1 Kings 22:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳን ድማ ነፍሲ ወከፎም ክዳውንቶም ምስ ተኸድኑ ኣብ ዝፋኖም ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኣብ ባዶ ቦታ ተቐመጡ። ኵሎም ነብያት ድማ ኣብ ቅድሚኦም ተነበዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ አክ​ዓ​ብና የይ​ሁዳ ንጉሥ ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም ከጦር መሣ​ሪ​ያ​ቸው ጋር በሰ​ማ​ርያ በር መግ​ቢያ አጠ​ገብ በአ​ደ​ባ​ባይ በዙ​ፋ​ኖ​ቻ​ቸው ላይ ተቀ​ም​ጠው ነበር፤ ነቢ​ያ​ቱም ሁሉ በፊ​ታ​ቸው ትን​ቢት ተና​ገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ልብሰ መንግሥት ለብሰው በሰማርያ በር መግቢያ አጠገብ በአደባባይ በዙፋኖቻቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቶቹም ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህም ጊዜ ሁለቱ ነገሥታት ልብሰ መንግሥታቸውን ለብሰው በሰማርያ የቅጽር በር አጠገብ በሚገኘው አውድማ በየዙፋናቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቱም ሁሉ በነገሥታቱ ፊት ቀርበው ትንቢት ይናገሩ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲነ ይሁዳ ካቲ ዮሳፌጸ ባረንቱ ካዉተ ማዩዋ ማዪደ፥ ሳማርያ ካታማ ገልያ ፐንግያ ማታን ደእያ ኡዱማን ባረንቱ ካዉተ አራታን ኡቴድኖ፤ ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱ ኡንቱንቱ ስንን ትምቢትያ ኦዲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa kaatiinne Yihudaa Kaatii Yoosaafees'e barenttu kawutetsaa mayuwaa mayyiide, Samaariyaa katamaa geliyaa penggiyaa matan de'iyaa uddumaan barenttu kawutetsaa araatan utteeddino; Timbbitiyaa odiyaa ubbatuu unttunttu sintsan timbbitiyaa odiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoynne Yuhuda kawo Iyoosaafixey bantta kawoteththa may7o may7idi, Samaariya katama geliza penge matan diza kaththa balen bantta kawoteththa araatan uttida; nabeti ubbay istta sinththan tinbite yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎይኔ ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼይ ባንታ ካዎቴ ማይኦ ማይኢዲ፥ ሳማሪያ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌ ማታን ዲዛ ካ ባሌን ባንታ ካዎቴ ኣራታን ኡቲዳ፤ ናቤቲ ኡባይ ኢስታ ሲንን ቲንቢቴ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይነ ይሁዳ ካዎይ እዮሳፈፅ ባንታ ካዎተ ማኡዋ ማእድ፥ ሳማረ ካታማ ገልያ ፐንግያ ማታን ደእያ ዉዱማን ባንታ ካዎተ አራታን ኡትዶሶና፤ ናበት ኡባይ ኤንታ ስንን ትንብተ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoynne Yihuda kawoy Iyosaafexi banta kawotetha ma7uwa ma7idi, Samaare katamaa geliya pengiya matan de7iya wudumman banta kawotetha araatan uttidosona; nabeti ubbay enta sinthan tinbite odoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ አልባሰ መንግሥታቸውን ለብሰው፣ በሰማርያ ቅጥር በር አጠገብ ባለው አውድማ ላይ በየዙፋናቸው ተቀምጠው ሳለ፣ ነቢያቱ ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ጊዜ ሁለቱ ነገሥታት ልብሰ መንግሥታቸውን ለብሰው በሰማርያ የቅጽር በር አጠገብ በሚገኘው አውድማ በየዙፋናቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቱም ሁሉ በነገሥታቱ ፊት ቀርበው ትንቢት ይናገሩ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣክኣብ ንጉስ እስራኤልን ኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳን ከዓ ልብሰ መንግስቶም ተኸዲኖም፥ ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኣብ ዘሎ ኣደባባይ ኣብ ዘዙፋኖም ተቐሚጦም ነበሩ። ኵላቶም እቶም ነቢያት ድማ ኣብ ቅድሚኣቶም ኮይኖም ይንበዩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳን ከኣ ለልብሰ መንግስቶም ተኸዲኖም ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኣብ ዘሎ ኣደባባይ ኣብ ዘዝፋኖም ተቐሚጦም ነበሩ። ኲላቶም እቶም ነብያት ድማ ኣብ ቅድሚኦም ኰይኖም ይንበዩ ነበሩ።