1 Kings 22:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንገላውቱ በሎም፦ ኣብ ጊልዓድ እትርከብ ራሞት ናትና ምዃና፡ ስቕ ኢልናውን ካብ ኢድ ንጉስ ኣራም ከም ዘይንወስዳ ትፈልጡዶ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ አገልጋዮቹን፥ “ሬማት ዘገለዓድ የእኛ እንደ ሆነች፥ እኛም ከሶርያ ንጉሥ እጅ ሳንወስዳት ዝም እንዳልን ታውቃላችሁን?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ ባሪያዎቹን። ሬማት ዘገለዓድ የእኛ እንደ ሆነች፥ እኛም ከሶርያ ንጉሥ እጅ ሳንወስዳት ዝም እንዳልን ታውቃላችሁን? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አክዓብ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለ ሥልጣኖች “በገለዓድ የምትገኘውን ራሞትን ከሶርያ ንጉሥ ለማስመለስ ምንም ዓይነት እርምጃ ያልወሰድነው ስለምንድን ነው? ራሞት እኮ የእኛ ይዞታ ናት!” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ባረ ቆማቶ፥ “ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማይ ኑዋ ግድያዋነ ኑን ሀኖ ጋናዉ ሄ ካታማ ሶርያ ካትያፐ ዎ አካናዉ አይነ ኦቤናዋ ኤርክቴ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii bare k'oomatoo, «Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamay nuwaa gidiyaawaanne nuuni hanno gatsanaw he katamaa Sooriyaa kaatiyaappe wotsi akkanaw ayinne ootsibeennawaa erikkitee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy ba shuumetas, «Gala7aaden diza Eramoote katamay nuus gididayssanne nuni hanno gakkanaas he katamaa Aaraame kawoppe woththi ekkanaas nu aykkoka ooththonttayssa intte erekketii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ሹሜታስ፥ «ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማይ ኑስ ጊዲዳይሳኔ ኑኒ ሃኖ ጋካናስ ሄ ካታማ ኣራሜ ካዎፔ ዎ ኤካናስ ኑ ኣይኮካ ኦንታይሳ ኢንቴ ኤሬኬቲ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ ባ ሞርናታኮ፥ “ጋላዳን ደእያ ራሞታ ካታማይ ኑባ ግደይሳነ ኑኒ ሀኖ ጋካናዉ ሄ ካታማ ሶረ ካዉዋፐ ኤካናዉ አይኮካ ኦናይሳ ኤረከቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy ba moorinnatako, “Galadan de7iya Raamota katamay nubaa gideysanne nuuni hanno gakanaw he katamaa Soore kawuwape ekanaw aykoka oothonaysa ereketii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ንጉሥ ሹማምቱን፣ “በገለዓድ የምትገኘው ሬማት የእኛ ሆና ሳለች፣ ከሶርያው ንጉሥ እጅ ለመመለስ ምንም እንዳላደረግን አታውቁምን?” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አክዓብ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለሥልጣኖች “በገለዓድ የምትገኘውን ራሞትን ከሶርያ ንጉሥ ለማስመለስ ምንም ዐይነት እርምጃ ያልወሰድነው ስለምንድን ነው? ራሞት እኮ የእኛ ይዞታ ናት!” አላቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ እስራኤል ከዓ ንኣገልገልቱ “ሬማት ዘገለዓድ ናትና ምዃና ትፈልጡ ኢኹም፤ ስለ ምንታይ ደኣ ኻብ ኢድ ሶርያ ዘየምለስናያ?” ኢልዎም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ እስራኤል ከኣ ንገላዉኡ፡ ራሞትጊልዓድ ናትና ምዃናስ ትፈልጡዶ ኣሎኹም ንእኣ ኻብ ኢድ ንጉስ ሶርያ ኸይንወስዳ ድማ ንሕና ስቕ ኢልናዶ ኣሎና በሎም። |