1 Kings 22:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እምበኣር፡ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ኣፍ እዞም ነብያትኩም ሓሳዊ መንፈስ ኣእትዩ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ክፉእ ተዛረበኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም፥ እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ነ​ዚህ በነ​ቢ​ያ​ትህ ሁሉ አፍ ሐሰ​ተኛ መን​ፈስ አድ​ር​ጎ​አል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በላ​ይህ ክፉ ተና​ግ​ሮ​ብ​ሃል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሚክያስም “እንግዲህ የተወሰነው ይህ ነው፤ እነዚህን የአንተን ነቢያት የሐሰት ቃል እንዲነግሩህ ያደረጋቸው ጌታ ነው፤ ስለዚህ በአንተ ላይ መዓት ሊያመጣብህ ጌታ ራሱ ወስኖአል!” ሲል ንግግሩን ደመደመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምካስ ጉጂደካ፥ “ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ነዉ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ሀዋንቱ ኡባቱዋ ዶናን ዎርዶትያ አያና ዎዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ነ ቦላ ባሻ አሀናዉ ቃቼዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mikaasi gujjiidekka, «Hewaa diraw, Med'inaa Goday new timbbitiyaa odiyaawanttu hawanttu ubbatuwaa doonaan worddotiyaa ayaanaa wotseedda; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ne bolla bashshaa ahanaw k'achcheeda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Mikiyaasi, «GODAY hayta ne nabeta ubbata doonan wordo ayana woththides; ays giikko GODAY ne bolla bash ehanaas yootides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሚኪያሲ፥ «ጎዳይ ሃይታ ኔ ናቤታ ኡባታ ዶናን ዎርዶ ኣያና ዎዴስ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳይ ኔ ቦላ ባሽ ኤሃናስ ዮቲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምክያስ ጉጅድካ፥ “ሄኮ፥ ጎዳይ ነ ቦላ ዮ ኤሀናዉ ቃችዳ ግሾ ነ ናበታ ኡባ ዶናን ዎርዶ አያና ዎስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mikiyaasi gujidika, “Heko, Goday ne bolla dhayo ehanaw qachida gisho ne nabeta ubbaa doonan wordo ayyaana wothis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ እነሆ እግዚአብሔር በእነዚህ ሁሉ ነቢያትህ አፍ የሐሰት መንፈስ አኖረ፤ በአንተም ላይ መዓቱን እንደሚያመጣብህ ተናገረ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሚክያስም “እንግዲህ የተወሰነው ይህ ነው፤ እነዚህን የአንተን ነቢያት የሐሰት ቃል እንዲነግሩህ ያደረጋቸው እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ በአንተ ላይ መዓት ሊያመጣብህ እግዚአብሔር ራሱ ወስኖአል!” ሲል ንግግሩን ደመደመ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ድማ፥ እንሆ፥ ኣብ ኣፍ እዞም ኵሎም ነቢያትካ እዚኣቶም እግዚኣብሄር ሓሳዊ መንፈስ ኣንቢሩ ኣሎ። ኣብ ልዕሌኻ ኸዓ እግዚኣብሄር ክፉእ ተዛሪቡ ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ድማ፡ እንሆ፡ ኣብ ኣፍ እዞም ኲሎም ነብያትካ እዚኣቶም እግዚኣብሄር ሓሳዊ መንፈስ ሂብዎም ኣሎ። ኣብ ልዕሌኻ ኸኣ እግዚኣብሄር ክፉእ ተዛሪቡ ኣሎ።