አክዓብም ኢዮሣፍጥን “ወደ ጦርነት ለመሄድ ስንነሣ እኔ ሌላ ሰው መስዬ ለመታየት ሌላ ልብስ እለብሳለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ሌላ ልብስ ለብሶ ማንነቱን በመሰወር ዘመተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ድማ ንኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳ “ኣነ ዝኾነ ሓሽከር መሲለ ናብ ውግእ ክኣቱ እየ፤ ንስኻ ግና ልብሰ መንግስትኻ ተኸደን” በሎ። ንጉስ እስራኤል ከዓ ትርኢቱ ለዊጡ ናብ ውግእ ኣተወ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ እስራኤል ድማ ንዮሳፋጥ፡ ኣነ ትርኢተይ ለዊጠ ናብ ውግእ ክኣቱ እየ፡ ንስኻ ግና ልብስኻ ተኸደን፡ በሎ። እቲ ንጉስ እስራእሕአል ከኣ ትርኢቱ ለዊጡ ናብቲ ውግእ ኣተወ።