1 Kings 22:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንሚካ ክጽውዖ ዝኸደ ልኡኽ ድማ ከምዚ ኢሉ ተዛረቦ፡ እንሆ፡ ቃላት ነብያት ንንጉስ ብሓደ ኣፍ ሰናይ ነገር ይእውጅ ኣሎ። ቃልካ ከም ቃል ሓደ ኻባታቶም ይኹን፡ ጽቡቕ ከኣ ተዛረብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚክያስንም ሊጠራ የሄደ መልእክተኛ፥ “እነሆ፥ ነቢያት ሁሉ በአንድ አፍ ሆነው ለንጉሡ መልካምን ይናገራሉ፤ ቃልህም እንደ ቃላቸው እንዲሆን መልካም እንድትናገር እለምንሃለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚክያስንም ሊጠራ የሄደ መልእክተኛ። እነሆ፥ ነቢያት ሁሉ በአንድ አፍ ሆነው ለንጉሡ መልካምን ይናገራሉ፤ ቃልህም እንደ ቃላቸው እንዲሆን መልካም እንድትናገር እለምንሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስን ለመጥራት ሄዶ የነበረው መልእክተኛ በዚሁ ጊዜ ሚክያስን “ሌሎቹ ነቢያት በሙሉ ንጉሥ አክዓብ ድል የሚያደርግ መሆኑን የሚያረጋግጥ የትንቢት ቃል ተናግረዋል፤ ስለዚህም አንተም እንደ እነርሱ ብታደርግ ይሻልሃል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ምካሳ ጼሳናዉ ኪተት ቤዳ ብታኒ አ፥ “በአ፥ ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱ እት ዶና ግዲደ፥ ‘ካቲ ሀ ኦላ ጾናና’ ያጊደ ኦዴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ሀያና ነ ኦዱካ ኡንቱንቱፐ እቱዋ ማላ ግዶ፤ ኔንካ ሎኦባ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Mikaasa s'eesanaw kiitetti beedda bitanii Aa, «Be'a, timbbitiyaa odiyaa ubbatuu itti doonaa gidiide, ‹Kaatii ha olaa s'oonana› yaagiide odeeddino. Hewaa diraw, hayyanaa ne oduukka unttunttuppe ittuwaa mala gido; neenikka lo"obaa oda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Mikiyaasa xeyganaas kiitetti bida addezi iza, «Be7a, tinbite yootiza ubbati issi doona gididi, ‹Kawoy ha olaa xoonana› giidi yootida. Nenikka isttayssaththo yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሚኪያሳ ጼይጋናስ ኪቴቲ ቢዳ ኣዴዚ ኢዛ፥ «ቤኣ፥ ቲንቢቴ ዮቲዛ ኡባቲ ኢሲ ዶና ጊዲዲ፥ ‹ካዎይ ሃ ኦላ ጾናና› ጊዲ ዮቲዳ። ኔኒካ ኢስታይሳ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያሳ ፄጋናዉ ኪተትድ ብዳ አደይ፥ “ሄኮ፥ ናበት ኡባይ እስ ዶና ግድድ፥ ‘ካዎይ ሀ ኦላ ፆናና’ ያግድ ኦድዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ሀያና ነ ኦዳይካ ኤንታይሳ መላ ግዶ፤ ነ ሎኦባ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasa xeeganaw kiitetidi bida addey, “Heko, nabeti ubbay issi doona gididi, ‘Kawoy ha olaa xoonana’ yaagidi odidosona. Hessa gisho, hayyana ne odayka entaysa mela gido; ne lo77oba oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሚክያስን ሊጠራ የሄደው መልእክተኛ፣ “እነሆ፤ ሌሎቹ ነቢያት ንጉሡ ድል እንደሚያደርግ በአንድ ቃል ትንቢት እየተናገሩለት ነውና የአንተም ቃል ከእነርሱ ጋር አንድ እንዲሆን እባክህ መልካም ነገር ተናገር” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስን ለመጥራት ሄዶ የነበረው መልእክተኛ በዚሁ ጊዜ ሚክያስን “ሌሎቹ ነቢያት በሙሉ ንጉሥ አክዓብ ድል የሚያደርግ መሆኑን የሚያረጋግጥ የትንቢት ቃል ተናግረዋል፤ ስለዚህም አንተም እንደእነርሱ ብታደርግ ይሻልሃል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንሚክያስ ክፅውዖ ዝኸደ ልኡኽ ከዓ “እንሆ እቶም ነቢያት ከም ሓደ ሰብ ኮይኖም ነቲ ንጉስ ፅቡቕ ይንበዩሉ ኣለዉ። ንስኻ ድማ በይዛኻ ኸምኣቶም ፅቡቕ ተነበ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንሚክያስ ኪጽውዖ ዝኸደ ልኡኽ ከኣ፡ እንሆ፡ እቶም ነብያት ከም ሓደ ኣፍ ኰይኖም ነቲ ንጉስ ጽቡቕ ይዛረብሉ ኣለዉ፡ ዘረባኻ ድማ፡ በጃኻ፡ ከም ዘረባ ሓደ ኻባታቶም ይኹን እሞ፡ ጽቡቕ ተዛረብ፡ ኢሉ ተዛረቦ። |