1 Kings 22:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንሚካ ክጽውዖ ዝኸደ ልኡኽ ድማ ከምዚ ኢሉ ተዛረቦ፡ እንሆ፡ ቃላት ነብያት ንንጉስ ብሓደ ኣፍ ሰናይ ነገር ይእውጅ ኣሎ። ቃልካ ከም ቃል ሓደ ኻባታቶም ይኹን፡ ጽቡቕ ከኣ ተዛረብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሚክ​ያ​ስ​ንም ሊጠራ የሄደ መል​እ​ክ​ተኛ፥ “እነሆ፥ ነቢ​ያት ሁሉ በአ​ንድ አፍ ሆነው ለን​ጉሡ መል​ካ​ምን ይና​ገ​ራሉ፤ ቃል​ህም እንደ ቃላ​ቸው እን​ዲ​ሆን መል​ካም እን​ድ​ት​ና​ገር እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሚክያስንም ሊጠራ የሄደ መልእክተኛ። እነሆ፥ ነቢያት ሁሉ በአንድ አፍ ሆነው ለንጉሡ መልካምን ይናገራሉ፤ ቃልህም እንደ ቃላቸው እንዲሆን መልካም እንድትናገር እለምንሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሚክያስን ለመጥራት ሄዶ የነበረው መልእክተኛ በዚሁ ጊዜ ሚክያስን “ሌሎቹ ነቢያት በሙሉ ንጉሥ አክዓብ ድል የሚያደርግ መሆኑን የሚያረጋግጥ የትንቢት ቃል ተናግረዋል፤ ስለዚህም አንተም እንደ እነርሱ ብታደርግ ይሻልሃል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ምካሳ ጼሳናዉ ኪተት ቤዳ ብታኒ አ፥ “በአ፥ ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱ እት ዶና ግዲደ፥ ‘ካቲ ሀ ኦላ ጾናና’ ያጊደ ኦዴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ሀያና ነ ኦዱካ ኡንቱንቱፐ እቱዋ ማላ ግዶ፤ ኔንካ ሎኦባ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Mikaasa s'eesanaw kiitetti beedda bitanii Aa, «Be'a, timbbitiyaa odiyaa ubbatuu itti doonaa gidiide, ‹Kaatii ha olaa s'oonana› yaagiide odeeddino. Hewaa diraw, hayyanaa ne oduukka unttunttuppe ittuwaa mala gido; neenikka lo"obaa oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Mikiyaasa xeyganaas kiitetti bida addezi iza, «Be7a, tinbite yootiza ubbati issi doona gididi, ‹Kawoy ha olaa xoonana› giidi yootida. Nenikka isttayssaththo yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሚኪያሳ ጼይጋናስ ኪቴቲ ቢዳ ኣዴዚ ኢዛ፥ «ቤኣ፥ ቲንቢቴ ዮቲዛ ኡባቲ ኢሲ ዶና ጊዲዲ፥ ‹ካዎይ ሃ ኦላ ጾናና› ጊዲ ዮቲዳ። ኔኒካ ኢስታይሳ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምክያሳ ፄጋናዉ ኪተትድ ብዳ አደይ፥ “ሄኮ፥ ናበት ኡባይ እስ ዶና ግድድ፥ ‘ካዎይ ሀ ኦላ ፆናና’ ያግድ ኦድዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ሀያና ነ ኦዳይካ ኤንታይሳ መላ ግዶ፤ ነ ሎኦባ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mikiyaasa xeeganaw kiitetidi bida addey, “Heko, nabeti ubbay issi doona gididi, ‘Kawoy ha olaa xoonana’ yaagidi odidosona. Hessa gisho, hayyana ne odayka entaysa mela gido; ne lo77oba oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሚክያስን ሊጠራ የሄደው መልእክተኛ፣ “እነሆ፤ ሌሎቹ ነቢያት ንጉሡ ድል እንደሚያደርግ በአንድ ቃል ትንቢት እየተናገሩለት ነውና የአንተም ቃል ከእነርሱ ጋር አንድ እንዲሆን እባክህ መልካም ነገር ተናገር” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሚክያስን ለመጥራት ሄዶ የነበረው መልእክተኛ በዚሁ ጊዜ ሚክያስን “ሌሎቹ ነቢያት በሙሉ ንጉሥ አክዓብ ድል የሚያደርግ መሆኑን የሚያረጋግጥ የትንቢት ቃል ተናግረዋል፤ ስለዚህም አንተም እንደእነርሱ ብታደርግ ይሻልሃል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንሚክያስ ክፅውዖ ዝኸደ ልኡኽ ከዓ “እንሆ እቶም ነቢያት ከም ሓደ ሰብ ኮይኖም ነቲ ንጉስ ፅቡቕ ይንበዩሉ ኣለዉ። ንስኻ ድማ በይዛኻ ኸምኣቶም ፅቡቕ ተነበ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንሚክያስ ኪጽውዖ ዝኸደ ልኡኽ ከኣ፡ እንሆ፡ እቶም ነብያት ከም ሓደ ኣፍ ኰይኖም ነቲ ንጉስ ጽቡቕ ይዛረብሉ ኣለዉ፡ ዘረባኻ ድማ፡ በጃኻ፡ ከም ዘረባ ሓደ ኻባታቶም ይኹን እሞ፡ ጽቡቕ ተዛረብ፡ ኢሉ ተዛረቦ።