1 Kings 22:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳን ድማ ነፍሲ ወከፎም ክዳውንቶም ምስ ተኸድኑ ኣብ ዝፋኖም ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኣብ ባዶ ቦታ ተቐመጡ። ኵሎም ነብያት ድማ ኣብ ቅድሚኦም ተነበዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ንጉሥ አክዓብና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥም ከጦር መሣሪያቸው ጋር በሰማርያ በር መግቢያ አጠገብ በአደባባይ በዙፋኖቻቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቱም ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ተናገሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ልብሰ መንግሥት ለብሰው በሰማርያ በር መግቢያ አጠገብ በአደባባይ በዙፋኖቻቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቶቹም ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህም ጊዜ ሁለቱ ነገሥታት ልብሰ መንግሥታቸውን ለብሰው በሰማርያ የቅጽር በር አጠገብ በሚገኘው አውድማ በየዙፋናቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቱም ሁሉ በነገሥታቱ ፊት ቀርበው ትንቢት ይናገሩ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲነ ይሁዳ ካቲ ዮሳፌጸ ባረንቱ ካዉተ ማዩዋ ማዪደ፥ ሳማርያ ካታማ ገልያ ፐንግያ ማታን ደእያ ኡዱማን ባረንቱ ካዉተ አራታን ኡቴድኖ፤ ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱ ኡንቱንቱ ስንን ትምቢትያ ኦዲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatiinne Yihudaa Kaatii Yoosaafees'e barenttu kawutetsaa mayuwaa mayyiide, Samaariyaa katamaa geliyaa penggiyaa matan de'iyaa uddumaan barenttu kawutetsaa araatan utteeddino; Timbbitiyaa odiyaa ubbatuu unttunttu sintsan timbbitiyaa odiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoynne Yuhuda kawo Iyoosaafixey bantta kawoteththa may7o may7idi, Samaariya katama geliza penge matan diza kaththa balen bantta kawoteththa araatan uttida; nabeti ubbay istta sinththan tinbite yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎይኔ ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼይ ባንታ ካዎቴ ማይኦ ማይኢዲ፥ ሳማሪያ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌ ማታን ዲዛ ካ ባሌን ባንታ ካዎቴ ኣራታን ኡቲዳ፤ ናቤቲ ኡባይ ኢስታ ሲንን ቲንቢቴ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይነ ይሁዳ ካዎይ እዮሳፈፅ ባንታ ካዎተ ማኡዋ ማእድ፥ ሳማረ ካታማ ገልያ ፐንግያ ማታን ደእያ ዉዱማን ባንታ ካዎተ አራታን ኡትዶሶና፤ ናበት ኡባይ ኤንታ ስንን ትንብተ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoynne Yihuda kawoy Iyosaafexi banta kawotetha ma7uwa ma7idi, Samaare katamaa geliya pengiya matan de7iya wudumman banta kawotetha araatan uttidosona; nabeti ubbay enta sinthan tinbite odoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ አልባሰ መንግሥታቸውን ለብሰው፣ በሰማርያ ቅጥር በር አጠገብ ባለው አውድማ ላይ በየዙፋናቸው ተቀምጠው ሳለ፣ ነቢያቱ ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ጊዜ ሁለቱ ነገሥታት ልብሰ መንግሥታቸውን ለብሰው በሰማርያ የቅጽር በር አጠገብ በሚገኘው አውድማ በየዙፋናቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቱም ሁሉ በነገሥታቱ ፊት ቀርበው ትንቢት ይናገሩ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ንጉስ እስራኤልን ኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳን ከዓ ልብሰ መንግስቶም ተኸዲኖም፥ ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኣብ ዘሎ ኣደባባይ ኣብ ዘዙፋኖም ተቐሚጦም ነበሩ። ኵላቶም እቶም ነቢያት ድማ ኣብ ቅድሚኣቶም ኮይኖም ይንበዩ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳን ከኣ ለልብሰ መንግስቶም ተኸዲኖም ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኣብ ዘሎ ኣደባባይ ኣብ ዘዝፋኖም ተቐሚጦም ነበሩ። ኲላቶም እቶም ነብያት ድማ ኣብ ቅድሚኦም ኰይኖም ይንበዩ ነበሩ። |