1 Kings 22:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ብዘሎ እስራኤል ከም ጓሳ ዘይብለን ኣባጊዕ ኣብ ጎቦታት ፋሕ ኢሎም ርኤኹ። እግዚኣብሄር ድማ ጐይታ የብሎምን። ነፍሲ ወከፎም ብሰላም ናብ ቤቶም ይምለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አለ፥ “እንዲህ አይደለም፤ እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በተራሮች ላይ ተበትነው አየሁ፤ እግዚአብሔርም አለ፦ እግዚአብሔር የእነዚህ አምላክ አይደለምን? እያንዳንዱ በሰላም ወደ ቤቱ ይመለስ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በተራሮች ላይ ተበትነው አየሁ፤ እግዚአብሔርም። ለእነዚህ ጌታ የላቸውም እያንዳንዱም በሰላም ወደ ቤቱ ይመለስ አለ ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስም “መላው የእስራኤል ሠራዊት ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በኮረብታዎች ላይ ተበታትነው አያለሁ፤ ጌታም ‘እነዚህ ሰዎች መሪ የላቸውም፤ ስለዚህ ወደየቤታቸው በሰላም ይመለሱ ብሏል’ ሲል መለሰለት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ፥ “እስራኤልያ ኦላንቻቱ ኡባይ ሄንንቻይ ባይና ዶርሳቱዋዳን ደርያን ላለቴዳዋንታ ታን በኣድ። መና ጎዳይ ኡንቱንታ፥ ‘ሀዋንቶ ጎዳይ ባዋ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረንቱ ሶ ባረንቱ ሶ ሳሮ ቢኖ’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I, «Israa'eeliyaa olanchchatuu ubbay hentsanchchay baynna dorssatuwaadan deriyaan laaletteeddawantta taani be'aaddi. Med'inaa Goday unttuntta, ‹Hawanttoo goday baawa. Unttunttu ubbaykka barenttu soo barenttu soo saro biino› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi, «Isra7eele olanchchati ubbay heenththanchchay baynda dorsata mala laaletti dishin be7adis. GODAY isttas, ‹Hayssa deraas goday baawa. Istti ubbayka bantta soo bantta soo saron betto› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኪያሲ፥ «ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ኡባይ ሄንንቻይ ባይንዳ ዶርሳታ ማላ ላሌቲ ዲሺን ቤኣዲስ። ጎዳይ ኢስታስ፥ ‹ሃይሳ ዴራስ ጎዳይ ባዋ። ኢስቲ ኡባይካ ባንታ ሶ ባንታ ሶ ሳሮን ቤቶ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያስ፥ “እስራኤለ ኦላንቾት ኡባይ ሄንንቾይ ባይና ዶርሳዳ ደርያ ቦላ ላለትዳይሳ ታ በአስ። ጎዳይ፥ ‘ሀይሳታስ ጎድ ባዋ። ኤንቲ ኡባይ ባንታ ሶ ሶ ሳሮ ቦ’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi, “Isra7eele olanchoti ubbay henthanchoy bayna dorsada deriya bolla laaletidaysa ta be7as. Goday, ‘Haysatas godi baawa. Enti ubbay banta soo soo saro boo’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሚክያስ እንዲህ ሲል መለሰ፣ “እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በየተራራው ላይ ተበትነው አየሁ፣ እግዚአብሔርም ፣ ‘ይህ ሕዝብ ጌታ የለውም፤ እያንዳንዱ በሰላም ወደየቤቱ ይሂድ’ አለ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስም “መላው የእስራኤል ሠራዊት ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በኮረብታዎች ላይ ተበታትነው አያለሁ፤ እግዚአብሔርም ‘እነዚህ ሰዎች መሪ የላቸውም፤ ስለዚህ ወደየቤታቸው በሰላም ይመለሱ ብሎአል’ ሲል መለሰለት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቢይ ሚክያስ ከዓ ኸምዙይ በለ፦ “ንዅሎም ሰራዊት እስራኤል ጓሳ ኸም ዘይብለን ኣባጊዕ፥ ኣብ እምባ ፋሕ ኢሎም ረአኽዎም። እግዚኣብሄር ድማ ‘እዚኣቶም መራሒ የብሎምን፤ ነፍሲ ወከፍ ብሰላም ነናብ ቤቶም ይመለሱ’ በለ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ በለ፡ ንብዘለዉ እስራኤል ጓሳ ኸም ዜብለን ኣባጊዕ ኣብ ኣኽራን ፋሕ ኢሎም ርኤኽዎም። እግዚኣብሄር ድማ፡ እዚኣቶም ጐይታ የብሎምን፡ ነፍሲ ወከፍ ብሰላም ነናብ ቤቶም ይመለሱ፡በለ። |