1 Kings 22:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ንኣከኣብ ናብ ራሞት ኣብ ጊልዓድ ደይቡ ኪወድቕሲ መን እዩ ኼእምኖ፧ ሓደ ድማ ከምዚ ኢሉ፡ ካልእ ድማ ከምኡ ኢሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፦ ወጥቶ በሬ​ማት ዘገ​ለ​ዓድ ይወ​ድቅ ዘንድ አክ​ዓ​ብን የሚ​ያ​ሳ​ስት ማን ነው? አለ። አን​ዱም እን​ዲህ ያለ ነገር፥ ሌላ​ውም እን​ዲያ ያለ ነገር ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው? አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ‘አክዓብ ወደ ራሞት ሄዶ በዚያ እንዲገደል ሊያሳስተው የሚችል ማነው?’ አለ፤ ከመላእክቱም መካከል አንዱ አንድ ነገር፥ ሌላው ሌላ ነገር በመግለጥ የተለያየ ሐሳብ ያቀርቡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ፥ አካበ ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማ ቢደ፥ ያን ሀይቃናዳን ባለናዌ ኦኔ? ያጌዳ። እቱ ሀዋዳን ግያ ዎደ፥ ሀራይ ቃይ ሄዋዳን ጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday, Akaabe Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamaa biide, yaan hayk'k'anaadan baletsanawe oonee? yaageedda. Ittuu hawaadan giyaa wode, haray k'ay hewaadan geedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, ‹Akaabey Gala7aaden diza Eramoote katama biidi heen hayqqana mala iza baleththanay oonee?› gides. Issoy hayssa issoy hessa giza dumma dumma qaala haasayda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ ‹ኣካቤይ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማ ቢዲ ሄን ሃይቃና ማላ ኢዛ ባሌናይ ኦኔ?› ጊዴስ። ኢሶይ ሃይሳ ኢሶይ ሄሳ ጊዛ ዱማ ዱማ ቃላ ሃሳይዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ‘አካብ ጋላዳን ደእያ ራሞታ ካታማ ብድ፥ ያን ሀይቃና መላ ባለናይ ኦኔ?’ ያግስ። እሶይ ሀይሳዳ ግያ ዎደ ሀንኮይ ቃስ ሄሳዳ ጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ‘Akaabi Galadan de7iya Raamota katamaa bidi, yan hayqana mela balethanay oonee?’ yaagis. Issoy haysada giya wode hankoy qassi hessada gees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም ፣ ‘በገለዓድ በምትገኘው ሬማት ላይ ዘምቶ እዚያው እንዲሞት፣ አክዓብን ማን ያስተው?’ አለ። “ታዲያ አንዱ ይህን፣ ሌላውም ያን አለ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ‘አክዓብ ወደ ራሞት ሄዶ በዚያ እንዲገደል ሊያሳስተው የሚችል ማነው?’ አለ፤ ከመላእክቱም መካከል አንዱ አንድ ነገር፥ ሌላው ሌላ ነገር በመግለጥ የተለያየ ሐሳብ ያቀርቡ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ‘ንኣክኣብ ናብ ሬማት ዘገለዓድ ደዪቡ ኽዋጋእ እሞ ኣብኣ ኽወድቕስ መን የጋግዮ?’ በለ። “እቶም ምስኡ ዝነበሩ ድማ ‘ሓደ ኸምዙይ፥ እቲ ሓደ ኸዓ ኸምቱይ’ በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ፡ ንኣከኣብ ናብ ራሞትጊልዓድ ደዪቡ ኣብኡ ኺወድቕሲ፡ መን ይሐባብሎ በለ። ሓደ ኸምዚ፡ እቲ ሓደ ኸኣ ከምቲ በለ።