1 Kings 22:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጼድቅያስ ወዲ ከናና ግና ቀሪቡ ንሚክያስ ኣብ ምዕጉርቱ ወቕዖ እሞ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር ካባይ ክዛረበኩም በየናይ መገዲ እዩ ከይዱ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ሓ​ናም ልጅ ሴዴ​ቅ​ያስ ቀረበ፤ ሚክ​ያ​ስ​ንም ጕን​ጩን በጥፊ መታ​ውና፥ “ምን ዓይ​ነት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ ነው የተ​ና​ገ​ረህ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የክንዓናም ልጅ ሴዴቅያስ ቀረበ፥ ሚክያስንም ጕንጩን በጥፊ መታውና። አንተን ሊናገር የእግዚአብሔር መንፈስ በምን መንገድ ከእኔ አለፈ? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ የከናዕና ልጅ ሴዴቅያስ ወደ ሚክያስ ቀረብ ብሎ በጥፊ በመምታት “ኧረ ከመቼ ወዲህ ነው የጌታ መንፈስ ከእኔ አልፎ አንተን ያነጋገረህ?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ካናእና ናአይ ጽድቂ ሺቂደ፥ ምካሳ ሻይያ ባቂደ፥ “መና ጎዳ አያናይ ታ ማታፐ ዋኒደ ነዉ ኦዳናዉ ቤዴ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Kanaa'ina na'ay S'idik'ii shiik'iide, Mikaasa shayiyaa bak'k'iide, «Med'inaa Godaa Ayyaanay ta matappe waaniide new odanaw beedee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kin7aane naa Sedeqiyaasi shiiqidi Mikiyaasa shagalan baqa shaayidi, «GODAA Ayanay taappe awa baggara aadhdhi biidi nees yootidee?» giidi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኪንኣኔ ና ሴዴቂያሲ ሺቂዲ ሚኪያሳ ሻጋላን ባቃ ሻዪዲ፥ «ጎዳ ኣያናይ ታፔ ኣዋ ባጋራ ኣ ቢዲ ኔስ ዮቲዴ?» ጊዲ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ከናና ናአይ ሰደቅያስ ሺቅድ፥ ምክያሳ ባቅድ፥ “ጎዳ አያናይ ታና አግድ ዋንድ ነዉ ኦዳናዉ ብዴ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Kenaana na7ay Sedeqiyaasi shiiqidi, Mikiyaasa baqidi, “Godaa Ayyaanay tana aggidi waanidi new odanaw bidee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የክንዓና ልጅ ሴዴቅያስ ወጥቶ ሚክያስን በጥፊ መታውና፣ “ለመሆኑ የእግዚአብሔር መንፈስ ከእኔ በየት በኩል ዐልፎ ነው አንተን መጥቶ ያናገረህ?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ የከናዕና ልጅ ሴዴቅያስ ወደ ሚክያስ ቀረብ ብሎ በጥፊ በመምታት “ኧረ ከመቼ ወዲህ ነው የእግዚአብሔር መንፈስ ከእኔ አልፎ አንተን ያነጋገረህ?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሴዴቅያስ ወዲ ክንዓና ቐሪቡ ንሚክያስ ጕንዲ እዝኑ ፀፍዖ፤ “እቲ መንፈስ እግዚኣብሄር ብኣኻ ዝዛረብስ ንኣይ መኣዝ ሓዲጉኒ እዩ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ጻድቅያስ ወዲ ከናዓና ቐሪቡ ንሚክያስ ኣብ ምንጋጋኡ ጸፍዖ፡ እቲ መንፈስ እግዚኣብሄርሲ ንኣኻ ኺዛረብ ካባይ ዝሐለፈስ፡ ከመይ ኢሉ እዩ ድማ በለ።