1 Kings 22:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ እምበኣር፡ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ኣፍ እዞም ነብያትኩም ሓሳዊ መንፈስ ኣእትዩ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ክፉእ ተዛረበኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስም “እንግዲህ የተወሰነው ይህ ነው፤ እነዚህን የአንተን ነቢያት የሐሰት ቃል እንዲነግሩህ ያደረጋቸው ጌታ ነው፤ ስለዚህ በአንተ ላይ መዓት ሊያመጣብህ ጌታ ራሱ ወስኖአል!” ሲል ንግግሩን ደመደመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምካስ ጉጂደካ፥ “ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ነዉ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ሀዋንቱ ኡባቱዋ ዶናን ዎርዶትያ አያና ዎዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ነ ቦላ ባሻ አሀናዉ ቃቼዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mikaasi gujjiidekka, «Hewaa diraw, Med'inaa Goday new timbbitiyaa odiyaawanttu hawanttu ubbatuwaa doonaan worddotiyaa ayaanaa wotseedda; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ne bolla bashshaa ahanaw k'achcheeda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Mikiyaasi, «GODAY hayta ne nabeta ubbata doonan wordo ayana woththides; ays giikko GODAY ne bolla bash ehanaas yootides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሚኪያሲ፥ «ጎዳይ ሃይታ ኔ ናቤታ ኡባታ ዶናን ዎርዶ ኣያና ዎዴስ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳይ ኔ ቦላ ባሽ ኤሃናስ ዮቲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያስ ጉጅድካ፥ “ሄኮ፥ ጎዳይ ነ ቦላ ዮ ኤሀናዉ ቃችዳ ግሾ ነ ናበታ ኡባ ዶናን ዎርዶ አያና ዎስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi gujidika, “Heko, Goday ne bolla dhayo ehanaw qachida gisho ne nabeta ubbaa doonan wordo ayyaana wothis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ እነሆ እግዚአብሔር በእነዚህ ሁሉ ነቢያትህ አፍ የሐሰት መንፈስ አኖረ፤ በአንተም ላይ መዓቱን እንደሚያመጣብህ ተናገረ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስም “እንግዲህ የተወሰነው ይህ ነው፤ እነዚህን የአንተን ነቢያት የሐሰት ቃል እንዲነግሩህ ያደረጋቸው እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ በአንተ ላይ መዓት ሊያመጣብህ እግዚአብሔር ራሱ ወስኖአል!” ሲል ንግግሩን ደመደመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ድማ፥ እንሆ፥ ኣብ ኣፍ እዞም ኵሎም ነቢያትካ እዚኣቶም እግዚኣብሄር ሓሳዊ መንፈስ ኣንቢሩ ኣሎ። ኣብ ልዕሌኻ ኸዓ እግዚኣብሄር ክፉእ ተዛሪቡ ኣሎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ፡ እንሆ፡ ኣብ ኣፍ እዞም ኲሎም ነብያትካ እዚኣቶም እግዚኣብሄር ሓሳዊ መንፈስ ሂብዎም ኣሎ። ኣብ ልዕሌኻ ኸኣ እግዚኣብሄር ክፉእ ተዛሪቡ ኣሎ። |