1 Kings 22:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንገላውቱ በሎም፦ ኣብ ጊልዓድ እትርከብ ራሞት ናትና ምዃና፡ ስቕ ኢልናውን ካብ ኢድ ንጉስ ኣራም ከም ዘይንወስዳ ትፈልጡዶ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹን፥ “ሬማት ዘገ​ለ​ዓድ የእኛ እንደ ሆነች፥ እኛም ከሶ​ርያ ንጉሥ እጅ ሳን​ወ​ስ​ዳት ዝም እን​ዳ​ልን ታው​ቃ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ንጉሥ ባሪያዎቹን። ሬማት ዘገለዓድ የእኛ እንደ ሆነች፥ እኛም ከሶርያ ንጉሥ እጅ ሳንወስዳት ዝም እንዳልን ታውቃላችሁን? አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አክዓብ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለ ሥልጣኖች “በገለዓድ የምትገኘውን ራሞትን ከሶርያ ንጉሥ ለማስመለስ ምንም ዓይነት እርምጃ ያልወሰድነው ስለምንድን ነው? ራሞት እኮ የእኛ ይዞታ ናት!” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲ ባረ ቆማቶ፥ “ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማይ ኑዋ ግድያዋነ ኑን ሀኖ ጋናዉ ሄ ካታማ ሶርያ ካትያፐ ዎ አካናዉ አይነ ኦቤናዋ ኤርክቴ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa kaatii bare k'oomatoo, «Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamay nuwaa gidiyaawaanne nuuni hanno gatsanaw he katamaa Sooriyaa kaatiyaappe wotsi akkanaw ayinne ootsibeennawaa erikkitee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy ba shuumetas, «Gala7aaden diza Eramoote katamay nuus gididayssanne nuni hanno gakkanaas he katamaa Aaraame kawoppe woththi ekkanaas nu aykkoka ooththonttayssa intte erekketii?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ሹሜታስ፥ «ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማይ ኑስ ጊዲዳይሳኔ ኑኒ ሃኖ ጋካናስ ሄ ካታማ ኣራሜ ካዎፔ ዎ ኤካናስ ኑ ኣይኮካ ኦንታይሳ ኢንቴ ኤሬኬቲ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ ባ ሞርናታኮ፥ “ጋላዳን ደእያ ራሞታ ካታማይ ኑባ ግደይሳነ ኑኒ ሀኖ ጋካናዉ ሄ ካታማ ሶረ ካዉዋፐ ኤካናዉ አይኮካ ኦናይሳ ኤረከቲ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy ba moorinnatako, “Galadan de7iya Raamota katamay nubaa gideysanne nuuni hanno gakanaw he katamaa Soore kawuwape ekanaw aykoka oothonaysa ereketii?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤልም ንጉሥ ሹማምቱን፣ “በገለዓድ የምትገኘው ሬማት የእኛ ሆና ሳለች፣ ከሶርያው ንጉሥ እጅ ለመመለስ ምንም እንዳላደረግን አታውቁምን?” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አክዓብ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለሥልጣኖች “በገለዓድ የምትገኘውን ራሞትን ከሶርያ ንጉሥ ለማስመለስ ምንም ዐይነት እርምጃ ያልወሰድነው ስለምንድን ነው? ራሞት እኮ የእኛ ይዞታ ናት!” አላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ እስራኤል ከዓ ንኣገልገልቱ “ሬማት ዘገለዓድ ናትና ምዃና ትፈልጡ ኢኹም፤ ስለ ምንታይ ደኣ ኻብ ኢድ ሶርያ ዘየምለስናያ?” ኢልዎም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ እስራኤል ከኣ ንገላዉኡ፡ ራሞትጊልዓድ ናትና ምዃናስ ትፈልጡዶ ኣሎኹም ንእኣ ኻብ ኢድ ንጉስ ሶርያ ኸይንወስዳ ድማ ንሕና ስቕ ኢልናዶ ኣሎና በሎም።