1 Kings 22:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሚክያስ ድማ፡ ብሰላም እንተ ተመለስኩም፡ እግዚኣብሄር ብኣይ ኣይተዛረበን። ንሱ ድማ፡ ኣቱም ህዝቢ፡ ነፍሲ ወከፍኩም ስምዑ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሚክ​ያ​ስም፥ “በሰ​ላም ብት​መ​ለስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእኔ የተ​ና​ገረ አይ​ደ​ለም” አለ። ደግ​ሞም አሕ​ዛብ ሁሉ ሆይ! ስሙኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሚክያስም። በደኅና ብትመለስ እግዚአብሔር በእኔ የተናገረ አይደለም አለ። ደግሞም። አሕዛብ ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሚክያስም “አንተ በደኅና ከተመለስክማ እግዚአብሔር በእኔ አማካይነት አልተናገረም ማለት ነዋ!” አለው፤ ቀጥሎም ድምፁን ከፍ በማድረግ “በዚህ የምትገኙ ሕዝቦች ሁሉ እኔ የተናገርኩትን ሁሉ ልብ ብላችሁ አድምጡ!” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምካስ አ፥ “ቱሙ ኔን ሳሮ ስምያዋ ግዶፐ፥ መና ጎዳይ ታናን ሃሳይቤና” ያጌዳ። ቃይካ ምካስ፥ “አሳዉ ኡባዉ፥ ታን ኦዴዳዋ አኬክተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mikaasi Aa, «Tumu neeni saro simmiyaawaa gidooppe, Med'inaa Goday taanan haasayibeenna» yaageedda. K'aykka Mikaasi, «Asaw ubbaw, taani odeeddawaa akeekite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mikiyaasi izas, «Neni saron simmizaa gidikko GODAY ta doonara haasaybeenna» gides. Qasseka Mikiyaasi, «Hayssan diza asay hayssa ta giza qaalaa wozinan woththite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚኪያሲ ኢዛስ፥ «ኔኒ ሳሮን ሲሚዛ ጊዲኮ ጎዳይ ታ ዶናራ ሃሳይቤና» ጊዴስ። ቃሴካ ሚኪያሲ፥ «ሃይሳን ዲዛ ኣሳይ ሃይሳ ታ ጊዛ ቃላ ዎዚናን ዎቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምክያስ፥ “ቱማ ነ ሳሮ ስምያባ ግድኮ፥ ጎዳይ ታዉ ኦድቤና” ያግስ። ቃስካ፥ ምክያስ፥ “አሳ ኡባይ ታ ኦድዳይሳ አኬክተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mikiyaasi, “Tuma ne saro simmiyaba gidiko, Goday taw odibeenna” yaagis. Qassika, Mikiyaasi, “Asa ubbay ta odidaysa akeekite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሚክያስም፣ “አንተ በደኅና ከተመለስህ እግዚአብሔር በእኔ አልተናገረማ!” አለ፤ ከዚያም በመቀጠል፣ “በዚህ ያለኸው ሕዝብ ሁሉ ይህን ቃሌን ልብ ብለህ ያዘው፤” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሚክያስም “አንተ በደኅና ከተመለስክማ እግዚአብሔር በእኔ አማካይነት አልተናገረም ማለት ነዋ!” አለው፤ ቀጥሎም ድምፁን ከፍ በማድረግ “በዚህ የምትገኙ ሕዝቦች ሁሉ እኔ የተናገርኩትን ሁሉ ልብ ብላችሁ አድምጡ!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሚክያስ ድማ “ርግፅ ብሰላም እንተ ተመሊስካ፥ እምበኣር እግዚኣብሄር ብኣይ ኣይተዛረበን” ኢሉ መለሰሉ። ወሲኹ ከዓ “ኣቱም ህዝቢ ዅልኻትኩም ስምዑኒ!” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሚክያስ ድማ፡ ርግጽ ብሰላም እንተ ተመለስካ፡ እግዚኣብሄር ብኣይ ኣይተዛረበን እዩ። ኣቱም ህዝቢ ዂላትኩም፡ ስምዑ፡ ከኣ በለ።