1 Kings 22:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንዮሳፋጥ በሎ፦ “ኣነ ተሸፊነ ናብ ውግእ ክኣቱ እየ። ክዳውንትኻ ግና ለበስ። ንጉስ እስራኤል ድማ ተመሲሉ ናብ ውግእ ኣተወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ የይሁዳን ንጉሥ ኢዮሣፍጥን፥ “ልብሴን ለውጬ ወደ ሰልፍ እገባለሁ፤ አንተ ግን የእኔን ልብስ ልበስ” አለው። የእስራኤልም ንጉሥ ልብሱን ለውጦ ወደ ሰልፍ ገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። ልብሴን ለውጬ ወደ ሰልፍ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብስህን ልበስ አለው። የእስራኤልም ንጉሥ ልብሱን ለውጦ ወደ ሰልፍ ገባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አክዓብም ኢዮሣፍጥን “ወደ ጦርነት ለመሄድ ስንነሣ እኔ ሌላ ሰው መስዬ ለመታየት ሌላ ልብስ እለብሳለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ሌላ ልብስ ለብሶ ማንነቱን በመሰወር ዘመተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ዮሳፌጻ፥ “ታን ማዩዋ ላማደ፥ ሀራ አሳ ማላታደ፥ ኦላዉ ገላና፤ ሽን ኔን ነ ካትያ ማዩዋ ማያ” ያጌዳ። እስራኤልያ ካቲ ማዩዋ ላሚደ፥ ሀራ አሳ ማላቲደ፥ ኦላዉ ገሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii Yoosaafees'a, «Taani mayuwaa laammaade, hara asaa malataade, olaw gelana; shin neeni ne kaatiyaa mayuwaa mayya» yaageedda. Israa'eeliyaa kaatii mayuwaa laammiide, hara asaa malatiide, olaw geleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy Iyoosaafixes, «Tani may7o laammada hara as misatada olan gelana; ne gidikko ne kawoteththa may7o may7a» gides. Hessa gishshas Isra7eele kawoy ba may7o laammi hara as misatidi qotetti olaza giddo gelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎይ ኢዮሳፊጼስ፥ «ታኒ ማይኦ ላማዳ ሃራ ኣስ ሚሳታዳ ኦላን ጌላና፤ ኔ ጊዲኮ ኔ ካዎቴ ማይኦ ማይኣ» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ማይኦ ላሚ ሃራ ኣስ ሚሳቲዲ ቆቴቲ ኦላዛ ጊዶ ጌሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ እዮሳፈፅ፥ “ታ ማኡዋ ላማዳ፥ ሀራ አስ ዳናዳ ኦላ ገላና፤ ሽን ኔኒ ነ ካዎ ማኡዋ ማአ” ያግስ። እስራኤለ ካዎይ ማኡዋ ላምድ፥ ሀራ አስ ዳንድ ኦላ ገልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy Iyosaafexi, “Ta ma7uwa laammada, hara asi daanada olaa gelana; shin neeni ne kawo ma7uwa ma7a” yaagis. Isra7eele kawoy ma7uwa laammidi, hara asi daanidi olaa gelis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ንጉሥ ኢዮሣፍጥን፣ “እንዳልታወቅ እኔ ልብስ ለውጬና ሌላ ሰው መስዬ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው። ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ራሱን ደብቆ ወደ ጦርነቱ ገባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አክዓብም ኢዮሣፍጥን “ወደ ጦርነት ለመሄድ ስንነሣ እኔ ሌላ ሰው መስዬ ለመታየት ሌላ ልብስ እለብሳለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ሌላ ልብስ ለብሶ ማንነቱን በመሰወር ዘመተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ድማ ንኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳ “ኣነ ዝኾነ ሓሽከር መሲለ ናብ ውግእ ክኣቱ እየ፤ ንስኻ ግና ልብሰ መንግስትኻ ተኸደን” በሎ። ንጉስ እስራኤል ከዓ ትርኢቱ ለዊጡ ናብ ውግእ ኣተወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ እስራኤል ድማ ንዮሳፋጥ፡ ኣነ ትርኢተይ ለዊጠ ናብ ውግእ ክኣቱ እየ፡ ንስኻ ግና ልብስኻ ተኸደን፡ በሎ። እቲ ንጉስ እስራእሕአል ከኣ ትርኢቱ ለዊጡ ናብቲ ውግእ ኣተወ። |