1 Kings 22:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ዝፋኑ ተቐሚጡ፡ ብዘሎ ሰራዊት ሰማይ ድማ ብየማኑን ብጸጋማይ ኢዱን ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሎም ርኤኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚክያስም አለ፥ “እንዲህ አይደለም፤ የእግዚአብሔርን ቃል የሰማሁት እኔ አይደለሁምን? እንዲህ አይደለም፤ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚክያስም አለ። እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስም ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አለ፤ “እንግዲህ ጌታ የሚለውን ስማ! ጌታ በሰማይ ባለው ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ፥ መላእክቱም ሁሉ በቀኝና በግራው ቆመው አየሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምካስ ጉጂደካ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ስም መና ጎዳይ ግያዋ ስሳ! መና ጎዳይ ባረ ካዉተ አራታን ኡትና፥ ሳሉዋ ኦላንቻቱ ኡባይ አ ኡሸቻናነ ሀድርሳና ኤቄዳዋንታ ታን በኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mikaasi gujjiidekka hawaadan yaageedda; «Simmi Med'inaa Goday giyaawaa sisa! Med'inaa Goday bare kawutetsaa araatan uttina, saluwaa olanchchatuu ubbay Aa ushechchannanne haddirssaana ek'k'eeddawantta taani be'aaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi zaaridi, «Histtiko GODAY gizayssa siya! GODAY ba kawoteththa araatan uttiin salo olanchchati ubbay iza ushachcharanne hadirsara eqqidayta tani be7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኪያሲ ዛሪዲ፥ «ሂስቲኮ ጎዳይ ጊዛይሳ ሲያ! ጎዳይ ባ ካዎቴ ኣራታን ኡቲን ሳሎ ኦላንቻቲ ኡባይ ኢዛ ኡሻቻራኔ ሃዲርሳራ ኤቂዳይታ ታኒ ቤኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያስ ጉጅድ፥ “ህዛ ጎዳይ ግያባ ስአ! ጎዳይ ባ አራታን ኡትን፥ ሳሎ ኪታንቾት ኡባይ እያ ኡሻቻንነ ሀድርሳን ኤቅዳሽን በአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi gujidi, “Hiza Goday giyaba si7a! Goday ba araatan uttin, salo kiitanchoti ubbay iya ushachaninne haddirsan eqidashin be7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሚክያስ እንዲህ አለ፤ “እንግዲህ የእግዚአብሔር ቃል የሚለውን ስማ፤ እግዚአብሔር በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ፣ የሰማይ ሰራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስም ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አለ፤ “እንግዲህ እግዚአብሔር የሚለውን ስማ! እግዚአብሔር በሰማይ ባለው ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ፥ መላእክቱም ሁሉ በቀኝና በግራው ቆመው አየሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሚክያስ ድማ “ስለዙይ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ። ንእግዚኣብሄር ኣብ ዙፋኑ ተቐሚጡ፥ ኵሎም ሰራዊት ሰማይ ከዓ ብየማኑን ብፀጋሙን ቆይሞም ረአኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሚክያስ ድማ በሎ፡ ስለዚ ቓል እግዚኣብሄር ስማዕ። ንእግዚኣብሄር ኣብ ዝፋኑ ተቐሚጠ፡ ብዘሎ ሰራዊት ሰማይ ከኣ ብየማነ ጸጋሙ ቘይሙ ርኤኹ። |