1 Kings 22:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ እስራኤል፡ ንሚክያስ ሒዝካ ናብ ኣሞን ኣመሓዳሪ እታ ኸተማን ናብ ዮኣስ ወዲ ንጉስን ኣምጽኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ፥ “ሚክያስን ውሰዱ፤ ወደ ከተማዪቱም ሹም ወደ አሞን ወደ ንጉሡም ልጅ ወደ ኢዮአስ መልሳችሁ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ። ሚክያስን ውሰዱ፥ ወደ ከተማይቱም ሹም ወደ አሞን ወደ ንጉሡም ልጅ ወደ ኢዮአስ መልሳችሁ። ንጉሡ እንዲህ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህን ጊዜ ንጉሥ አክዓብ ከጦር መኰንኖቹ አንዱን “ሚክያስን ያዘው፤ ወደ ከተማይቱ ገዢ ወደ አሞንና ወደ ልዑል ዮአሽ ውሰደው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን እስራኤልያ ካቲ ባረ ኦላንቻቱዋፐ እቱዋ አዛዚደ፥ “ምካሳ ኦይቃደ ካታማ ሞድያ አሞናዉነ ታ ናኣ ዮኣሻዉ አፋደ እማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Israa'eeliyaa kaatii bare olanchchatuwaappe ittuwaa azaziidde, «Mikaasa oyk'k'aade katamaa mooddiyaa Amoonawunne ta na'aa Yo'aashaw afaade imma. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele kawoy ba olanchchatappe issaa azazishe, «Mikiyaasa oykkidi katamaa haariza Amoonessinne kawoza naa Iyo7aasas guye zaarite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ኦላንቻታፔ ኢሳ ኣዛዚሼ፥ «ሚኪያሳ ኦይኪዲ ካታማ ሃሪዛ ኣሞኔሲኔ ካዎዛ ና ኢዮኣሳስ ጉዬ ዛሪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ ባ ኦላንቾታፐ እሱዋ፥ “ምክያሳ ኦይካዳ ካታማ ሃርያ አሞነስነ ታ ናኣ እዮኣሳስ ኤፋዳ እማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy ba olanchotape issuwa, “Mikiyaasa oykada katama haariya Amoonesinne ta na7aa Iyo7aasas efada imma. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የእስራኤል ንጉሥ እንዲህ ሲል አዘዘ፤ “በሉ ሚክያስን ይዛችሁ ወደ ከተማዪቱ ገዥ ወደ አሞንና ወደ ንጉሡ ልጅ ወደ ኢዮአስ መልሱት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህን ጊዜ ንጉሥ አክዓብ ከጦር መኰንኖቹ አንዱን “ሚክያስን ያዘው፤ ወደ ከተማይቱ ገዢ ወደ አሞንና ወደ ልዑል ዮአሽ ውሰደው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ እስራኤል ድማ፥ “ንሚክያስ ናብ ኣሞን ሹም እታ ኸተማን፥ ናብ ወዲ ንጉስ ናብ ኢዮኣስን መሊስኩም ውሰድዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ እስራኤል ድማ በለ፡ ንሚክያስ ናብ ኣሞን ሹም እታ ኸተማን ናብ ዮኣስ ወዲ ንጉስን ምለሶ፡ |